‟የኢትዮጵያ የአሸናፊነት ታሪክ ተረት አይደለም”ፕሮፌሰር ላጲሶ ጌዴሌቦ የታሪክ ተመራማሪ

በሐሰት የቱንም ያህል ትርክት መደርደር ቢቻል መቼም ቢሆን እውነት ሊሆን አይችልም፡፡ ለተወሰነ ጊዜ ውሎ ቢያድር እንጂ እውነቱ ራሱ ውሸቱን ይገልጠዋል፡፡ ባዶነቱንም በአደባባይም ያስጣጣዋል፡፡ የአሸባሪው ትርክት፣ የአይጥ ምስክር ድምቢጥ እንዲሉ በምዕራባውያኑም ጭምር የታገዘ... Read more »

በሀርድቶክ ሀርድ የበላው ጌች

ሰሞኑን የህወሓት ቃል አቀባይ ጌታቸው ረዳና የቢቢሲው ሀርድቶክ አዘጋጅ ስቴፈን በከፍተኛ ደረጃ የመወያያ ርእስ ሆነው ሰንብተዋል። ጉዳዩ በማህበራዊ ሚዲያው ሞቅ ደመቅ ብሎ እየተስተናገደ ያለ ሲሆን በተለይ አንዳንዶች ጉዳዩን ሰፋ አድርጎ ከማየትም ባለፈ... Read more »

የአሸባሪው ህወሓት ሴራ በአገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ክንድ ላይመለስ ይሰባበራል!

ኢትዮጵያ ከቀደምት ጀግኖች አባቶችና እናቶች ለዛሬው ትውልድ የተሰጠች፤ በሕዝቦቿ የአብሮነትና የወንድማማችነት እሴት የተገነባች፤ በአፍሪካም ሆነ በመላው ዓለም ለሚገኙ ሕዝቦች የነፃነት እና የአንድነት ተምሳሌት የሆነች አገር ናት። በጣሊያን ወረራ ወቅት ኢትዮጵያውያን ከያሉበት ተሰባስበውና... Read more »

«ሰልጣኞች የውትድርና ሙያ የሚጠይቀውን ብቃትና ዲሲፕሊን እንዲይዙ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ቀጥሏል» – ኮሎኔል ተረፈ ጨሪሶ የአዋሽ ውትድርና ማሰልጠኛ ማዕከል ዋና አዛዥ

አዲስ አበባ፡- ወደ ማሰልጠኛ ማዕከላት የገቡ ምልምል ሰልጣኞች የውትድርና ሙያ የሚጠይቀውን ብቃትና ዲሲፕሊን ይዘው እንዲወጡ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ መቀጠሉን የአዋሽ ውትድርና ማሰልጠኛ ማዕከል ዋና አዛዥ ኮሎኔል ተረፈ ጨሪሶ አስታወቁ። የማዕከሉ ዋና አዛዥ... Read more »

ሰዎችን በማገትና ገንዘብ በመቀበል ወንጀል የፈፀሙ 4 ግለሰቦች በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፡- መቀመጫቸውን ሊቢያ በማድረግ ሰዎችን በማገት፣ በማሰቃየትና ገንዘብ በመቀበል ወንጀል የፈፀሙ 4 ግለሰቦች ከ12 ዓመት እስከ እድሜ ልክ እስራት መቀጣታቸውን የፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ከፌዴራል ፖሊስ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፤ ፖሊስ ባደረገው ምርመራ... Read more »

አሸባሪው ህወሓት እያደረሰ ያለውን ጉዳት ለመከላከል ሕዝቡ በአንድነት እንዲቆም ኢዜማ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፡- አሸባሪው ህወሓት ኢትዮጵያን በማፍረስ ምኞት ውስጥ ሆኖ በአማራ እና በአፋር ክልሎች እያደረሰ ያለውን ጉዳት በመከላከልም ሆነ ችግሩ ወደሌሎች አካባቢዎች እንዳይሰፋ በማድረግ ሂደት ኢትዮጵያውያን በአንድነት እንዲሰለፉ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)... Read more »

ወንድማማቾቹ የኢትዮጵያ ዘማቾች

ወጣት አለኸኝ ይመኑ እና ወጣት ግርማ ብሩ በሥጋ ከአንድ ማህጸን የተወለዱ ወንድማማቾች ናቸው። ውልደትና እድገታቸው ደግሞ በአዳማ አቅራቢያ በሚገኘው ልዩ ስሙ ቆቃ በተባለው አካባቢ ነው። ከልባዊ የእናትነት ፍቅር በላይ የሆነውን እናት ልጆቿን... Read more »

«በሥነ-አእምሮ ላይ ከሚደርሱት አደጋዎች ሁሉ በጦርነት ምክንያት የሚደርሰው አደጋ የከፋ ነው»- ዶክተር ዳዊት አሰፋ የሥነ-አእምሮ ባለሙያ

አዲስ አበባ:- በሥነ-አእምሮ ላይ ከሚደርሱት አደጋዎች ሁሉ በጦርነት፤ በተለይም በእርስ በርስ ጦርነት ምክንያት የሚደርሰው አደጋ የከፋ እንደሆነ የሥነ-አእምሮ ባለሙያው ዶክተር ዳዊት አሰፋ አስታወቁ። ዶክተር ዳዊት አሰፋ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንዳስታወቁት፣ በአሁኑ ሰዓት... Read more »

የትግራይ ሕዝብ ሲበዘብዘው የኖረውን አሸባሪውን ህወሓት ሊታገለው እንደሚገባ ተገለጸ

. አካል ጉዳተኞች ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ አደረጉ አዲስ አበባ፡- የትግራይ ሕዝብ ሲበዘብዘው የኖረውን አሸባሪውን ህወሓት ሊታገለው እንደሚገባ በመከላከያ ሚኒስቴር የሎጂስቲክስ መምሪያ ፋይናንስ ሥራ አመራር ዳይሬክተር ብርጋዴር ጀኔራል አስረስ አያሌው ጥሪ አቀረቡ፡፡ አካል... Read more »

አብን – ሕዝቡን በማስተባበር የአሸባሪው ህወሓት ቡድንን ግብዓተ መሬት እንዲፋጠን እየሠራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ:- ሕዝቡን በማስተባበር የአሸባሪው ህወሓት ቡድንን ግብዓተ መሬት እንዲፋጠን እየሰራ መሆኑን የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ሊቀመንበር አቶ በለጠ ሞላ ገለጹ። አቶ በለጠ በተለይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ አብን መላው ሕዝብን በማስተባበር... Read more »