ሁልጊዜም አዲስ የሚሆኑት፤ ሀዲስ አለማየሁ

ሀዲስ አለማየሁ በዚህ ዓመት፤ ታሪክ ብቻ ሳይሆኑ ዜና ጭምር ሆነዋል። ፍቅር እስከ መቃብር በፊልም ተሠርቶ በኢትዮጵያ ቴሌቭዥን መታየት ከጀመረበት ዕለት ወዲህ እንደ አዲስ አጀንዳ ሆኗል። ከ115 ዓመታት በፊት በዚህ ሳምንት ጥቅምት 7... Read more »

ድንበር ተሻጋሪው ጀግና በዛሬዋ ቀን

አብዛኞቹ የኢትዮጵያ አርበኞች ታሪክ ከዓድዋ እና ከአምስት ዓመቱ የጣሊያን ቆይታ ጋር ይገናኛል። ኢትዮጵያ በፋሺስት ኢጣሊያ በተወረረችበት ወቅት ለአገራቸው ሉዓላዊነት ታግለው አኩሪ የጀግንነት ገድል ካስመዘገቡት አርበኞች መካከል አብዛኞቹ ድል ያስመዘገቡት እዚሁ ኢትዮጵያ ምድር... Read more »

የአየር ኃይሉ ጀግና

የአንዳንድ ሰዎች ገድል በሰፊው ይዘመርለትና ገናና ይሆናል፡፡ የአንዳንድ ሰዎች ገድል ደግሞ በብዙዎች ዘንድ ልብ የማይባል፤ ይባስ ብሎም የማይታወቅ ይሆናል፡፡ የእኚህ ጀግና ታሪክ ደግሞ እንዴትም ቢገለጽ ጀግንነታቸውን ሊገልጸው አይችልም፡፡ በሰማይ ላይ እንደ ውሃ... Read more »

የአዲስ ዓመት ባለ ታሪኮች

ዓመተ ምሕረት ከቀየርን እነሆ ዛሬ 19ኛ ቀናችን ነው። መስከረም ዘመን የሚቀየርበት ወር ስለሆነ ሙሉውን ‹‹አዲስ ዓመት›› ተብሎ ይጠራል። በታሪክ ውስጥ ደግሞ ዓመተ ምሕረት ትልቅ ቦታ አለው። በምንጠቅሳቸው ታሪኮች ውስጥ ‹‹ከ…ዓመታት በፊት›› የምንለው... Read more »

 ዲፕሎማት እና የታሪክ ምሁሩ

ስለኢትዮጵያ ቀደምት ታሪኮች ሲጠቀስ የእኝህን ምሁር ስም መጥቀስ የተለመደ ነው። በብዙ የታሪክ ድርሳናት ውስጥ የእርሳቸው መጻሕፍት ምንጭ ተደርገው ይጠቀሳሉ። ‹‹ከንግሥት ሳባ እስከ ዓድዋ›› ከሚለው መጽሐፋቸው ጀምሮ የኢትዮጵያን የጥንት፣ የመካከለኛው ዘመን እና ዘመናዊ... Read more »

 የመስከረም ሁለት 50ኛ ዓመት

ኢትዮጵያ ንጉሣዊ ሥርዓትን ካስወገደች እነሆ ዘንድሮ 50ኛ ዓመትን አስቆጠረች፡፡ ለሺህ ዘመናት የኖረውን ንጉሣዊ አስተዳደር ካስወገደች ግማሽ ምዕተ ዓመት አስቆጠረች ማለት ነው፡፡ ይህ የኢትዮጵያ ታሪክ ማርሽ ቀያሪ የሆነው፤ መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም... Read more »

በባዶ እግር የተጻፈው የወርቅ ታሪክ

አንድ ለስፖርት ቅርብ ያልሆነ ሰው ‹‹አበበ ቢቂላ ምንድነው?›› ተብሎ ቢጠየቅ ‹‹ሯጭ›› ማለቱ ግልጽ ነው። እንዲያውም አንድ ማሳያ እንጥቀስ። እሸቱ መለሰ የሚባለው የ‹‹ዩትዩብ›› ፕሮግራሞች አዘጋጅ በአንድ ፕሮግራሙ የገጠር አርሶ አደሮችን ወግ እያሳየ ነበር።... Read more »

ሁለተኛው የዓለም ጦርነት በዓለም ታሪክ

የብዙ ነገሮች ማርሽ ቀያሪ ሆኗል። ከታሪክ እና ፖለቲካ ውጭ ባሉ ጉዳዮች ሳይቀር ‹‹ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ….›› ማለት የተለመደ ነው። ምክንያቱም ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ዓለም የተለየ ቅርጽ ይዛለች። ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ... Read more »

 የአፍሪካ እግር ኳስ አባት

ስሙ የሚነሳው በታሪክ ለማስታወስ ብቻ አይደለም። በዜና እና በእግር ኳስ ትንተና ፕሮግራሞች ውስጥ ሁሉ ስሙ ይነሳል። ድል የራቀው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ‹‹በእሱ ጊዜ ቀረ›› ለማለት ይመስላል የስፖርት ጋዜጠኞች የዚህን ሰው ስም በተደጋጋሚ... Read more »

አንድ አምሳል፤ በአንድ ቀን

እነሆ ዛሬ 180ኛ ዓመት ተቆጠረ:: ከ180 ዓመታት በፊት ልክ በዛሬዋ ቀን ነሐሴ 12 ቀን 1836 ዓ.ም የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት የነበሩት ዳግማዊ አጼ ምኒልክ ተወለዱ:: አጼ ምኒልክ ከኢትዮጵያ ነገሥታት ሁሉ ስማቸው ጎልቶ ይጠቀሳል::... Read more »