‹‹እናት ለእናት››

ወይዘሮ ውድነሽ ኤደር በአዲስ አበባ የጎዳና ፅዳት ሥራ ከተሰማራች አስራ አምስት ዓመት አልፏታል። በነዚህ ዓመታት ውስጥ ኑሮ በብርቱ ፈትኗታል። ከእለት ጉርስ በማታልፈው የ500 ብር ደሞዟ የላስቲክ ቤት ተከራይታ አስከፊ የድህነት ሕይወትን አሳልፋለች።... Read more »

ለባለውለታዎች የተበረከተው የአረጋውያን ማዕከል

በጉብዝና ወራቸው እውቀትና ጉልበታቸውን ሳይሰስቱ ባላቸው ጊዜ ሁሉ ኃላፊነታቸውን በሚገባ ተወጥተዋል፣ ሀገራቸውን በሚገባ አገልግለዋል። የዛሬዎቹ አረጋውያን ትውልድን ቀርጸው፤ ሀገርን አቅንተዋል። ሀገር ለመውረር የመጣን ጠላት በብርቱ ክንዳቸው አሳፍረው መልሰዋል። ድልድይ ሆነው ይህችን ሀገር... Read more »

 ‹‹አንድ እፍኝ ፤ ለአንድ ልጅ››

እቴቱ ከበደ የአንድ ልጅ እናት ናት። የዘጠኝ ዓመት ልጇ ታማሚ እንደሆነ ትናገራለች። በዚህም ምክንያት በምትንቀሳቀስበት ቦታ ሁሉ ልጇን አዝላ መንከራተት ግድ ይላታል። በገጠማት ችግር እንደ እኩዮቸ በአቅሟ ሠርታ ኑሮዋን ለመምራት አልሆነላትም። ቀለቧንም... Read more »

ለአዕምሮ እድገት ውስንነት ማኅበር የተከፈለ ዋጋ

 ኪሩቤል አንተነህ ይባላል። የአእምሮ እድገት ውስንነት ያለበት ወጣት ነው። በ‹‹ፍቅር የኢትዮጵያ አእምሮ እድገት ውስንነት ብሔራዊ ማኅበር›› ውስጥ ተቀጥሮ ይሠራል። ሥራውም የአእምሮ እድገት ውስንነት ያለባቸውን ልጆች ማነቃቃት ነው። በተለያዩ ስብሰባዎች ላይም እነርሱን በመወከል... Read more »

 ከተገዢነት ወደ ገዢነት የተቀየረ የሱስ ሕይወት

ብዙዎች የቅርብ ቤተሰባቸውን አርዓያ ያደርጋሉ። ዮናታን ሊዮን ግን አጎቱን በጥሩ መንገድ አልነበረም አርዓያ ያደረገው። እንደ አጎቱ ሲጋራ ለማጨስ በሰባት ዓመቱ ተለማምዶ እና የሱስ ደረጃውን ከፍ አድርጎ 22 ዓመታትን በሱስ ዓለም ውስጥ እንዲያሳልፍ... Read more »

 ያልተለመደው ሽልማት

አንዱ ሲደክም ያልደከመው የደከመውን ማበርታት ግድ የሚልበት ወቅት አለ። ሰፋ ሲልም፣ የሠራን አካል “በርታ”፣ “ጎበዝ”፣ “በዚሁ ቀጥል”፤ “እናመሰግናለን።” ብሎ ከንግግር በዘለለ መድረክ በማዘጋጀት ሽልማት እና እውቅና መስጠትም የግድ የሚልበት ወቅት አይጠፋም። በሀገራችን... Read more »

ትንሿ ኢትዮጵያ በላስቬጋስ

ከአርባ ሺህ በላይ ኢትዮጵዊያን እና ኤርትራዊያን በሚኖሩባት በላስቬጋሷ ክላርክ ካውንቲ ትንሿ ኢትዮጵያ ሊትል ኢትዮጵያ። በመባል በቅርቡ አንድ ወረዳ ተሰይሟል። ይህ በኢትዮጵያ ስም የተሰየመው አካባቢ የሚገኘው በአሜሪካ ኔቫዳ ግዛት ላስቬጋስ ውስጥ በምትገኘው ክላርክ... Read more »

 የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ወደ ማሕበረሰባዊነት

 የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በጎ አድራጊዎች ሌሎችን ከመርዳት አኳያ በጎ ምኞትንና ተስፋን ተላብሰውና ከማህበረሰቡ ጎን ሆነው የሚያውቁትን የሚያስተምሩበትና ከሌሎችም የህይወት ክህሎት የሚቀስሙበት ዋነኛ የህይወት መንገድ እንደሆነ ይታመናል፡፡ ዜጎች በራሳቸው ተነሳሽነትና በመልካም ፍቃደኝነት ላይ... Read more »

 አካል ጉዳተኝነት በአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ

በአሁን ወቅት ለዓለማችን ስጋት እየሆኑ ከመጡት ጉዳዮች መካከል የአየር ንብረት ለውጥ አንዱና ዋነኛው ነው፡፡ የዚህ ችግር ገፈት ቀማሽ የሆኑት ደግሞ ለችግሩ ትልቁን ድርሻ የሚወስዱት ያደጉት ሀገራት ሳይሆኑ እንደ ኢትዮጵያ ያሉ በማደግ ላይ... Read more »

 ትኩረት አካል ጉዳተኛ ልጆች ለያዙ እናቶች

የስምንት አመቷ ሙሪዳ ሁሴን በተለምዶ አሜሪካ ጊቢ በሚባለው አካባቢ ነዋሪ ናት። ከአካል ጉዳት ጋር ነው የተወለደችው ይህች ታዳጊ ከወገቧ በታች ያለው የአካል ክፍሏ አይንቀሳቀስም፡፡ መቆምም ሆነ መቀመጥ አትችልም፡፡ ራሷን ችላ ለመፀዳዳት ስለምትቸገር... Read more »