ፕሮፌሰር እንድሪያስ እ ሸቴ ነገሩን እንደሚያስታውሱት፤ የተማሪዎች እንቅስቃሴ ሲጀመር ንጉሡ ብዙ አልተቆጡም ነበር:: እንዲያውም የግጥም ምሽቶች ላይ እየተገኙ ሥርዓተ መንግሥታቸው ሲወቀስና ሲሰደብ ያዳምጡ ነበር:: ‹‹ቁጭ ብዬ ስሰደብ አልሰማም›› ብለው የግጥም ምሽቱን መታደሙን... Read more »
ባለፈው ሳምንት የታኅሳስ ግርግርን አይተናል። የታኅሣሥ ግርግር የፖለቲካ አብዮት እንዲፈጠር በር መክፈቱን እንደ አበባው አያሌው ያሉ የታሪክ ተመራማሪዎች ይናገራሉ። ለሺህ ዘመናት የኖረውን እና ከፈጣሪ ቀጥሎ አይነኬ የነበረውን ንጉሣዊ ሥርዓት ‹‹መንካት ይቻላል እንዴ... Read more »
በፊት በዚህ ሳምንት ታኅሣሥ 3 ቀን 1906 ዓ.ም የተከሰተው የዳግማዊ አጼ ምኒልክ ሕልፈተ ሕይወት ነው። መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ ‹‹የሃያኛው ክፍለ ዘመን መባቻ፤ የዘመን ታሪክ ትዝታዬ ካየሁትና ከሰማሁት 1896- 1922›› በሚለው መጽሐፋቸው... Read more »
ይህ ሳምንት በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ በተለምዶ ‹‹የታኅሣሥ ግርግር›› እየተባለ የሚጠራው የ1953 ዓ.ም የከሸፈው የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ የተደረገበት ነው። የታኅሣሥ ግርግር ከ64 ዓመታት በፊት በዚህ ሳምንት በቀዳማዊ አጼ ኃይለሥላሴ መንግሥት ላይ በተደረገ የመፈንቅለ... Read more »
ኢትዮጵያ ከዓለም ኃያላን ሀገራት ጋር ያደረገችው የጦርነትም ሆነ የዲፕሎማሲ ድል ለዛሬው ትውልድ ወኔ ይሆናል፡፡ ለዚህም ነው ከኃያላን ሀገራት ጋር በጦርነትም ሆነ በዲፕሎማሲ ተዋግታ እና ተከራክራ ያገኘቻቸውን ድሎች የምናስታውሰው፡፡ ከእነዚህ ድሎች አንዱ... Read more »
ኢትዮጵያ ነፃነትን ለዓለም በማስተማር ደማቅ ታሪክ አላት:: ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ አሸናፊ የሆኑት የዓለም ልዕለ ኃያል የተባሉት አራቱ ሀገራት (አሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ፈረንሳይ እና ሶቪየት ኅብረት) የጣሊያን ቅኝ ግዛት የነበሩት ሀገራት እንዴት ይሁኑ?... Read more »
ስያሜውን ያገኘው በሁለት ምክንያት ነው። የመጀመሪያው እና ዋናው የተገደሉት ሰዎች 60 መሆናቸው ነው፤ ሁለተኛው ደግሞ ዘመኑ በ1960ዎቹ መሆኑ ነው። ይህ ክስተት በጥቅሉ በተለምዶ የ60ዎቹ ግድያ እየተባለ ይጠራል። የተገደሉት ሰዎች ሲቆጠሩ 59 ናቸው... Read more »
ኢትዮጵያ በጦርነት ተሸንፋ አታውቅም። ይህ ዓለም ያወቀው ታሪኳ ነው። ይህ ታሪኳ የአፍሪካ ሀገራት ‹‹እናታችን›› እያሉ እንዲጠሯት ያደረገ ነው። የዓድዋ ድል ዋናው ሲሆን ከዚያ በፊትም ሆነ ከዚያ በኋላ የነበሩ ሌሎች ድሎችም አሏት። ከእነዚህ... Read more »
የልጅየው ታሪክ በለጠና የአባትየው ታሪክ የተዋጠ ይመስላል። እኝህ ሰው የንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ አፄ ምኒልክ አባት የሸዋው ንጉሥ ኃይለመለኮት ሣሕለ ሥላሴ ናቸው። ከዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ ጋር ጦርነት ሊገጥሙ በአንኮበር ቶራ መስክ ላይ ዝግጅት... Read more »
በታሪክ ውስጥ የአርበኝነት ተጋድሎ ሰፊ ቦታ አለው፤ ምክንያቱም የሀገር ሉዓላዊነት ጉዳይ ነው። አርበኝነት በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ግንባር ቀደም ሆኖ የሚጠቀሰው ደግሞ አፍሪካ ውስጥ ሆና ቅኝ ያልተገዛች ነፃ ሀገር መሆኗ ነው። አንዲት አፍሪካዊት... Read more »