
“ረጅም እድሜና ጤና ስጠኝ” ብለው ፈጣሪያቸውን ሲለምኑ ኖረዋል:: አሁን ላይ እሳቸው እድሜያቸውን አስታውሰው መናገር ባይችሉም ፈጣሪ የለመኑትን እድሜ ችሯቸው በግምት ሰማንያዎቹን ስለማገባደዳቸው ብዙዎች ይናገሩላቸዋል:: እኚህ ሴት አማከለች አየለ ገብሬ ይሰኛሉ:: የዛሬን አያድርገውና... Read more »
ዓለማችን በተለያዩ ሃሳቦች እና አመለካከቶች በተሞሉ ሰዎች የተሰባጠረች ድንቅ ምድር ነች። ከዚህ የተነሳ በምድራችን ላይ ስንኖር የሌሎችን አስተያየት መረዳት እና ማክበር መማር በእጅጉ ወሳኝ ነው። ሰዎች ከተለያየ አስተዳደግ ባሕል፣ ልምድ እና እምነት... Read more »
ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት ቁልፍ ድርሻ አላቸው ተብሎ ከሚታመኑ ጉዳዮች መካከል የማኅበረሰብ ጤና በቀዳሚነት ይነሳል። ዜጎች ጤናቸው ተጠብቆና የኑሮ ደረጃቸው ተሻሽሎ ምርታማ ሲሆኑ በተመሳሳይ የሀገር ኢኮኖሚ እና እድገት እውን ይሆናል። በተቃራኒው ጤናን... Read more »
የሰርኩን ነፋሻማ አየር ለመቀበል በእግሬ ሳዘግም በርከት ያሉ የጎዳና ውሾች አላፊ አግዳሚው ላይ ምክንያት እየፈለጉ ቢጮሁም አንድ የቆሎ ተማሪን ግን “ከእኛ ብታመልጥ ወገባችንን ለፍልጥ” ያሉት ይመስለኛል የያዘውን ቆመጥ ዱላ ከመጤፍ ሳይቆጥሩ እንደመዥገር... Read more »

ኩሎ ጥበብ ኩሎ ስሜት እሷን ተከትሎ በአረም ባጋም ተንደባሎ ይመለሳል ሚስጥር አዝሎ። ድንበር አልባ ንዝር ምጥቀት በአንድ አፍታ ህቡ ውስጠት ኩለው በምናብ ቢያኳኩሏት ረቂቅ ደቂቅ ሙዚቃ ናት። ያልናት ስንኝ ገሀድ ገልጣ መጠን... Read more »

ዓይናማ ነች። ሩቅ ያሉትን አቅርባ መመልከት የምትወድ። በሥራ ውጤቶቿ ሌሎችም የምትተርፍ። ሃሳብን ወደ ትግባር ለመለወጥ የማትደክም። በእርሷ የእጅ ጥበቦች ሌሎች ሲያምሩና ሲዋቡ ይበልጥ የምትደሰት፤ ለበለጠ ሥራ የምትተጋ፤ መድከምና መሰልቸትን ከአጠገቧ ያራቃች፣ አካል... Read more »

ደራሲና ሰዓሊ ናቸው፤ በቱሪዝም ዘርፍ ለ40 ዓመታት ሀገራቸውን አገልግለዋል። ብዙዎች በተፈጥሮ፣ በባህል፣ በማኅበራዊ ትርጉማቸው ጥልቅ በሆኑ በፍልስፍና የተቃኙ ግጥሞቻቸው ያውቋቸዋል። በኢኮኖሚክስና ቱሪዝም ኢኮኖሚክስ እስከ ሁለተኛ ዲግሪ ዘልቀዋል። በሞዛይክ አርት፣ በሰዓሊነት እና በሥነ... Read more »

የዘመኑ ቴክኖሎጂ ብዙ አዳዲስ ነገሮችን እያሳየን ነው። በተለይም ከጤናው አንጻር የማይታሰቡና የማይታለሙ የሚመስሉ ሀሳቦችን በተግባር ተተርጉመው እዲታዩ አስችሏል። በዛሬው የ‹‹ማህደረ ጤና›› ዓምዳችንም የምናነሳው ይህንኑ ጉዳይ ያረጋግጥልናል። ጉዳዩ ታካሚና ሐኪም በአካል ሳይገናኙ ሕክምና... Read more »

“እንቅፋት ደግሞ ከመታህ ድንጋዩ አንተ እንጂ እሱ አይደለም፤ እኔም ሁለት ጊዜ የደቆሰኝ ፍቅር በሦስተኛው በረከቱ ተርፎኛል” ይላሉ የዛሬው የልዩ ልዩ ዓምድ ይዞት ብቅ ያለው እንግዳ። “ፍቅር ይገለዋል መቼም የጎጃም ሰው” የሚለውን የኤፍሬም... Read more »

የሴቶችን እኩልነት ለማረጋገጥ፤ ለአመራርነት ማብቃት፤ የሀብት ማፍራትና ተጠቃሚነት እንዲሁም በፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ሴቶች ብቁ እንዲሆኑና ወደፊት እንዲወጡ ሲባል በሀገርአቀፍ ደረጃ በርካታ ፖሊሲዎች፤ አዋጆች፤ ደንቦችና መመሪያዎች ወጥተዋል። በተለያዩ መንገዶችም ለመተግበር እየተሞከረ ይገኛል፡፡... Read more »