ኤልዳ – የአካል ጉዳተኞች ድምጽ

‹‹ችሎቱ መሀል አንዲት መስማት የተሳናት እጆቿን ወደላይ ዘርግታ በፀጥታ ታነባለች፡- ዳኞቹ ግራ ቢገባቸው የምልክት ቋንቋ ተርጓሚ ፈለጉና ሀሳቧን ተቀበሉዋት። መጀመሪያ በተኛሁበት በደረቀ ሌሊት በር ሰብሮ ገብቶ ደፈረኝ፤ኋላ ደግሞ ልጁ የእኔ አይደለም ብሎ... Read more »

«ህልሜን እየኖርኩት ነው» -የሺአለም ዋለ

“አዲስ አበባ በመጣን ሰሞን ነው፤ የጀርመን ቤተክርስቲያን ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር በነበረው ማሰር ሻፈርድ አስተባባሪነት የፈረንጆች የገና በዓል ሲከበር ዓይነ ስውራን የሙዚቃ ድግስ አዘጋጀን፤ ያን ጊዜ ታዲያ ያቀረበው የባህል ዘፈን በሙዚቃው ዘርፍ... Read more »

አካል ጉዳተኝነት ያልበገረው አመራርነት

ወይዘሮ አየሁ ደመቀ ይባላሉ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአካል ጉዳተኞችና አረጋውያን ጉዳይ መከታተያና ማስተባበሪያ ስርጸት ቡድን መሪ ናቸው፡፡ ጠንካራና ብርቱ ሴት መሆናቸውን ንግግራቸው ይናገራል፡፡ በአይነ ስውርነታቸው በኑሮና ሕይወታቸው በርካታ ፈተናዎችን ተጋፍጠዋል፡፡ በየአጋጣሚው... Read more »

‹‹ አሸናፊ ነኝ ›› – ሀብታሙ በላይ /የማይራመደው/

ገና ከልጅነቱ የወጠነው ዕቅድ፣ የሰነቀው ተስፋ ብሩህና ደማቅ ነበር። ሁሌም እንደሚያስበው አንድ ቀን ራሱን የተሻለ ወንበር ላይ ያገኘዋል። ይህ ደግሞ ህልም አይደለም፤ ዕውን እንደሚሆን እርግጠኛ ነው። ሀሳብ ዕቅዱ እንዲሳካ፣ ዓላማው ከግብ እንዲደርስ... Read more »

በዕድሜ ማምሻ ላይ…

ወደምገባው ማዕከል ለመግባት ጉዞ ከጀመሩት በርካቶች መሀል የአንዱ አዛውንት ሁኔታ ዓይን ይስባል፡፡ ዕድሜ የሰበረውን አንገታቸውን ዝቅ አድርገው ወደ ውስጥ ያማትራሉ፡፡ በእጃቸው የያዙትን የምሳ ዕቃ እንዳጠበቁ ነው፡፡ በጥልቅ ሃሳብ መናዋዛቸው ያስታውቃል፡፡ በልቦናቸው ምን... Read more »

 አሕጉርን የተሻገረ የአዕምሮ ፈጠራ

ወጣትነት የትኩስነት መገለጫ ነው። ይህ ዕድሜ እንደ ባለቤቱ ማንነት ይወሰናል። ወጣትነትን በወግ በአግባቡ የተጠቀመው ቢኖር የሥራውን ፍሬ ለማየት አይዘገይም። ‹‹ወጣት የነብር ጣት›› ይሉትን ምሳሌ ተግብሮ ስለነገው ይሮጣል። ከቁምነገር ተኳርፎ፣ ከጊዜ ተቀያይሞ በዋዛ... Read more »

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ አገልግሎት ምርጥ አየር መንገድ በመባል ተሸለመ

አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ አገልግሎት የዓመቱ ምርጥ አየር መንገድ በመሆን ለስምንተኛ ጊዜ ተሸልሟል። በግብፅ ካይሮ በተካሄደው 56ኛው የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር አጠቃላይ ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ... Read more »

የቀድሞ ታጣቂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የማስገባት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፡- የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የማስገባት ሥራ ተጀምሯል። ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የሚገቡ የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎች ትጥቃቸውን ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል። በዚሁ መሠረትም የመጀመሪያ ዙር የመቀሌ... Read more »

“ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል” – አቶ ኃይሉ አዱኛ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ

አዲስ አበባ፡-ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ ገለጹ፡፡ አቶ ኃይሉ አዱኛ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለመገናኛ ብዙኃን ትናንት በሰጡት መግለጫ... Read more »

የቡናን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ አቅሞችን አስተባብሮ መጠቀም ያስፈልጋል

– ብሔራዊ የቡና ፕላትፎርም ይፋ ተደረገ አዲስ አበባ፡- የቡናን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ፣ ጥራቱን ለማስጠበቅና የገበያ ዕድሎችን ለማፈላለግ ያለንን አቅም አስተባብሮ መጠቀም እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) ገለጹ።... Read more »