
ስለ ቅርጻ ቅርጽ ባትረዳ ኖሮ ዓለም ወና በሆነች ነበር። ውበት የራቃት፣ ግሳንግስ የተከመረባት አስቀያሚና ባዶ ሆና በታየችን ነበር። ቅርጽ አልባ የሆነ ነገር ሁሉ ለዓይን ብቻ ሳይሆን ለውስጥም ይቀፋልና ዛሬም ሆነ ጥንቱን ዓለም... Read more »

ሀገር፣ ሕዝብ፣ ጥበብ…አረንጓዴ፣ ቢጫ፣ ቀይ ዓርማ፤ ኢትዮጵያን ይዘው የቆሙ፣ የኢትዮጵያዊነት ፀዳል ነፀብራቆች ናቸው። እነኚህም ባማሩ የጥበብ ቃላት ተከሽነው በግጥም እንዘምራቸዋለን፣ እንደ ዳዊት እንደግማቸዋለን፣ እንደ በረሃው ዮሐንስ ዘ ነጎድጓድ ጮኸን እንሰብካቸዋለን። ቀለማት ከምድር... Read more »

ና! ውረድ እንውረድ፣ ለእውነት እንፋረድ። ተጠየቅ በሸንጎው! ጠይቅ ችሎት በእኛው። ተጠየቅ በእግዜሩ! ጥበብ ነው አድባሩ። ተጠየቅ! ልጠየቅ እማኝ ለሀቅ ቢጸድቅ። ጠይቅ በል ዘንገኛ ቄሳር አይደል ዳኛ። ብለን እንዲህ ስንኝ ብናወርድለት ማን በጥበብ... Read more »

ያልገባን በውል ያላስተዋልነው፣ ፊደላት ዓለም አላቸው:: ከዚያ ዓለም ጋር እስካልተገናኘን ድረስ ‹ዕውቀትና ጥበብ› የሚሉ ነገሮች ዋጋ አይኖራቸውም:: የፊደላት ረቂቅ ዓለም የገባው ብቻ ነው በዕውቀትና ጥበብ ራሱንም ዓለምንም አሸንፎ ለመሥራት የሚችለው:: ፊደል ስንቀርጽ... Read more »

የሰው ሠራሽ አስተውሎትና የሰው ልጆች ፊት ለፊት የተፋጠጡበት ጊዜ ላይ መሆናችን ገሀድ የምንመለከተው ሀቅ ነው:: በአንዳንዱ ጉዳይም ተፈጣሪ ከፈጣሪው ጋር ግብግብ የገጠመበት ጊዜ ላይ ነን:: ቴክኖሎጂው የሰው ልጆችን ሕይወት ማቅለሉ ብቻ በቂና... Read more »

“ሰው ሁሉ ሌላ ሰው ነው:: ውጪው ሌላ ውስጡ ሌላ፣ ኑሮው ሌላ ሕልሙ ሌላ፣ ልቡ ሌላ አፍ ሌላ…” ዓለምና ዓለም ያቀፈችው ሁሉም ሌላ ሌላ ነው:: ምስቅልቅል ባለች ዓለም ውስጥ አይሆንም የሚባል የለም:: “ግራጫ…ነጭ... Read more »

እኛም አለን ጨዋታ ስልቱ ትጥቅ የሚያስፈታ። እኛም አለን ሙዚቃ ወይሳ ከቅዱ ለጥበብ ጣቃ። ዓይነት ግሩም ጥበብ ይወዳሉ፤ ወይሳን የፈጠሩ አሪዎቹ። ከሰማዩ እንብርት ውስጥ አንገቷን ያሰገገችን ፀሐይ በጥበባቸው ማሞቅን ያውቁበታል። ወደ ደቡብ ምዕራብ... Read more »

ሀ-ግዕዝ…መጀመሪያ ነበር:: ግዕዝም በመቶ ሰማንያ ሁለት ፊደላት የተቀመረ ጥበብ ነው:: ጥበብ ከግዕዝ፣ ግዕዝም ለጥበብ ሆነ፤ 360 ዲግሪ ሠርቶ:: ግዕዝ የልሳን ሁሉ ቀዳማይ፣ የበኩር ጥበብ ማኅፀን፣ በብርሃን ፀዳል የተጋረደ የጥበብ ልዑላን ዙፋን፣ የታላቅነት... Read more »

ኢትዮጵያ የራሷ ማንነት አላት ብለን ለመናገር ከምንጠቅሳቸው ነገሮች አንዱ ሙዚቃ ነው። ሀገር በቀል የሙዚቃ መሳሪያዎችና ሀገር በቀል የዜማ አይነቶች አሉን። መጠሪያቸውም ሀገር በቀል ነው። ስለዚህ እነዚህን የራሳችን የሆኑ ነገሮችን ማስተዋወቅ አለብን። ከጥንቱ... Read more »

ጥበብ ወዶ ፒያሳ፣ ትዝታ ነው በአራዳ። ትናንትና ነበር፤ ዛሬም ሊሆን ነው። ምክንያቱም በጣይቱ ነው። ጣይቱ የባህልና የትምህርት ማዕከል ከባህር ማዶ ተነስቶ አዲስ አበባ ላይ ከትሟል። ዳግም ኢትዮጵያን፣ ዳግም ጥበቧን ለማፍለቅና ከፈለቀው ለማጣጣት... Read more »