
ፎርነሪያ ምሽት ቤት በሰው አይነት ተሞልቶ ለተመለከተው ጠጠር መጣያም ያለ አይመስልም። ትግስት ከሁለት ሴት ጓደኞቿ ጋር በመዝናናት ላይ ሳለች ነበር ተከስተ ጎቢጤው ወደመዝናኛ ሥፍራው የዘለቀው። እነትግስት በሩ ስር ነበር የተቀመጡት፣ ጎብጤው ወንበራቸውን... Read more »

ሰላሙ ለተሻለ ሹመት ታጭቶ በሥራ ላይ ያለበትን ክፍተት ለማወቅ ይረዳው ዘንድ ጥሩም ይሁን መጥፎ አስተያየት እንዲሰጡት ለሠራተኞቹ የበተነውን መጠይቅ ሰብስቦ ቢሮው ውስጥ ብቻውን ቁጭ ብሎ አንዴ ፈገግ አንዴ ኮስተር እያለ የጻፉለትን ነገር... Read more »
ክረምቱን የገፋባትን ቡታጋዙንና ከሽቦ አልጋው ደረት ላይ የተጣበቀችውን ምላስ የምታህል ስስ የጥጥ ፍራሹን የተመለከተ ሁሉ “አረ እባክህን አግባ?” ሳይለው አይቀርም፤ ወላጆቹ እንኳን “ምነው አዱኛህን ብናይ?” ሲሉት “እየጸለይኩ ነው” ብሎ ይመልስላቸዋል። “እስከመቼ? የተዘጋ... Read more »

ወዳጄ ጉልላት እንደገደል ዛፍ መወዝወዙ ይብቃህ ስንለው “ስተኩስና ስጸልይ ነበር የምንበረከከው፤ አሁን ግን አረቄ አሸንፎኝ በተመልካች አስገመተኝ ከእንግዲህ አልጠጣም” ብሎ ቃሉን ከሰጠን በኋላ መለኪያ ጋር “አይንህን ላፈር” ተባብለው ተራራቁ። ታዲያ አንድ... Read more »

አስር ሰዎች ከበሽታቸው ለመፈወስ ፈጣሪን ምህረት ልመና በፊቱ ተለኮለኮሉ። እርሱም አምላካዊ ቸርነቱን ገለጠላቸው። ይሁን እንጂ ለማመስገን እጅ ሳይነሱ ወደ ከተማ ሽምጥ ሲጋልቡ ‹‹እንትፍ›› አልቆዩም ነበር። ‹‹ስትያዙ ጭብጥ አትሞሉ፣ ስትለቀቁ ምድር አይበቃችሁ›› ያለውን... Read more »

“እኔ የምጠጣው እምባ እንዲሆነኝ ነው” ይላል አባ ጥጉ ጠጁን ወደ ጉሮሮው እያንደቀደቀ። አባ ጥጉ የሚለውን ስም ያወጣንለት እኛ ወዳጆቹ ስንሆን ከበሩ ስር ጥግ ላይ ካልተቀመጠ አምባጓሮ ስለሚያነሳ ነው። ካምቦ ጠጅ ቤት ከድሮ... Read more »
እንደወትሮዬ ሁሉ ቅዳሜ ከሰዓት በኋላ አልጋዬ ላይ ጋደም ብዬ ከሸገር ራዲዮ “ጨዋታ” የተሰኘውን ዝግጅት እያዳመጥሁ ሳለ ገርበብ ያደረግሁት በሬ ተንኳኳ፤ “ማነው?” “እኔ ነኝ!” አይኖቼን ስወረውር በቀጭን አንገት ላይ የተሰካና፣ ባላቶሊ ፀጉር “ስታይል”... Read more »

የማለዳዋ ጮራ መስኮቱን አልፋ የልጅ እግሯን ከወለሉ ስትተክል ጦቢያው ለቁንን ባሏ ገበታ አቀረበችለት:: አፋቸውን ሽረው እንዳበቁ “ጌታነህ መሬቱን የኩል ያዘው ብሎኛልና መሄዴ ነው:: ከብቶችን በጊዜ ሰትሪ ቤቱንም ነቅተሽ ጠብቂ:: ሽማግሌ ተማርጠን ውል... Read more »

ከእድሜ ዘለላ ቅጥያ ከነፍስ ህላዌ ምስያ የሃቅ ስሜት ያፋፋት ሰሞነኛ የብእር ቱርፋት መቆያ እንዲሆነን ከወግ ሰበዝ ይህን ልምዘዝ:: አው አለ ጅብ … ሰማኸው? ትናንት አማኸው? ኧረ ቆይ… ጅብ ሲጮህ አፉን ከመሬት የሚተክለው... Read more »

ወፎች በዝማሬ ንጋቱን ሲያበስሩ ሞባይሌ ደወለ። አስደግመሽብኝ አለቃ ፈንቴን፣ ሳር ቅጠሉ ሁሉ መሰለኝ አንችን። ተብሎ የተዘፈነላቸው ጎበዝ መዳፍ አንባቢ ናቸው፤ ሲለግሙ አይጣል ነው። በመጀመሪያው ትውውቃችን ኮከቤን ቆጥረው መጽሐፍ ገለጡና “ረቡዕ፣ አርብ፣ እሁድ... Read more »