
የብዙዎች የትዝታ ማህደር በሆነው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ከጋዜጠኝነት እስከ ኃላፊነት ሠርተዋል። ከሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እስከ የጋዜጠኝነት ትምህርት ክፍል ለበርካታ ዓመታት በመምህርነት አገልግለዋል። በተለይ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የፕሮግራም ዝግጅት ክፍል፤ በኅብረት ትርኢት በመዝናኛ ፕሮግራሞች፣... Read more »

“እናቶች እንጀራ ለመጋገር ሰምቶ እሺ ያለውን ምጣድ ያሰሱበትን ጨርቅ ከገላው የቀረውን እሳት ለማጥፋት በእግራቸው ከመሬቱ ጋር ያሹታል፤ እኔንም ሕይወት በኑሮ ሽክርክሪት እንደዚህ ነው ያሸችኝ” አለ የሽዋስ ሚሊዮን ያለፉት አርባ ሶስት ዓመታትን በምናቡ... Read more »
ሱስ በኢትዮጵያ የብዙ ወጣቶች አሳሳቢ ችግር እየሆነ ነው። በከተማ እና በመንደር፣ በትምህርት ቤቶች እና በጎዳናዎች ላይ ቁጥራቸው እየጨመረ የመጣ ወጣቶች በሱስ ወጥመድ ውስጥ እየገቡ ናቸው። በእርግጥ ይህ ችግር ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ አይደለም... Read more »

የግንቦትን ወር ስናስብ ቀድሞ ወደ አዕምሯችን የሚመጣው «የእናቶች ቀን» ነው። በዚህም ቀን ሁሉም እናቱን ያስባል፤ የእናቱን ልፋትና ድካም ሁሉ ይቆጥራል። የእናት ውለታዋን እያስታወሰ የተለየ ስጦታ ያዘጋጃል፤ ይሰጣል። ስጦታ ካልሆነለት ደግሞ በምስጋና እና... Read more »

የሰው ልጅ መገኛና የቀደምት ስልጣኔ ምድር ኢትዮጵያ የረጅም ዘመን ታሪክ ባለቤት ናት። ሕዝቧም እንግዳ ተቀባይ ብቻ ሳይሆን ሰው አክባሪ፤ ሰው ወዳድ እንዲሁም ጨዋ ስለ መሆናቸው በየአካባቢያቸው የሚያንፀባርቋቸው ወጎቻቸው፤ ባኅሎቻቸው እና ልማዶቻቸው ይመሰክሩላቸዋል።... Read more »
አስተውሎ ላየው የዓመታት የሕይወት ፈተና በመላ አካሉ ይነበባል። ልብሶቹ ንጹህ ሆነው አያውቁም። የመልካም ጠረን ባለቤት አይደለም። እርሱ ስለሌሎች ደስታና መዝናናት እንጂ ስለራሱ ግዴለሽ ይሉት አይነት ነው። አንዳንዴ ከአስፓልት ዳር ሲተኛ የሞት ያህል... Read more »

የአንዳንድ ሰዎች የምድር ቆይታ ፍሬያማ ነው። ሙሉ ሕይወታቸው ያማረ ፍሬ የሚያፈራበት ነው። በሥራዎቻቸው በሞት የማይረታ ብርቱ ታሪክ ይከትባሉ። ለምድርም ለሰማዩም ክቡድ ይሆናል። መልካም ሥራቸው የስማቸው መታወሻ ሆኖ ሲታወሱበትና ሲዘከሩበት ይኖራሉ። ከግል ሕይወታቸው... Read more »

ሰሚራ ሃይረዲንና ሦስቱ ጓደኞቿ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ናቸው:: ባለትዳርና የቤት እመቤቶች ሲሆኑ ሴቶች በብዛት በማይታዩበት የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ተሰማርተዋል:: በተለይ ብዙ ሴቶች ደፍረው በማይገቡበት አምራች ዘርፍ ተደራጅተው ለመሥራት አስበው ነው ሥራ የጀመሩት።... Read more »

ግቢው ጠበብ ያለ ነው። ሆኖም የተለያዩ ሥራዎች እንዲከናወኑበት በሚያመች መልኩ ተከፋፍሏል። ባህላዊ የንብ ቀፎዎች በየግድግዳውና ጣሪያው እንዲሁም አጥርና ቆጥ ላይ ተንጠልጥሎ ይታያል። መግቢያው አካባቢም እንዲሁ የተለየ ሥራ አለ። የእንስሳቱ ተዋጽኦ ምርቶች፣ ሻይና... Read more »
የሕፃኑ ሕይወት የመጀመሪያዎቹ አንድ ሺህ ቀናት በጣም አስፈላጊ መሆናቸውን ዓለም አቀፍ ጥናቶች ያመላክታሉ። ይህ ጊዜም ከመጀመሪያው የእርግዝና የመጀመሪያ ቀን ውስጥ የሚካተት ሲሆን፤ የልጆች የሁለት ዓመት ዕድሜ እስኪያበቃ ድረስ የሚቆጠር ነው። በዚህ ጊዜ... Read more »