በፉክክሮች እየተገባደደ የሚገኘው የሠራተኞች የበጋ ወራት ውድድር

ካለፈው ጥር አንስቶ እየተካሄደ የሚገኘው የሠራተኞች የበጋ ወራት ውድድር በተለያዩ የስፖርት ዓይነቶች በሚደረጉ ጠንካራ ፉክክሮች ታጅቦ እየተገባደደ ይገኛል። በአስር የስፖርት ዓይነቶች የበርካታ ተቋማት ሠራተኞችን እያፎካከረ የሚገኘው የበጋ ወራት ውድድር በእዚህ ወር መጨረሻ... Read more »

አካዳሚው ባዮሜካኒክስ ማዕከል ለማቋቋም በሂደት ላይ ነው

የኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ የባዮሜካኒክስ ማዕከል ለማቋቋም በሂደት ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ። አካዳሚው አስረኛውን ዓመታዊ የጥናትና ምርምር ጉባዔ ትናንት በሃዋሳ ባካሄደበት ወቅት ዋና ዳይሬክተሩ አቶ አንበሳው እንየው ባደረጉት ንግግር እንደጠቆሙት፣ የባዮሜካኒክስ ማዕከሉ ስፖርተኞችን በሳይንሳዊ... Read more »

የድሬዳዋ ስፖርት አካዳሚ በቀጣይ ዓመት ሥራ ይጀምራል

የድሬዳዋ ስፖርት አካዳሚ ግንባታ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ በቀጣይ ዓመት ወደ ሥራ እንደሚገባ ተገለፀ። በድሬዳዋ ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን የስፖርት ማስፋፋትና ማልማት ዳይሬክተር አቶ ኢብሳ ዱሪ ለአዲስ ዘመን እንደገለፁት፣ የአካዳሚው ግንባታ ዘጠና ስምንት በመቶ... Read more »

ፋንቱ ወርቁና ሌሊሳ ፉፋ የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን አሸናፊ ሆኑ

18ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ሻምፒዮና በአዲስ አበባ መነሻና መድረሻውን መስቀል አደባባይ አድርጎ ተካሂዷል። ለሁለት ዓመት ተቋርጦ ትናንት በተካሄደው ሀገር አቀፍ የሃያ አንድ ኪሎ ሜትር ፉክክር በዓለም አቀፍ ውድድሮች ልምድ ያካበቱ አትሌቶች በሁለቱም... Read more »

የአሸዋ ሜዳው “ፔሌ”

በብዙዎች ዘንድ “ፔሌ” በሚለው ቅጽል ስሙ ይታወቃል። በድሬዳዋ ኮካኮላ ክለብ በመጫወት የእግር ኳሱን ዓለም በይፋ ተቀላቅሏል። የሦስት ክለቦችን ማልያ ለብሶ ለ16 ዓመታት ተጫውቷል። ለቅዱስ ጊዮርጊስ አምስት ዓመት፣ ለመድን አምስት ዓመት እንዲሁም ለቡና... Read more »

“የዕድሜን ችግር ለመፍታት እንደ ኬንያ መወሰን አለብን” – ዶክተር አያሌው ጥላሁን

– ዶክተር አያሌው ጥላሁን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የሕክምና ባለሙያ በዕድሜ ገደብ የሚካሄዱ ውድድሮች ዋነኛ ዓላማ ወጣትና ተተኪ አትሌቶችን ማፍራት ነው። ታዳጊና ወጣት አትሌቶች ወደ ትልቅ መድረክ የሚሸጋገሩበትን ዕድል የሚያገኙትም በእንዲህ አይነት መድረኮች መሆኑ... Read more »

የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ሻምፒዮና እሁድ ይካሄዳል

18ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ሻምፒዮና ከነገ በስቲያ መነሻና መድረሻውን በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በማድረግ ይካሄዳል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ትናንት በሰጠው መግለጫ እንደተጠቆመው፣ ፌዴሬሽኑ የውድድሩን ደረጃ ከፍ ለማድረግ 2 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር... Read more »

የ5ሺ ሜትር ተቀናቃኞች የተፋጠጡበት የሮም ዳይመንድ ሊግ

በአትሌቲክሱ ዓለም በየዘመኑ በተለያዩ ውድድሮች ተቀራራቢ አቅምና ብቃት ያላቸው ተቀናቃኝ አትሌቶች ይፈጠራሉ። የዚህ ዘመን የረጅም ርቀት ግንባር ቀደም ተቀናቃኝ ኮከቦች ሆነው የሚጠቀሱት የ5ሺ ሜትር ፈርጦች ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ጉዳፍ ፀጋይና ኬንያዊቷ ቢትሪስ ቺቤት... Read more »

ኢትዮጵያ የሴካፋን ውድድር ታስተናግዳለች

የምሥራቅና መካከለኛው አፍሪካ የእግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ሴካፋ) ቀጣይ የውድድር መርሐ ግብሮቹን ትናንት ይፋ አድርጓል። በዚህም መሠረት ኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የሴካፋ ዞን ማጣሪያ ውድድር እንድታስተናግድ መመረጧ ታውቋል። ኢትዮጵያ በቀጣይ ዓመት... Read more »

የከሸፈው የወጣቶች አትሌቲክስ ቻምፒዮና

በማንኛውም ስፖርት በእድሜ ገደብ የሚካሄዱ ውድድሮች ዋነኛ ዓላማቸው ወጣትና ተተኪ አትሌቶችን ማፍራት መሆኑ ልክ “አንድ ሲደመር አንድ” ያህል ቀላል አመክንዮ ነው። በአፍሪካ ግን ይህ አይሠራም። በኢትዮጵያ ደግሞ የባሰ ነው። በአፍሪካ ስፖርቶች ከእድሜ... Read more »