ስለ ሌሎች የተሰጠ

አስተውሎ ላየው የዓመታት የሕይወት ፈተና በመላ አካሉ ይነበባል። ልብሶቹ ንጹህ ሆነው አያውቁም። የመልካም ጠረን ባለቤት አይደለም። እርሱ ስለሌሎች ደስታና መዝናናት እንጂ ስለራሱ ግዴለሽ ይሉት አይነት ነው። አንዳንዴ ከአስፓልት ዳር ሲተኛ የሞት ያህል... Read more »

ፈተናን ለማለፍ መልፋት

ራሷን ጨምሮ ሶስት ልጆቿን በወጉ ለማሳደር ጠዋት ማታ እረፍት አታውቅም፡፡ የኑሮ መክበድ ከአቅም ማነስ ጋር ታክሎ ብዙ ፈትኗታል፡፡ እንዲያም ሆኖ ለችግር እጅ አትሰጥም፡፡ እስካሁን ስለ ልጆቿ ስትል ብዙ ታግላለች፤ ከትምህርታቸው እንዳይሰናከሉ ስትል... Read more »

የሞራል ትጥቅ

“ ‹ያላነበበ ሰው አንድ ጊዜ ብቻ እንደኖረ ይቆጠራል፤ ባንጻሩ ያነበበ ሰው አንድ ሺህ ጊዜ እንደኖረ ይቆጠራል› የሚለውን ብሂል በውል ሕይወቴ ላይ አለመተግበሬ ዛሬ ለደረሰብኝ አደጋ በቂ የሥነልቦና ዝግጅት ለማድረግ የዘገየሁ አልሆንም ነበር”... Read more »

ከበከልቻ እስከ ኮሪያ

የቆቅ ንቃት የጀግና ብርታት ያልፈሰሰ መቅኔ፤ ያልደበዘዘ ወኔ፤ ተላብሰው ከገጻቸው ሳነብ የዘጠና አንድ ዓመት አዛውንት መሆናቸው ግምቴን አዛንፎ ጥርጥር ሲገባኝ የወጋቸው ፍትፍት አንጀቴን አርሶ ሲያረጋግጥልኝ የእኔስ የወጣትነት እድሜ ምን ላይ ዋለ? ስል... Read more »

አዲስ ሕይወት…

ከጊዜ በኋላ አካል ጉዳተኛ የሆነው የሕግ ባለሙያውና ባነቃቂ ንግግሩ የምናውቀው ዳግማዊ አሰፋ “መፍትሔ ያለው ችግር ውስጥ ነውና ማስተዋልና መገንዘብ የሚሉ መንፈሳዊ ፀጋዎች የወለዱት ብልሃት ራሴን እንዳገኝ ረድተውኛል” ይላል አዲስ ሕይወት በተሰኘው መጽሐፉ፤... Read more »

እንዳታካትቱ

“እንቅፋት ደግሞ ከመታህ ድንጋዩ አንተ እንጂ እሱ አይደለም፤ እኔም ሁለት ጊዜ የደቆሰኝ ፍቅር በሦስተኛው በረከቱ ተርፎኛል” ይላሉ የዛሬው የልዩ ልዩ ዓምድ ይዞት ብቅ ያለው እንግዳ። “ፍቅር ይገለዋል መቼም የጎጃም ሰው” የሚለውን የኤፍሬም... Read more »

በሕይወት መንገድ ላይ…

ገና ልጅ ሳለች በአንድ ዓይኗ ላይ የደረሰባትን ክፉ አጋጣሚ አትረሳም፡፡ ክብነሽ ኬሬ ከቀናት በአንዱ ሠፈራቸው ከሚገኝ አንድ ዋርካ ሥር አረፍ አለች፡፡ ዋርካው ትልቅና ሰፊ ነው፡፡ በዚህ ጥላ ሥር ዘወትር በርካታ የቀዬው ልጆች... Read more »

ሁለንተናዊ ተሳትፎ ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች

አካል ጉዳተኝነት በተለያዩ አጋጣሚዎች ይከሰታል። ሰዎች በድንገት በሚደርስባቸው አደጋና በሚያጋጥማቸው ሕመም ሳቢያ ለአካል ጉዳት የመዳረግ ዕድል ሊገጥማቸው ይችላል። ተደጋግሞ እንደሚነገረው ማንም በምን አጋጣሚ አካል ጉዳትን እንደሚያስተናግድ አይታወቅም፡፡ ትናንት ጤነኛ ሆኖ ሲራመድ የታየ... Read more »

ኤልዳ – የአካል ጉዳተኞች ድምጽ

‹‹ችሎቱ መሀል አንዲት መስማት የተሳናት እጆቿን ወደላይ ዘርግታ በፀጥታ ታነባለች፡- ዳኞቹ ግራ ቢገባቸው የምልክት ቋንቋ ተርጓሚ ፈለጉና ሀሳቧን ተቀበሉዋት። መጀመሪያ በተኛሁበት በደረቀ ሌሊት በር ሰብሮ ገብቶ ደፈረኝ፤ኋላ ደግሞ ልጁ የእኔ አይደለም ብሎ... Read more »

«ህልሜን እየኖርኩት ነው» -የሺአለም ዋለ

“አዲስ አበባ በመጣን ሰሞን ነው፤ የጀርመን ቤተክርስቲያን ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር በነበረው ማሰር ሻፈርድ አስተባባሪነት የፈረንጆች የገና በዓል ሲከበር ዓይነ ስውራን የሙዚቃ ድግስ አዘጋጀን፤ ያን ጊዜ ታዲያ ያቀረበው የባህል ዘፈን በሙዚቃው ዘርፍ... Read more »