በጉንጉን ስብጥርጥር

እንቆቅልህ! ብትሉኝ፤ እኔም ምናውቅ… ብል፤ የእንቆቅልሻችሁን ምላሽ ግን ባውቅም አልነግራችሁ! ምክንያቱም “ሀገር ስጠኝ” እስክትሉኝ ጠብቄ ሀገር ልሰጣችሁ እፈልጋለሁና። ታዲያ ግን የምሰጣችሁ ማንን እንደሆነ ከገመታችሁ ዘንድ ልንገራችሁ… ያቺን የጉንጉን መሶብ፤ ማጀቴን ልሰጣችሁ ወስኛለሁ።... Read more »

ከሕሊና ጅረት

ኪነ ጥበብ ትናንትናም ሆነ ዛሬ ለጥበብ የሚሰጠውን አጥቶም ሆነ ነፍጎ አያውቅም። ሁሌም አዳዲስ ስጦታዎች እንደጎረፉ ናቸው። እናስ ኪነ ጥበብ ከሰሞኑ ምንስ አዲስ ነገር ይዞ ብቅ ብሎ ይሆን…ስጦታው ትልቅም ይሁን ትንሽ ያቺኑ ጭብጦ... Read more »

“ጥበብ ወዴት ነሽ?”

ጥበብ እና ቶኔቶር… ቶኔቶርና ሀገር ፍቅር… የርዕሰ ጉዳያችን መዘውረ ማዕዘናት ናቸው። የሃሳባችን ማጠንጠኛ ናቸው። በአንደኛው ገብተን በሌላኛው ተሿልከን ሦስቱንም ካገናኘው ድልድይ ላይ እኛም እንገናኝ። “ጥበብ ወዴት ነሽ?” እንበል። ጥበብም ጆሮዎቿ በዘመን ርቀት... Read more »

 ሙሾ እናውርድ!

ሙሾ ጥበብ ሙሾ እንጉርጉሮ፤ ለኛ ሲያንጎራጉርና ለውስጣዊ ስሜታችን እላይ ታች ሲል እንዳልከረመ ሁሉ አሁን ለእርሱም በትዝታ የሚያንጎራጉርለትን ሳይፈልግ አልቀረም። ምክንያቱም ከነበረበት የጥበብ ከፍታ፤ ከተሰቀለበት የማህበረሰቡ ልብ ውስጥ ወጥቶ ባይተዋርነት ከተሰማው ዋል አደር... Read more »

 ቤተ- መጻሕፍትን ለማህበረሰብ መገናኛ

ድሮ ድሮ እንዲህ ቴክኖሎጂው እንደልብ ሳይስፋፋ በኢትዮጵያ አብዛኛዎቹ የሥነ ጽሑፍ ውጤቶች ለተደራሲያን የሚቀርቡት በጋዜጣ፣ በመጽሔትና በመጻሕፍት በኩል ነበር። ምን እንኳን ያኔ የነበረው የሕዝብ ቁጥር አነስተኛ ቢሆንም ከነዚህ የሥነ ጽሑፍ ውጤቶች ተቋዳሽ የነበረው... Read more »

“ያልገሩትን ፈረስ”

“ፈረስ ያደርሳል እንጂ አይዋጋም” ነበር ተረቱ…። ፈረስ ግን መዋጋት ጀምሯል፤ ፈረሱ ግን የፈረንጅ እንጂ የኛ አይደለም። ዛሬ ሁላችንም አንባቢያን ከእነዚህ ያልተገሩ ፈረሶች ላይ ለመቀመጥ እንገደዳለን። በየሰበብ አስባቡ እየደነበሩ ስንቱን ጀግና ፈረሰኛ ደመ... Read more »

 ወርቁን ማን ሰወረው?

በመጀመሪያም ጥበብ ከዓለም ላይ ነበረች፤ ጥበብም ከኢትዮጵያ እጅ ነበረች፤ ብንል ምኑ ጋር ይሆን ግነቱ? አዎን ለነበር ያልራቅን ወርቁን ጥለን ጨርቁን የታቀፍን ስለመሆናችን የምንክደው ሀቅ አይደለም፡፡ ኢትዮጵያን በኪነ ጥበቡም፤ በሥነ ጥበቡም፤ በሥነ ውበቱም፤... Read more »

ዓድዋን ያከበረ የስነ ጥበብ አውደ ርዕይ

በጣሊያን ወራሪ እብሪት ተሸናፊነትና በጀግኖች ኢትዮጵያውያን አርበኞች ድል አድራጊነት የተጠናቀቀው የዓድዋ ድል ድፍን 128 ዓመታትን አስቆጠረ። የታሪክ ሰነዶችም ለትውልድ ‹‹የሰው ልጆችን እኩልነት የበየነ፤ የነጭና የጥቁር የበላይነት ግንብ ያፈረሰ ድል ከወደ ኢትዮጵያ የዓድዋ... Read more »

 ዓድዋን ያነበሩ እና ያደመቁ ጥበባት

ኪነ ጥበብ የገሃዱ ዓለም ነፀብራቅ ነው ከመሆኑ አንጻር የአንዲት አገር ሕዝብ የኪነ-ጥበብ ሥራዎች የዛችን አገር ምንነት ገላጭ ናቸው ፡፡ ሃያል የሚባሉ አገራት ገናናነትን ያገኙት በአብዛኛው በኪነ ጥበብ ስራዎቻቸው ራሳቸውን መግለጥ በመቻላቸው ነው... Read more »

 ስውሯ እጅ በዓድዋ!

ስውር እጅ፣ ለማንም ሰው የማትታይ፤ አርበኛውን በጥበብ መንፈስ የምትሰውር። ይህቺ ምትሀት በኢትዮጵያ አርበኞች ዘንድ ነበረች። ለመሆኑ ማናት?፤ እስቲ ለአፍታ እናሰላስላት…በዓድዋ ጦርነት፤ በዱር በገደሉ ሁሉ እየገባች ከአርበኛው ጋር ወድቃ ስትዋደቅ፤ ወግታ ስታዋጋ የነበረችው... Read more »