
“መቼ ነው? ዛሬ ነው? ነገ ነው? ድምጿን የምንሰማው?” የእርሷን ሙዚቃ ያጣጣሙ ሁሉ ዘወትር የሚሉት ይህንን ነው። ብዙዎች ያንን መረዋ ድምጽ፣ የአዕዋፍ ዝማሬ የመሰለውን ዜማ ለመስማት ናፍቀዋል። እንደ ሰሊሆም ወንዝ ልብን የሚያረሰርሱትን፣ እንደ... Read more »

አንተ ማነህ? ብለው ይጠይቁታል። እርሱም ሌላ ምላሽ የለውም፤ ሁልጊዜም መልሱ “እኔ የሥነ ጽሑፍ ወዛደር ነኝ” የሚል ነው። ከስሞች ሁሉ መርጦ ይህን ስም ለራሱ ሰየመ። የከፋው ሆድ የባሰው ዕለት ስሜቱን መቋጠሪያ፣ ለእንባው ማጀቢያ፣... Read more »

ሕይወት ሸክላ ናት። አንድም ድንገት ከዓለም እጅ አምልጣና ከምድር የሞት ወለል ላይ ተጋጭታ የምትሰበር ናት። ሁለትም ደግሞ፤ እሷም እንደ ሸክላ ስሪቷ ከአፈር ነውና ድንገት ብን ብላ አፈር መግባቷ ነው። “ሰው ክፉም ሠራ... Read more »

የሰው ልጅ ለመኖር ሲፈጠር አንድም ከሕይወት እጣ ፈንታው ጋር ትግል ለመግጠም ነው፡፡ ትንሹም ትልቁም፣ ሊቁም ደቂቁም፣ የራሱን ትግል ገጥሞ ያልፋል፡፡ ከዚህ አለፍ ያለውም ታግሎ ያታግላል፡፡ ታዲያ ትግልም የጦርና የነጻነትን ዓለም ፍለጋ ብቻ... Read more »

“ባይተዋር ሆኛለሁ” ብሎ ዘፍኖ ባይተዋር ሆነ:: “ብቻዬን” እንዳለም ብቻውን ሆነ:: የዘፈነው ሁሉ በህይወቱ ላይ እንደሠራበት ስንመለከት ሳያስገርመን አልቀረም:: በርከት ያሉ የሙዚቃ ሥራዎቹ፣ በኋላ ህይወቱ እንደጥላ መከተላቸውን ሲያስተውል ጊዜ ራሱንም አስደምመውታል:: የባይተዋሮቹን ሆድ... Read more »

ዘመኑ በ1916 ዓ.ም ነበር። በወቅቱ ወደ ዙፋኑ በመገስገስ ላይ የነበሩት አልጋ ወራሽ ተፈሪ መኮንን ለጉብኝት እየሩሳሌም ይገባሉ። ከጉብኝታቸው አንዱ የነበረው ደግሞ በእየሩሳሌም የሚገኘውን የአርመን ገዳም ነበር። በዚሁ መሠረት ጉብኝታቸውን የጀመሩት አልጋ ወራሹ... Read more »

“የነጭና የሰይጣን መልካም የለውም:: በእጅ ከሰጠህ የጭንቅላትህን ሊነጥቅህ ፈልጓል ማለት ነው” ያለኝን ወዳጄን አልዘነጋውም:: በዚህ አስተሳሰብ የሚስማሙ አይጠፉም። ይህን ስል የነጭ ጥላቻ አለብን ማለት ሳይሆን ለሀገራችን ካለን ፍቅርና አሳቢነት የመነጨ ጥርጣሬን ከግምት... Read more »

የግጥምና ዜማን ቀመር እሱ ብቻ ያገኛት እስኪመስል ድረስ ከሁለት ሺህ በላይ የሙዚቃ ግጥምና ዜማዎች ላይ አሻራውን አሳርፏል። በወርቃማው የኢትዮጵያ ሙዚቃ ዘመን ከብዙዎቹ እውቅና ተወዳጅ ድምጻውያን ዘመን ተሻጋሪ ውብ ዘፈኖች ጀርባ እሱ ነበረ።... Read more »

የአዳኙ ወጥመድ ከመድረኩ ላይ ነው። ጀግናው ተውኔት አዳኝ ቀስቱን ቀስቶ ሰርክ ለአዳን ወደ ተራራው አናት ይወጣል። ቁጭ ብሎ ከታች ከቲያትራዊ የምናብ ጫካ ውስጥ እየማሰነ ልቡ ካረፈው ላይ አጨንቁሮ ዳናውን ሲከተል ይጠጋል። በብዕር... Read more »

የትዝታ አባት፣ መንገደኛው ትዝታ እያዘገመ ወደ አንድ አቅጣጫ ይመለከታል፡፡ በስሙኒ የሕይወት ፌስታል ከሸከፋት በቀር ሁሉንም ሰጥቶ ለራሱ የሚያጓዝዘው የለውም፡፡ ያለው ነገር ከወደኋላው ያለው የትዝታ ዥረት ብቻ ነው፡፡ ተሻግሯት በሃሳብ ግን ከሷው ጋር... Read more »