2024 ፓሪስ ኦሊምፒክ ዛሬ ይጀመራል

በዘመናዊው ኦሊምፒክ ጠንሳሽነታቸው ‹‹የኦሊምፒክ አባት›› የተሰኙት ፒየር ደ ኩበርቲን ሀገር ፈረንሳይ 33ኛውን ኦሊምፒያድ ዛሬ በድምቀት ታስጀምራለች፡፡ ከ100 ዓመታት በኋላ ለሶስተኛ ጊዜ የአስተናጋጅነት ዕድልን ያገኘችው ፓሪስ፤ ታላቁን ውድድር ከዚህ ቀደም ባልታየ መልኩ የመክፈቻ... Read more »

መቻል የራሱን ሜዳ ለመገንባት ጥረት ጀምሯል

በኢትዮጵያ ስፖርት እድገት ውስጥ የጎላ ሚና ካላቸው ክለቦች መካከል አንጋፋው መቻል የስፖርት ክለብ በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል። መቻል በተለይም በእግር ካሱ የቀድሞ ገናናነቱን ለማስመለስና ከውጤታማ የአህጉሪቱ ክለቦች ተርታ ለመሰለፍ 80ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን... Read more »

«ከጀግኖች ስፖርተኞች ጎን ቆሞ ማበረታታት ያስፈልጋል» -ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

ለ33ኛ ጊዜ በፈረንሳይዋ ፓሪስ ከተማ በሚካሄደው የ2024 ኦሊምፒክ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ቡድን ከትናንት በስቲያ በብሔራዊ ቤተ-መንግሥት አሸኛኘት ተደርጎለታል። በሽኝት መርሃግብሩ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና የኦሊምፒክ ኮሚቴ አመራሮች... Read more »

 4ኛው ኬሮድ የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር በወልቂጤ

ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በኢትዮጵያ የተለያዩ ከተሞች የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድሮች እየተበራከቱ መጥተዋል። አብዛኞቹ ውድድሮች ትልቅ ዓላማ ሰንቀው ቢጀመሩም ተከታታይነት ሲኖራቸው ግን አይታይም። ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ ካስቆጠረው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በስተቀር ብዙዎቹ... Read more »

‹‹ደራርቱ ቱሉ የሥልጠናና ምርምር ኢንስቲትዩት የመሮጫ መም ችግርን ይቀርፋል›› -አትሌት ቀነኒሳ በቀለ

በኦሮሚያ ክልል መንግሥት በሱሉልታ ተገንብቶ ባለፈው ሐሙስ ለምርቃት የበቃው ደራርቱ ቱሉ የስፖርት ማሠልጠኛ እና ምርምር አካዳሚ በኢትዮጵያ ስፖርት ዘርፍ የሚታየውን ክፍተት በተለያየ መንገድ ይቀርፋል ተብሎ ይጠበቃል። ከነዚህም መካከል ከማዘውተሪያ ስፍራዎች፣ ከተተኪ ስፖርተኞች፣... Read more »

ፈር ቀዳጁ ኦሊምፒያኖች አሰልጣኝ- ንጉሴ ሮባ

ውጤታማው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ የድል ታሪኩ የሚጀምረው በውጪ ሀገር ዜጋ አሰልጣኝ ነው። በስዊድናዊው የኢትዮጵያውያኖች የኦሊምፒክ አሰልጣኝ ኦኔ ኔስካነን የጀመረው ጉዞ በሀገር ውስጥ አሰልጣኞች ተተክቶ በደማቅ ታሪክ መቀጠል ከጀመረም ዘለግ ያሉ ዓመታት ተቆጥረዋል። በኦሊምፒክ... Read more »

በአፍሪካ የመጀመሪያው የቦክስ ሻምፒዮና በአዲስ አበባ

በዓለም አቀፉ የቦክስ ማኅበር የሚመራና በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነ ፕሮፌሽናል የቦክስ ሻምፒዮና ምሽት በአዲስ አበባ ከተማ ይካሄዳል:: በከተማዋ የተከፈተው የአፍሪካ ቦክስ ኮንፌዴሬሽን ጽሕፈት ቤት በዕለቱ በይፋ የሚመረቅ መሆኑንም የኢፌዴሪ ባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታውቋል::... Read more »

 ደራርቱ ቱሉ ስፖርት ማሠልጠኛ እና ምርምር ኢንስቲትዩት ተመርቆ ሥራ ጀመረ

በኦሮሚያ ክልል መንግሥት በአትሌት ደራርቱ ቱሉ ተሰይሞ በሱሉልታ የተገነባው የስፖርት ማሠልጠኛ እና የምርምር ኢንስቲትዩት ትናንት በይፋ ተመርቆ ወደ ሥራ ገባ። የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳና ረዳት ኮሚሽነር አትሌት ደራርቱ ቱሉ... Read more »

ሩጫና ቱሪዝም በአርባ ምንጭ

ስፖርትና ተፈጥሮ ከፍተኛ ቁርኝት ያላቸው እንደመሆኑ ለጤናማ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ የአካባቢ ጥበቃ ሥራ በእጅጉ አስፈላጊ መሆኑ አያጠያይቅም:: በዚህም ምክንያት ዘመናዊነትና ሰው ሰራሽ ችግር ተፈጥሮ ፊቷን ያዞረባቸው ሀገራት አትሌቶች እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ሀገራትን ለልምምድ... Read more »

 በአጓጊ ፉክክር የተጠናቀቀው የሠራተኛው የበጋ ወራት ውድድር

በኢትዮጵያ ሠራተኛ ማኅበር ኮንፌዴሬሽን(ኢሠማኮ) አዘጋጅነት ከጥር ጀምሮ ሲካሄድ የቆየው የሠራተኞች የበጋ ወራት ውድድር ባለፈው እሁድ በኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ፍፃሜ አግኝተዋል። በአስር የስፖርት አይነቶች ፉክክሮችን ሲያስተናግድ በቆየው ውድድር አብዛኞቹ የስፖርት አይነቶች ቀደም... Read more »