
ኢትዮጵያ የራሷ ማንነት አላት ብለን ለመናገር ከምንጠቅሳቸው ነገሮች አንዱ ሙዚቃ ነው። ሀገር በቀል የሙዚቃ መሳሪያዎችና ሀገር በቀል የዜማ አይነቶች አሉን። መጠሪያቸውም ሀገር በቀል ነው። ስለዚህ እነዚህን የራሳችን የሆኑ ነገሮችን ማስተዋወቅ አለብን። ከጥንቱ... Read more »

ጥበብ ወዶ ፒያሳ፣ ትዝታ ነው በአራዳ። ትናንትና ነበር፤ ዛሬም ሊሆን ነው። ምክንያቱም በጣይቱ ነው። ጣይቱ የባህልና የትምህርት ማዕከል ከባህር ማዶ ተነስቶ አዲስ አበባ ላይ ከትሟል። ዳግም ኢትዮጵያን፣ ዳግም ጥበቧን ለማፍለቅና ከፈለቀው ለማጣጣት... Read more »

ማንም ሰው ወደዚች ምድር የሚመጣው የሆነ ተልእኮ ለመፈፀም ነው:: ሁሉም ሰው ይህችን ዓለም የሚቀላቀለው በምክንያት ነው:: ይመስለናል እንጂ ማንም ሰው ያለ በቂ ምክንያት ወደ ምድር አይመጣም:: አንድ የተፈጠረበት አላማ ይኖረዋል:: የተፈጠረለትን አላማ... Read more »
ቅኔ አልባ ኪነ ጥበብ፤ ጨው አልባ ምግብ፣ ንብ አልባ ቀፎ ማለት ነው:: እንደ ሁኔታው ጨው አልባ ምግብ እንመገብ ይሆናል፣ ንብ አልባ የንብ ቀፎ ሰቅለንም ንብ እንጠብቅ ይሆናል፤ በየትኛውም ሁኔታ ውስጥ ግን፣ ጥበብ... Read more »

ማለዳ ንጋት ሲበሰር ሎላት በመንደሩ ሎላትን የሚቀድም የለም። ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ አቅንተው በጋርዱላ ዞን በደራሼዎች መንደር ውስጥ ድንገት የተገኘ በዓይኖቹ አግራሞትን በጆሮው ደስታን መሸመቱ አይቀርም። በፊላ ጨዋታ፣ ከፊላው ጥበብ ስር፣ ሎላትና ፊላን... Read more »

ዓለምና ሕይወት ሁሌም ቢሆን መስኮቶች ናቸው። ቀረብ ሲሉ ከትንሹ ውስጥ አስግገው የሚመለከቱት አድማስ ከሚመስለው በላይ ነው። ዓለምንም ይሁን ሕይወትን የምንቃኝበት አንደኛው መስኮትም ኪነ ጥበብ ነው። ሁለተኛውም በቴክኖሎጂ የታነጸ መስኮት ከነመዘወሪያ ሪሞቱ ሕዝብ... Read more »

እውነታውን ማጤን የጀመርኩበትን ጊዜ ሳስብ ብዙ አጋጣሚዎቼን ታዘብኳቸው:: ከዕለታት በአንዱ ቀን ነበር… በመሃል አራዳ ጊዮርጊስ፣ በማዘጋጃ ቤት የቁልቁለት መንገድ ቁልቁል ወደ አቡነ ጴጥሮስ አደባባይ ማቆልቆል ጀመርኩኝ:: ድንገት ግን በጠራራው ፀሐይ ሰማዩ አለቀሰ::... Read more »

በምናውቃቸው ነገሮች ውስጥ ሌላ የማናውቃቸው ብዙ ነገሮች ይኖራሉ፡፡ አንድ ብቻ የመሰለን ነገርን ብዙ ሆኖ ይሆናል፡፡ ብዙ ናቸው ብለን የምናስባቸው እልፍ ነገሮች ደግሞ አንድ ሆነው አሊያም እንደ አንድ ቆመው ልንመለከታቸው እንችላለን፡፡ በዚያን ሰሞን... Read more »

ኢትዮጵያውያን የዛሬ 129 ዓመት ሊደበዝዝና ሊሻር የማይችል ነጻነታቸውንና ሉአላዊነታቸውን ያስጠበቀ ደማቅ ታሪክ ዓድዋ ላይ አስመዝግበዋል። ሀገራቸውን ቅኝ ሊገዛ የመጣውን የጣሊያን ሠራዊት ድል በማድረግ የተቀዳጁት ይህ ድል የሁሉም ኢትዮጵያዊ አሻራ ያረፈበትና በደማቁ የተጻፈ... Read more »

ዓድዋ ሲወሳ የማይነሳ ስንኝ የለም:: በእናት ሀገር ጀንበር፣ በጦሩ አውድማ ሰላቶው ለመቃብር… በእሳት ለበሱ መድፍ ጎራዴ ዘምቶ፣ በስድስት ሰዓታት ውስጥ አፈር ከድሜ መብላቱ ምትሐት እንጂ ምን ሊሉት! ሳተናው አርበኛ በጠላት ሬሳ ላይ... Read more »