
በዓለምም ሆነ በሀገር ደረጃ ውፍረትን (obesity) በራሱ በሽታ አድርጎ የመቀበል ሁኔታ እምብዛም ነው። ከዚያ ይልቅ ወደ ሌሎች በሽታዎች የሚመራ አጋላጭ ሁኔታ (risk factor) ብቻ ተደርጎ ይወሰዳል። ለዚህ አንዱ ክፍተት አሁን ያለው የውፍረት... Read more »
“ቁምነገሩ ሠርቶ ብዙ ማግኘት ሳይሆን ያገኙትን ጥቂት ገንዘብም ቢሆን በአግባቡ መጠቀም መቻል ነው” ይላል ወጣት ቤዛ መለሰ። ይህስ እንደምን ያለ ትህትና ነው ከውርደት ውስጥ ክብረትን ከዝቅታ ውስጥ ከፍታን መታደል? ጫማ ከመጥረግ ተነስቶ... Read more »
የሰው ዘር መገኛዋ አፋር ሙቀቷ ግሏል። የሙቀት ምጣኔው 42 ሴንቲ ግሬድ ደረጃ መድረሱን መረጃዎች ያመለክታሉ። ከሰውነት የሚመነጨው ላብ የአካባቢው ነዋሪዎች የሙቀቱን ደረጃ የሚነግራቸው ምልክታቸው ሆኗል። ልብሳቸው ረጥቦ ፊታቸው ወዝቶ በየጥላው ስር ተቀምጠው... Read more »

ትውልዷ ሰሜን ሸዋ ይፋትና ጥሙጋ ቀወት ወረዳ ነው። ዕድሜዋ ለሥራ ባይደርስም ሴት ናትና የቤት ውስጥ ሥራዎችን የግድ ተለማምዳለች። በአቅሟ ቤተሰቦቿን በሥራ ታግዛለች። ውሃ ከጉድጓድ አለያም ከምንጭ መቅዳት፤ እንጀራ መጋገር፤ ወጥ መሥራት እንደ... Read more »

ልዩ የሀገር ፍቅር፤ ከውስጥ የማይወጣ ቁጭት፣ በየትኛውም መልኩ በየትኛውም ጊዜ ሀገርን የማገልገል ፍላጎት፤ በሀገራቸው አሻራቸውን የማኖር ሕልም አላቸው። ሀገርን የሚቀይረው ሳይንስ ነው፤ ሳይንስን በሚገባው ልክ ማስተማር፣ ሳይንቲስቶችን ማብቃት ጊዜው የሚጠይቀው ነው። ስለዚህ... Read more »

ልጅነትን በጨረፍታ… የአያት ልጅ ናቸው:: አስተዳደጋቸው ከእኩዮቻቸው ሁሉ ይለያል:: የልጅ ልጃቸውን በእጅጉ የሚወዱት አያቶቻቸው ለእሳቸው የማይሆኑት አልነበረም:: የጠየቁትን ያሟላሉ፣ የፈለጉትን ይሰጣሉ:: ይህ እውነት ለትንሹ ጸጋዬ መገርሳ የተለየ ዓለም ሆነ:: ተሞላቀው፣ ተደስተው ልጅነታቸውን... Read more »
ትንሳኤ (ፋሲካ) በኢትዮጵያ ውስጥ በድምቀት ከሚከበሩ በጣም አስፈላጊ ከሆኑት በዓላት መካከል አንዱ ነው። በዓሉ ሀይማኖታዊ ሲሆን በተለይ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ በዓል የሚያከብሩበት ታላቅ በዓል ነው። በዓሉን... Read more »
ኢትዮጵያውያን በዓል ላይ ሰብሰብ ብለውና ተጠራርተው መመገብን ይመርጣሉ:: የበዓሉ ማድመቂያ ተመራጭ ምግቦችም በአብዛኛው ቅባትና ቅመማ ቅመም የበዛባቸው ናቸው:: ከዚያም አለፍ ሲል ለምግብ መፈጨት አሊያም ለጨዋታ ድምቀት በሚል የአልኮል መጠጦችን ይቀርባሉ:: በዓል የሚከበረው... Read more »

ርዕሱን ስታነቡ ሳትገረሙ አልቀራችሁም። እኔም ነገሩ አስደንቆኝ እና ጥያቄም ፈጥሮብኝ ድምጻዊ እንዳለ ስጦታው ምን አስበህ ነው አልኩት። ያልተለመደ በመሆኑ በማሕበረሰቡ ዘንድ የሚኖረው ቅቡልነት አላሳሰበህም ወይ? የሚል ጥያቄ በማከል ሃሳቡን በዝርዝር እንዲያጫውተኝና የቆይታችን... Read more »

ባሕላዊ የአስተዳደር ስርዓቶች የባሕል ሃብቶች በመጠበቅ፣ ማሕበረሰቦችን በመቅረጽ ረገድ ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ። በባሕላዊ ስርዓት እና በሕዝብ ተሳትፎ መካከል ያለውን ልዩነት ያስተካክላል፣ ባሕል ሕያው፣ ተለዋዋጭ ኃይል ሆኖ እንዲቀጥል ያደርጋል። በዚህ በያዝነው የግሎባላይዜሽንና ፈጣን... Read more »