የዳይመንድ ሊግ ውድድሮች ዛሬ ይጀምራሉ

ባለፈው ዓመት መጨረሻ ላይ በአሜሪካዋ ዩጂን በኢትዮጵያዊቷ እንቁ አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ የ5ሺ ሜትር የዓለም ክብረወሰን ደምቆ የተጠናቀቀው የዳይመንድ ሊግ ውድድር የ2024 የውድድር ዘመኑን ዛሬ አንድ ብሎ ይጀምራል። በዚህም መሠረት በ2024 በዓለም አቀፍ... Read more »

ሀገር አቀፍ የባህል ስፖርቶች ውድድር በአዲስ አበባ ይካሄዳል

21ኛው የባህል ስፖርቶች ውድድርና 17ኛው የባህል ስፖርቶች ፌስቲቫል ከሚያዝያ 12 እስከ 20- 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተናጋጅነት ይካሄዳል። ውድድሩ በስኬት እንዲጠናቀቅ ቅድመ ዝግጅቶች መደረጋቸውን የኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶች ፌዴሬሽን፣ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር... Read more »

የግል የበላይነት የቴኳንዶ ውድድር በአዲስ አበባ ይካሄዳል

የአዲስ አበባ ወርልድ ቴኳንዶ ፌዴሬሽን በመጪው ግንቦት ወር መጀመሪያ በሚያካሄደው ለሁሉም ክፍት የሆነ የግል የበላይነት የቴኳንዶ ውድድር ቅድመ ዝግጅት እያደረገ እንደሚገኝ አስታውቋል።በውድድሩ የሚያሸንፉ ተወዳዳሪዎች በየእድሜ ክልላቸው እና በሚወዳደሩበት የክብደት መጠን ሽልማት እንደተዘጋጀላቸው... Read more »

አሸቴ በከሪ የሮተርዳም ማራቶንን አሸንፈች

የዓለም አትሌቲክስ የወርቅ ደረጃ ከሰጣቸው ታላላቅ የማራቶን ውድድሮች አንዱ የሆነው የሮተርዳም ማራቶን ከትናንት በስቲያ በኔዘርላንዳ ከተማ ተካሂዷል:: በሴቶች መካከል የተካሄደውን የ42 ኪሎ ሜትር ፉክክርም ኢትዮጵያዊቷ ኮከብ አትሌት አሸቴ በከሪ ቀዳሚ በመሆን አጠናቃለች::... Read more »

ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች በቦስተን ማራቶን ለአሸናፊነት ይጠበቃሉ

የአሜሪካዊያን የነጻነት ቀን መታሰቢያ የሆነው 128 የቦስተን ማራቶን ዛሬ ይካሄዳል። ኢትዮጵያውያን አትሌቶችም የማሸነፍ ግምትን አግኝተዋል። የፕላቲኒየም ደረጃ በሚሰጠውና ከዋና ዋና የማራቶን ውድድሮች አንዱ በሆነው የቦስተን ማራቶን ኬንያዊያን አትሌቶችም የማሸነፍ ቅድመ ግምት ተሰጥቷቸዋል።... Read more »

ካንሰርን ያሸነፈችው ኮሎምቢያዊት ኮከብ!

34ኛውን የአፍሪካ ዋንጫን አዘጋጇ ኮትዲቯ ድራማዊ በሆነ ክስተት ራሷ አስቀርታለች። ብሔራዊ ቡድኑ ዋንጫ ከማንሳቱም በላይ ከካንሰር ሕመም አገግሞ ሀገሩን ለቻምፒዮንነት ያበቃው ሴባስቲያን ሀለር ጉዳይ አነጋጋሪ ሆኖ ነበር። ለጀርመኑ ክለብ ቦሩሲያ ዶርትመንድ የሚጫወተው... Read more »

 ‹‹በማንዴላ ዋንጫ›› የቦክስ ፍልሚያ ለውጤት የሚያበቃ ዝግጅት ተደርጓል

በነፃነት ታጋዩና በቀድሞው የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ኔልሰን ማንዴላ መታሰቢያነት የሚካሄደው ‹‹የማንዴላ ዋንጫ›› የቦክስ ውድድር እአአ ከሚያዝያ 15-21 በደቡብ አፍሪካ ደርባን ከተማ ይካሄዳል። የኢትዮጵያ ቦክስ ብሔራዊ ቡድንም በዚህ ውድድር ተሳታፊ ነው። ብሔራዊ ቡድኑ... Read more »

ከፅዳት ሰራተኝነት እስከ ወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊነት

በጋና በተካሄደው 13ኛ የአፍሪካ ጨዋታዎች ኢትዮጵያ አብዛኛውን ውጤት ያስመዘገበችበት የአትሌቲክስ ውድድር እንደነበር ይታወሳል።በእርምጃ ውድድር አንድ ወርቅና አንድ የብር ሜዳሊያ ማስመዝገብ ተችሏል።ኢትዮጵያ በውጤታማነት በማትታወቅበት የርምጃ ውድድር የወርቅ ሜዳሊያ ያጠለቀው ደግሞ አትሌት ምስጋናው ዋቁማ... Read more »

 ሁለት ክለቦች የደመቁበት የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ቻምፒዮና

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ክለቦች ቻምፒዮና በአንደኛና ሁለተኛ ዲቪዚዮን ክለቦች መካከል ከፍተኛ ፉክክሮችን አስተናግዶ ፍጻሜውን አግኝቷል። በ1ኛ ዲቪዚዮን 7 ክለቦችን፣ በ2ኛ ዲቪዚን 9 በአጠቃላይ 16 ክለቦችን ከመጋቢት 23-27 በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ሲያፋልም የቆየው... Read more »

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሳምንቱ መጨረሻ ድል ቀንቷቸዋል

ከትናንት በስቲያ በተለያዩ የዓለም ከተሞች በርካታ የጎዳና ላይ ውድድሮች ሲከናወኑ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተለይም በሁለት ታላላቅ የማራቶን ውድድሮች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ ኢትዮጵያውያን አሸናፊ ከሆኑባቸው ውድድሮች መካከል አንዱ የፓሪስ ማራቶን ሲሆን ሌላኛው የዴጉ ማራቶን ነው፡፡... Read more »