የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በዚህ ከቀጠለ ሊሰረዝ ይችላል

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር ባካሄደው አምስተኛ መደበኛ ፤ ሦስተኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ዙሪያ ትናንት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። በርካታ ጉዳዮች እንደተነሱበት የተነገረው ጉባኤው የክለብ ላይሰንሲንግ ጉዳይ ከፍተኛ ትኩረት እንደተሰጠው በመግለጫው ተጠቁሟል። በዘልማድ... Read more »

 ቡናማዎቹን ከነብሮቹ ያገናኘው ተጠባቂ የፍፃሜ ፍልሚያ

ከአንድ ሳምንት በላይ በአበበ ቢቂላ ስቴድየም ሲካሄድ የቆየው 17ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ዛሬ ይጠናቀቃል፡፡ የፍፃሜ ተፋላሚዎቹ ባለፈው ሰኞ በተካሄዱ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ሲለዩ ኢትዮጵያ ቡናና ሃዲያ ሆሳዕና ዋንጫውን ለማንሳት ዛሬ የሚፋለሙ... Read more »

 ሉሲዎቹ ወደ ቀጣዩ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ማለፍ አልቻሉም

ሞሮኮ በ2024 ለተከታታይ ሁለተኛ ጊዜ በምታስተናግደው 14ኛው የሴቶች አፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የመጀመሪያውን ዙር የማጣሪያ ውድድር ያደረጉት የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን(ሉሲዎቹ) ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፍ አልቻሉም:: ሉሲዎቹ በማጣሪያ ጨዋታው ቡሩንዲን የገጠሙ ሲሆን፤ የደርሶ... Read more »

 በጽናት የተገኘ የማራቶን ልዕልና በጽናት የተገኘ የማራቶን ልዕልና

አዲሱ የኢትዮጵያዊያን ዓመት ባስቆጠራቸው ሁለት ሳምንታት ሁለት የዓለም ክብረወሰኖችን ለኢትዮጵያዊያን በማስረከብ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ የተሳካ ዓመት መሆኑን ከወዲሁ በማስመስከር ላይ ይገኛል:: የሴቶች የ5ሺ ሜትር የዓለም ክብረወሰን ወደ ኢትዮጵያ በተመለሰ በቀናት ልዩነት የሴቶች ማራቶን... Read more »

 የሴቶች የማራቶን ክብረወሰን ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ እጅ ገባ

ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትዕግስት አሰፋ የማራቶንን የዓለም ክብረወሰን ትናንት በርሊን ላይ ሰበረች። ባለፈው አመት በዚሁ በርሊን ማራቶን የቦታውን ክብረወሰን በማሻሻል አሸናፊ የነበረችው ትዕግስት ዘንድሮ ለሁለተኛ ተከታታይ ድል ወደ በርሊን ስትመለስ የዓለምን ክብረወሰን ትሰብራለች... Read more »

 ከጎደፉ የስፖርት ታሪኮች ማህደር

ኢንስ ጌፔል እአአ ከ1980ዎቹ ስኬታማ ከሚባሉ የአጭር ርቀት ሴት አትሌቶች መካከል አንዷ ነበረች፡፡ ጀርመናዊቷ አትሌት ከምትታወቅበት ከ100 ሜትር እስከ 4በ 100 ሜትር የዱላ ቅብብል ውድድር ባለፈ በዝላይ ስፖርቶችም ስኬታማ ነበረች፡፡ ባስመዘገበቻቸው ሰዓቶች... Read more »

ሀገር አቀፍ የውሃ ዋና ክለቦችን ለማቋቋም ጥረት እየተደረገ ነው

በኢትዮጵያ በርካታ የስፖርት ዓይነቶች ቢዘወተሩም አብዛኞቹ በተደራጀና በተቀናጀ መልኩ በክለብ ደረጃ አይዘወተሩም። በኢትዮጵያ እምቅ አቅም እንዳለ በሚታመነው የውሃ ዋና ስፖርት ከእነዚህ መካከል አንዱ ነው። ክለቦች ተደራጅተው የእርስ በእርስ ውድድሮች ማድረጋቸው ለስፖርቱ ማደግና... Read more »

 ሉሲዎቹ በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ዛሬ ቡሩንዲን ለማሸነፍ ተዘጋጅተዋል

የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ የእግር ኳስ ቡድን (ሉሲዎቹ) የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታቸውን ዛሬ ከብሩንዲ አቻቸው ጋር ያደርጋሉ፡፡ ሞሮኮ አስተናጋጅ በሆነችበት የአፍሪካ ዋንጫ ተሳታፊ ለመሆን የሚደረገው የደርሶ መልስ ማጣሪያው ጨዋታ በአበበ ቢቂላ ስቴድየም... Read more »

 ‹‹ኢትዮጵያውያን ቦክስ እንችላለን ግን ልምድ ያንሰናል››ቦክሰኛ ፍቅረማርያም ያደሳ ዓለማየሁ ግዛው

በሴኔጋል ዳካር በተካሄደው የአፍሪካ ዞን የኦሊምፒክ ቦክስ ስፖርት ማጣሪያ ውድድር በ57 ኪሎ ግራም የተፋለመው ረዳት ሳጅን ፍቅረማርያም ያደሳ ሁለተኛ በመሆን የብር ሜዳለያ ማጥለቁ ይታወሳል። ውድድሩን በአስደናቂ ብቃት ያጠናቀቀው የቡጢ ተፋላሚ ይህን ውጤት... Read more »

የበርሊን ማራቶን አሸናፊዎች ዘንድሮም ለድል ይጠበቃሉ

በማራቶን ውድድር በርካታ ታሪክ በማስመዝገብ በርሊንን የሚያክል የለም፡፡ በዓለም አትሌቲክስ የፕላቲኒየም ደረጃ ከተሰጣቸው ስድስት የማራቶን ውድድሮች አንዱ የሆነው የበርሊን ማራቶን፤ የዓለም ክብረወሰን በተደጋጋሚ የተሰበረበት ነው፡፡ ይህንንም ተከትሎ በስፖርቱ ድንቅ አቋም ላይ የሚገኙ... Read more »