ውሃ ነኝ

ቀለም የለኝ ሽታ በሰማይ ምሰየም በነጭ የምነጣ በጥቁር ምጠቁር በቢጫ ምበጭጭ በቀይ የምቀላ ምሞቅ ምቀዘቅዝ በሳት የምፈላ፤ ውሃ ነኝ ውሃ ነኝ የትም እፈሳለሁ የትም እደርሳለሁ ያገኘሁትን ቅርጽ መስዬ እለቃለሁ ውሃ ነኝ አውቃለሁ።... Read more »

አራተኛው አንቀጽ…

የገበጣ መጫወቻ ከመሰለው አስፋልት ዳር ቆማ ታክሲ እየጠበቀች ነው። ምንም ክረምት ቢሆን፣ ምንም የገበጣ ቆሬ ከመሰለው አስፋልት ላይ ውሃ ቢያቁር፣ አንድም ለካፊ ሾፌር ፣ ተሸቀዳድሞ እድፍ ውሃ አላከናነባትም። ይህም ስላልሆነ ክፉኛ አዘነች።... Read more »

የሥራ ፈተና…

በዲግሪ ከተመረቅሁ እንደቀልድ አንድ መንፈቅ ሆነኝ። ሥራ ፍለጋ ማስረጃዎቼን በአንዲት የላስቲክ ቦርሳ ውስጥ ከትቼ ማለዳ፣ አራት ኪሎ ፣ ፒያሳ፣ ለገሐር፣ ደግሞ ሜክሲኮ ስኳትን እውልና ማታ እግሬ ቀጥኖ እመለሳለሁ። እግር እንደ እርሳስ የሚያልቅ... Read more »

የእንጀራ ሚስት

በአንድ ጣሪያ ስር እየኖሩ ነገር ግን የተለያዩ አንሶላ እንኳን ተጋፈው ልብ ለልብ ያልገጠሙ ጥንዶች መሆናቸው ሲገርማት እሱነቱን ያሳያት ይመስል የግል ማህደሩን ብትገልጥ ስሟ ተጽፎ ማስታወሻነቱ ለራሷ የሆነ ግጥም ሰፍሮ አገኘችና ከግር እስከራሱ... Read more »

መቋደሻ

ሦስት ወንደላጤ ጓደኛሞች መኝታ ለየብቻ ሆኖ ሳሎኑን በጋራ ልንጠቀም ተስማምተን ኮንዶሚኒየም ተከራየን። ወቅቱ ዓውዳ ዓመት ቢሆንም ሐና መሐላችን በመኖሯ አላሳሰበንም። የእሷ መኖር ከገመትነው በላይ ኑሮን በማቅለል ፋንታ እንዳከበደብን የተረዳነው ዘግይተን ነበር። ሐና... Read more »

“ፍሬሹ” ተቀጣሪ

ቡርቃ መንደርን የከበቧት የወ ግሎ፣ መነጎበናና የቡላ ተራ ሮች አቀማመጧን ጉልቻ ላይ የተንጠለጠለች ድስት አስመስለውታል። ለጀልኮ ቡርቃ መንደር እትብቱን የቀበረባት ብቻ ሳትሆን ከልጅነት ትዝታው ባሻገር ልቡንም የተነጠቀባት ጭምር ናት። እድሜ ለያለም ጌጥ... Read more »

የሰንበት ቤት

ሰንበቴ በሚከፍሉት ባለ ትዳሮች ንግግር ተነሳስተው የምዕመኑን ሳቅና ጨዋታውን አደበዘዙት። ከቅዳሴ ውጪ ሁሉም ፊቱን ክንብንቡ ውስጥ ቀብሮ የተዘከረውን መክፈልት ይቀምሳል። አባ አጥላውም ከመክፈልቱ ጋር ነገር ያላምጣሉ። “ሥጋና ደሙን አልፈትት እንጂ እኔኮ ቄስ... Read more »

ጎቢጤው

ፎርነሪያ ምሽት ቤት በሰው አይነት ተሞልቶ ለተመለከተው ጠጠር መጣያም ያለ አይመስልም። ትግስት ከሁለት ሴት ጓደኞቿ ጋር በመዝናናት ላይ ሳለች ነበር ተከስተ ጎቢጤው ወደመዝናኛ ሥፍራው የዘለቀው። እነትግስት በሩ ስር ነበር የተቀመጡት፣ ጎብጤው ወንበራቸውን... Read more »

ከጀርባ

ሰላሙ ለተሻለ ሹመት ታጭቶ በሥራ ላይ ያለበትን ክፍተት ለማወቅ ይረዳው ዘንድ ጥሩም ይሁን መጥፎ አስተያየት እንዲሰጡት ለሠራተኞቹ የበተነውን መጠይቅ ሰብስቦ ቢሮው ውስጥ ብቻውን ቁጭ ብሎ አንዴ ፈገግ አንዴ ኮስተር እያለ የጻፉለትን ነገር... Read more »

አጋጣሚ

ክረምቱን የገፋባትን ቡታጋዙንና ከሽቦ አልጋው ደረት ላይ የተጣበቀችውን ምላስ የምታህል ስስ የጥጥ ፍራሹን የተመለከተ ሁሉ “አረ እባክህን አግባ?” ሳይለው አይቀርም፤ ወላጆቹ እንኳን “ምነው አዱኛህን ብናይ?” ሲሉት “እየጸለይኩ ነው” ብሎ ይመልስላቸዋል። “እስከመቼ? የተዘጋ... Read more »