ሰንፔር

ለመጀመሪያ ጊዜ መንግሥት ከሚሉት መሥሪያ ቤት ገባሁ። የምሠራበት መሥሪያ ቤት ዓመታዊ እቅዱን በተሳካ አፈጻጸም መከወኑን አስመልክቶ ለተዝናኖት ለሁለት ቀን ከከተማ ወጣ ልንል ሆነ። በደብረዘይት ውበታም ሃይቆች ላይ ቅዳሜና እሁድን ከአናት እስከትቢያቸው አስካካሁባቸው።... Read more »

 የእናት እውነት

ከእኔና ከእማዬ ማን እንደሚበልጥ በቅርብ ነው ያወኩት፡፡ እማዬ እናቴ እንደሆነች የገባኝ ብዙ ዘግይቼ ነው፡፡ ታላቅ እህቴ ነበር የምትመስለኝ፡፡ ጡቷን እየጠባሁ አድጌ፣ በክንዷ ታቅፌ፣ በጀርባዋ ታዝዬም እናቴ አትመስለኝም ነበር፡፡ መንገድ ላይ ከእናቴ ጋር... Read more »

የሀሳቤ ጨረቃ

ታምሜ የማላውቀው ሰው በሃምሳ ዓመቴ አልጋ ያዝኩ..። የበሽታን ጣዕም የማውቀው በቁርጥማት ነው.. ከአፍላነቴ የጀመረ እስከ ጉልምስና እድሜዬ የተከተለኝ ቁርጥማት አለብኝ። የምሽረው በዳበሳ ነው..በልጅነቴ እናቴ ስትዳብሰኝ በወጣትነቴ ደግሞ በሚስቴ ጣቶች። ከሃምሳ ዓመት በኋላ... Read more »

 እፎይ

ለምን እንደሆነ አላውቅም አራት ሰዓት አለፍ ሲል ይደብተኛል፡፡ ድብርቴን የምሸሸው የሆረር ፊልም በማየትና በደረቴ በመተኛት ነው፡፡ የዛሬውም አራት ሰዓት እንደተለመደው ምርግ ነበር፡፡ አብሮኝ ከሚኖረው ፊታወቅ ጋር አዋተን በገዛናት ፍራሽ ላይ በደረቴ ተኝቼ... Read more »

መስታወት አስተዋዋቂው ገዴ በመንገዴ

በየዓመቱ የበዓልን መምጣት ተከትሎ ከቅርብ ጎረቤቶቼ ጋር በመሆን ሙክት ልንገዛ በምሄድበት ሰሞን የተወዳጀሁት በግ ነጋዴ ወዳጅ አለኝ። በኑሮ ውድነቱ ሁሉም ቤት ያፈራውን ቀምሶ የሚውልበት ክፉ ቀን ሳይመጣ በፊት ማለቴ ነው…። ገበያ ደርሼ... Read more »

 ሆያ ሆዬ እና እዬዬ

ምድር አረንጓዴ ባተቶ ለብሳለች። ሰማዩ ሊሄድ በቃጣው የክረምት ጭጋግ ቡራቡሬ መልኩን ይዞ ከበላይ ተሰትሯል። አደይ አበባዎች በየመስኩና በየሜዳው በላያቸው ላይ ነፍሳትን አሳፍረው ይታያሉ። አዕዋፍት በበረታና ባዘገመ ፉጨት ከአንባ ሲደመጡ መስከረም ሁሌ በመጣ... Read more »

አንቀልባ

ባላደኩ.. ትላንትን ካላስረሳ ማደግ ምን ሊረባ? ኖዎር እና ነውር..በሕይወት ግርግም ስር ምንና ምን ናቸው? ………. አስራ አምስት ቀናት በምድር ላይ አልነበርኩም። አንዳንዴም ከዛ እሰነብታለሁ። ከሕልሜ ስንሸራተት፣ በፍኖተሎዛ አሸልቤ እንደያዕቆብ የወርቅ መሰላል አላይ... Read more »

የረፈደ ሩጫ

ጠባቧ ክፍል የተለያየ ቀለም ባላቸው አምፖሎች ደማምቃለች፣ ቦግ እልም በሚለው የብርሃን ፍንጣቂ ውስጥ አንዲት ተስፋ ቢስ ሴት ትታያለች። ፊቷ ላይ ሰላሳ ሁለተኛ ዓመቷን የሚያሳብቅ ሻማ ከነጭ ቶርታ ኬክ ጋር ተሰይሟል። የተለያዩ አይነት... Read more »

 መልኬ ውስጥ የበቀሉ ሳቅና እዬዬዎች

ከእናቴ ጋር ነው የምተኛው..የምነቃውም አብሬያት ነው። እሷ ጓዳ ጎድጓዳውን ስትንጎዳጎድ ቀሚሷን ይዤ በሄደችበት ሁሉ እከተላታለሁ። በልጅነቴ የእናቴ ጭራ ነበርኩ። ከጎኗ፣ ከስሯ፣ ከጉያዋ፣ ከቀሚሷ ስር ማንም ፈልጎ የማያጣኝ። ስንተኛ እጇን አናቴ ላይ ጥላ... Read more »

ከልጅነት ድርሳን..

ኦሎምፒክ ቁርስ ቤት ሠፈራችን አስፓልቱን ተሻግሮ ያለ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ የተቀባ ብቸኛው ቁርስ ቤት ነው። የቁርስ ቤቱ ባለቤት አቶ አብዱቃድር ሁሴን ይባላሉ። ሰፈር ውስጥ ማንም አብዱቃድር ብሎ የሚጠራቸው የለም። ጋሽ አብዲ ነው... Read more »