የተስፋ መንገድ – ለዓይነሥውራን ተማሪዎች

 “የድሃ ላም ቀንዷ ሰፋፊ፣ ፍቱን መድሃኒት ለርሃብ ለፋፊ።” ተብሎ የተዘፈነለትና “ሃመለ (በቀለ አበቀለ)” ከሚል ስርወቃል ስያሜውን ያገኘው ወርሃ ሃምሌ አንድ ብሎ ጀምሯል። ይህ ወር የቤቱ ባለቀበት፣ የውጪው ባልደረሰበት ጊዜ ሞራል እንዳይሰንፍ አካል... Read more »

‹‹ ይመለከተናል››

መካነ-ንባብ እንደመሆኑ ለአካል ጉዳተኞች ምቹ የማንበቢያ ከባቢ ከመፍጠር ተሻግሮ በኪነ ጥበብ ጎዳናም እንዲመላለሱ የበኩሉን አስተዋፅዖ እያበረከተ ይገኛል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጽሐፍት አገልግሎት። እኔም በቦታው ተገኝቼ አገልግሎት አሰጣጡ ምን እንደሚመስል በተቋሙ የሴቶችና ማኅበራዊ... Read more »

የአዳሪ ትምህርት ቤቱ የስልሳ ዓመት ጉዞ

በሱዳን ሚሽኖች አማካኝነት በተመሰረተውና ወላይታ ሶዶ በሚገኘው ሆስፒታል ሃኪም ናቸው። ዶክተር ገበየሁ ጋላሶ ይባላሉ። እኒህ ሰው የማጅራት ገትር በሽታ ተቀስቅሶ የአካባቢውን ህጻናት ለአይነ.ስውርነት ሲዳርግ የእርሳቸውም የበኩር ልጅ የሆነው ደሳለኝ የገፈቱ ቀማሽ ነበር።... Read more »

የዓይነ-ስውራኑ ቤተ-ንባብ

ሊቃውንት ቀለም በጥብጠው ብራና ፍቀው ጽሕፈትን በሚያሳልጡበት በዚያ ዘመን ዓይነ ስውሩ መምህር ኤስድሮስ በድም ጫማ እያነበቡ “የላይ ቤትና የታች ቤትን“ መፍጠሪያ ጽንሰ ሃሳብ ያፈለቁ የትርጓሜ ሊቅ ሲሆኑ፤ ንባብን በተመለከተ “እኛ እውሮች ካላነበብን... Read more »

“ከተኖረው ያልተኖረው”

ከባሕር በሚልቀው ሰፊ መናፈሻ ውስጥ ብቻዋን ተቀምጣ “በፍቅር እስከመቃብር” ትረካ ትቆዝማለች። የፈካ አሊያም የተጎሳቆለ የሕይወት ገጽ ባየሁ ቁጥር ማንነታዊና ምንነታዊ ይዘቱን እበረብር ዘንድ አመሌ ነውና ምን ሆና ይሆን? የሚል ጥያቄ ሆዴን ቢቆርጠኝ... Read more »

የአካል ጉዳተኞችን ችሎታ ለማረጋገጥ

በርካታ አካል ጉዳተኞች ‹‹የእኔ›› የሚሉት በውስጣቸው የተሰነቀ ልምድና ችሎታ ባለቤት ናቸው:: አብዛኞቹ ግን ይህን ውስጠታቸውን አውጥተው ለመጠቀም የሚያሥችል ምቹ ሁኔታዎችን ማግኘት የሚችሉ አይደሉም:: እነዚህ ወገኖች ይህን ዕድል በማጣታቸው ብቻ ለዓመታት ‹‹የበይ ተመልካች››... Read more »

የነገው ሰው

“ሰላሳ መጸዳጃ ቤቶችን ከመንግሥት ተረክበን ሥራ ለመጀመር በመጠገን ላይ ሳለን አንዳንድ ተጠቃሚዎች በሩም እንደሰዎቹ ጉዳተኛ ነው እንዴ? ሲሉ ስንሰማ በትእግስት ከማስተማር ባለፈ ኃይለቃል አልወጣንም” አሉ የነገው ሰው ኅብረት ሥራ ማህበር ሊቀመንበር አቶ... Read more »

ድህነትን ያሸነፈ ህዝብ

ቻይና  1 ነጥብ 4 ቢሊዮን በላይ ህዝብ በመያዝ በዓለማችን ከፍተኛ የህዝብ ቁጥር ካላቸው ሀገራት በሁለተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች። በኢኮኖሚ እድገት፣ በቴክኖሎጂ፣ በመሰረተልማት፣ በትምህርት ፣በህክምናና በበርካታ ዘርፎችም ስማቸው ቀድመው ከሚነሱ ሀገራት አንዷ ናት።... Read more »

መልካም ተሞክሮ -ለትውልድ ቅብብሎሽ

ማንኛውም የትውልድ ሂደት በጎ ይሉትን ጤናማ መንፈስ ይዞ ይቀጥል ዘንድ ጠንካራ የቅብብሎሽ ሂደት ሊኖረው ግድ ይላል::ይህ እውነት በአግባቡ እንዲተገበርም የቤተሰብ፣ የአካባቢና የዕድሜ ጠገቦች ልምድና ተሞክሮ አስተዋጽኦ ያበረክታል:: እንዲህ ዓይነቱ መልካም ልምድም ወጣቱ... Read more »

ስለ ሌሎች የተሰጠ

አስተውሎ ላየው የዓመታት የሕይወት ፈተና በመላ አካሉ ይነበባል። ልብሶቹ ንጹህ ሆነው አያውቁም። የመልካም ጠረን ባለቤት አይደለም። እርሱ ስለሌሎች ደስታና መዝናናት እንጂ ስለራሱ ግዴለሽ ይሉት አይነት ነው። አንዳንዴ ከአስፓልት ዳር ሲተኛ የሞት ያህል... Read more »