ለሜቻ ግርማ በዚህ ወር ወደ ውድድር ይመለሳል

በፓሪስ 2024 ኦሊምፒክ የወንዶች 3ሺህ ሜትር መሰናክል የፍፃሜ ውድድር ላይ የተፈጠረውን አስደንጋጭ ክስተት ዓለም አይረሳውም፣ በተለይም ኢትዮጵያውያን። በዚያ ውድድር የወርቅ ሜዳሊያውን ለማጥለቅ ትልቅ እድል የነበረው የርቀቱ የዓለም ክብረወሰን ባለቤት አትሌት ለሜቻ ግርማ... Read more »

ትውልደ ኢትዮጵያዊው የዩርጎደንስ ኮከብ

በተለያዩ የዓለማችን ክለቦች አልፎ አልፎ ብቅ የሚሉ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እግር ኳስ ተጫዋቾች ይገኛሉ። ከነዚህ መካከል ሰሞኑን በአውሮፓ ኮንፍረንስሊግ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ላይ የታየው የ18 ዓመቱ ይሳቅ ዓለማየሁ አንዱ ሆኗል። ወጣቱ ትውልደ ኢትዮጵያዊ... Read more »

ኢትዮጵያ በዓለም ጠረጴዛ ቴኒስ ቻምፒዮና እየተሳተፈች ነው

የዓለም ጠረጴዛ ቴኒስ ቻምፒዮና ለ58ኛ ጊዜ በኳታር ዶሃ ትናንት ተጀምሯል። የዓለም ጠረጴዛ ቴኒስ ፌዴሬሽን አባል ሀገራትን ለአንድ ሳምንት በሚያፎካክረው ቻምፒዮና የኢትዮጵያ ጠረጴዛ ቴኒስ ብሔራዊ ቡድን ተሳታፊ ሲሆን፣ ከትናንት በስቲያም ወደ ኳታር ሽኝት... Read more »

የባህል ስፖርቶችን ለማሳደግ የተለያዩ ሥልጠናዎች ተሰጡ

የባህል ስፖርቶች ላይ ከሚስተዋሉ ችግሮች አንዱ በባለሙያዎች ጭምር የእውቀት ወይም የግንዛቤ እጥረት በተደጋጋሚ ይጠቀሳል። የባህል ስፖርትን ለማሳደግ ብሔራዊ ፌዴሬሽኑ እያከናወነ ከሚገኘው ተግባራት አንዱ ይህን ክፍተት ለመሙላት ለተለያዩ ባለድርሻ አካላት ሙያዊ ሥልጠና መስጠት... Read more »

የኦሊምፒክ ከዋክብት የዶሃ ዳይመንድ ሊግ ፍልሚያ

የ2025 ዳይመንድ ሊግ ውድድሮች ሦስተኛ መዳረሻ ከተማ ዶሃ ዛሬ ተጠባቂውን ውድድር ታስተናግዳለች። በዚህ የዳይመንድ ሊግ ፉክክር በግልና በቡድን በኦሊምፒክ መድረክ ሜዳሊያ ማጥለቅ የቻሉ 45 ከዋክብት አትሌቶች በትራክና የሜዳ ተግባራት ውድድሮች ተፎካካሪ ናቸው።... Read more »

በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው የብስክሌት ውድድር ተጠናቀቀ

የአዲስ አበባ ብስክሌት ፌዴሬሽን ሲያካሂድ የቆየው ውድድር ተጠናቀቀ። የክለቦች፣ ታዳጊዎች፣ የግል ተወዳዳሪዎችና የጤና ቡድኖች ዓመታዊው የብስክሌት ቻምፒዮና ከመጋቢት 28 ጀምሮ በየሳምንቱ ሲካሄድ ቆይቶ ባለፈው እሁድ ፍፃሜውን ያገኘ ሲሆን በሁለቱም ፆታ በተለያየ ካታጎሪ... Read more »

ክልሎች ለመላ ኢትዮጵያ ጨዋታዎች እየተዘጋጁ ነው

ለዓመታት ተቋርጦ የቆየው የመላ ኢትዮጵያ ጨዋታ በቅርቡ እንደሚጀመር የውድድሩ ባለቤት የሆነው ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር መጠቆሙ ይታወቃል። የመላ ኢትዮጵያ ጨዋታ ምናልባትም በዚህ ወር በጅማ ከተማ አስተናጋጅነት ይጀመራል ተብሎ ይጠበቃል። የተለያዩ ክልሎችም ለመላ ኢትዮጵያ... Read more »

ንግድ ባንክ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቻምፒዮና አሸናፊ ሆነ

ለተከታታይ ስድስት ቀናት በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ሲከናወን የቆየው 54ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቻምፒዮና ትናንት ተጠናቋል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክም የቻምፒዮናው አጠቃላይ አሸናፊ ሆኗል። የውድድሩ አጠቃላይ አሸናፊ በሴቶች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሲሆን፣ በወንዶች ደግሞ መቻል... Read more »

የትራምፕ ያልተጠበቀ የእግር ኳስ የሰላም ተስፋ!

በእግር ኳስ ምክንያት የለየለት ጦርነት ውስጥ የገቡ ሀገራት በጥቂት የታሪክ አጋጣሚም ቢሆን ታይተዋል። ያምሆኖ በእግር ኳስ አማካኝነት የተገቱ ደም አፋሳሽ የእርስ በርስ ጦርነቶች፣ ወደ ሰገባቸው የተመለሱ ሰይፎች በብዙ አጋጣሚዎች ታይተዋል። ለዚህም ነው... Read more »

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የጠረጴዛ ቴኒስ ሻምፒዮና አሸናፊ ሆነ

የኢትዮጵያ ጠረጴዛ ቴኒስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ከሚያዝያ 27 እስከ 30/2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ሲካሄድ የቆየው ሁለተኛው ዙር የኢትዮጵያ ጠረጴዛ ቴኒስ የክለቦች ሻምፒዮና በኢትዮ ኤሌክትሪክ ስፖርት ክለብ አጠቃላይ አሸናፊነት ተጠናቋል። የኢትዮጵያ ጠረጴዛ ቴኒስ... Read more »