ከደረቴ የቀረው የዩኒቨርሲቲ ዳቦ

ከሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ግብርና ኮሌጅ በምግብ ሳይንስ ተመርቃ ሥራ ለማግኘት የደከመችባቸውን ሁለት ዓመታትን ስታወጋኝ ቆየት ሲል የሰማሁትን አንድ ቀልድ አስታወሰኝ። ሴትዮዋ በመንደሩ ስም የገዛውን ጎበዝ ወጥ ቀማሽ ልጃቸውን ይዘው ምግብ ቤት ይከፍቱና በድፍን... Read more »

ማኅበራዊ መስተጋብርን የሚያጠናክሩ ቅርስ እና ባህላዊ ዕሴቶች

ኢትዮጵያ በርካታ ባህላዊ እሴቶች ያሏት ሀገር ነች። እነዚህ ባህላዊ ዕሴቶች ለመላው ኢትዮጵያውያን የማንነት፣ የኩራት እና ራስን ለመግለጥ የሚያስችሉ ሀብቶች ናቸው። ከትውልድ ትውልድ በቅብብል የመጡ የእያንዳንዱን የማኅበረሰብ ክፍል እና ግለሰብ ስብዕና አጉልተው የሚያንፀባርቁ... Read more »

የተስፋ መንገድ – ለዓይነሥውራን ተማሪዎች

 “የድሃ ላም ቀንዷ ሰፋፊ፣ ፍቱን መድሃኒት ለርሃብ ለፋፊ።” ተብሎ የተዘፈነለትና “ሃመለ (በቀለ አበቀለ)” ከሚል ስርወቃል ስያሜውን ያገኘው ወርሃ ሃምሌ አንድ ብሎ ጀምሯል። ይህ ወር የቤቱ ባለቀበት፣ የውጪው ባልደረሰበት ጊዜ ሞራል እንዳይሰንፍ አካል... Read more »

በሰላም ግንባታ ላይ የሴቶች ሚና

የሰላምን ግንባታ ጉዳይ የአንድ አካል ሥራ እንዳልሆነ ማንም ይረዳዋል። የሰላም እጦትም ሲያጋጥም አንድ አካል ላይ ብቻ የሚያርፍም እንዳልሆነ ግልጽ ነው። ስለዚህም ሁሉም የራሱን አሻራ ማሳረፍ ይኖርበታል። በተለይ ሴቶች ግን ከሁሉም የላቀ አበርክቶ... Read more »

የመተሐራ ከተማ- የትምህርት ተደራሽነት እና ጥራትን የማስጠበቅ ጉዞ

ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ኢትዮጵያ በትምህርት ተደራሽነት እና ጥራት ላይ ልዩ ትኩረት አድርጋ እየሠራች ትገኛለች። ባለፉት ጥቂት ዓመታት ውስጥ እንደ ሀገር የነበሩት የትምህርት ስብራቶችና የጥራት ጉድለቶች በተለያዩ ርምጃዎች የሚታዩበት ሁኔታ ተፈጥሯል። ጥብቅ ቁጥጥር... Read more »

‹‹እኔ ሁሌም የማየው ነገ አለኝ›› – ወይዘሮ ደጅይጥኑ አለነ

ብዙዎች በባህላዊ እውቀቶች ዙሪያ በሚሠሯቸው የምርምር ተግባራት ያውቋቸዋል። ዛሬ ጭምር ለሀገር እንዲተርፍ የሚያስችል ሰፊ ፕሮጀክት ይዘው እየሠሩ ይገኛሉ። ይህም ‹‹መድኃኒታማ ዕፅዋትን ማበልፀግ›› የሚል ነው። እውቀቱ እንዲሰነድ፣ ዕፅዋቱ እንዲጠበቁና ወደ ተግባር እንዲቀየሩ የሚያደርግ... Read more »

እውቅና፣ ተወዳዳሪነትን፣ ድጋፍን በመፍጠር ዘላቂ ልማትን ማረጋገጥ

በልጅነቱ ያስተናገደው አብሮ የመኖር የመረዳዳት ባህል በልቡ ትልቅ ቦታ ነበረው። በመሆኑም በአንድ ወቅት የገና በዓልን ከትምህርት ቤት ጓደኞቹ ጋር ለማክበር የበዓል ማድመቂዎችን ለማሟላት መማከር ጀመሩ። ለሻሎም ግን በዓሉ ከፌሽታ ይልቅ በአካባቢው ከሚመለከታቸው... Read more »

የሲዳማ ማኅበረሰብ አለባበስና አጋጌጥ

በሲዳማ ማኅበረሰብ አለባበስ እና አጋጌጥ ከዕድሜ፤ ከጾታ እና ከማኅበራዊ ኃላፊነት አንጻርና ደረጃ ጋር በእጅጉ ይሰናሰላል። ተወላጆቹ በተለይም ስለዚሁ ባሕል የቀደመ እና ጥልቅ እውቀት ያላቸው የዕድሜ ባለፀጋዎች እንደሚናገሩት፣ይሄው አለባበስና አጋጌጥ በራሱ ጌጡን ስላደረገው... Read more »

‹‹ ይመለከተናል››

መካነ-ንባብ እንደመሆኑ ለአካል ጉዳተኞች ምቹ የማንበቢያ ከባቢ ከመፍጠር ተሻግሮ በኪነ ጥበብ ጎዳናም እንዲመላለሱ የበኩሉን አስተዋፅዖ እያበረከተ ይገኛል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጽሐፍት አገልግሎት። እኔም በቦታው ተገኝቼ አገልግሎት አሰጣጡ ምን እንደሚመስል በተቋሙ የሴቶችና ማኅበራዊ... Read more »

‹‹ ሁሉም ሙያ ከሴቶች በላይ አይደለም ››

እርሷ የወርቅ ምድሯ ሻኪሶ ልጅ ናት። ወርቁ እንዴት ዲዛይን እንደሚደረግ በልጅነቷ ምክንያት ባትረዳም ልዩ አርክቴክት መሆንን ትሻ ነበር። ያ ፍላጎቷ ደግሞ በተወለደችበት ቀዬ ውስጥ በተለያየ መልኩ ልምምድ ይደረግበታል። አንዱ እንደ ልጅነቷ ‹‹እቃቃ››... Read more »