ኢትዮጵያን በዓለም ያሳወቁ

ሠላም ልጆችዬ እንዴት ናችሁ? የክረምቱን ወቅት ከዚህ ቀደም በተነጋገርነው መሠረት በንባብ፣ በሥልጠና፣ ከቤተሰቦቻችሁ ጋር የጋራ ጊዜ በማሳለፍ፣ አቅማችሁ በፈቀደው መጠን ደግሞ ቤተሰባችሁን በመርዳት እና በተለያዩ ሁኔታዎች እያሳለፋችሁ እንደሆነ ምንም ጥርጥር የለኝም። ልጆች... Read more »

“መልካም ጥረት”

ሠላም ልጆችዬ እንዴት ናችሁ? የክረምቱን ወቅት እንዴት ማሳለፍ እንዳለባችሁ ባለፍነው ሳምንት የተወሰነ መረጃ አቅርበንላችኋል። ማንበብ እንዳለባችሁም ጠቁመናችኋል። ዛሬ ደግሞ አስተማሪ የሆነ ተረት እናቀርብላችኋለን፤ እሺ ልጆች? “ውድድር እና ሌሎች” ተረቶች የተሠኘው የተረት መጽሐፍ... Read more »

ልጆች ክረምቱን እንዴት ልታሳልፉ ነው?

ልጆችዬ፣ እንዴት ናችሁ? በሳለፍነው ሳምንት የስድስተኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተና መውሰዳቸው ይታወቃል። ተፈታኝ የነበራችሁ ልጆች ፈተናው ጥሩ እንደነበር ምንም ጥርጥር የለኝም። ልጆችዬ በሀገራችን የዘመን አቆጣጠር አራት ወቅቶች እንዳሉ ታውቃላቸሁ አይደል? እነርሱም መኸር፣ በጋ፣... Read more »

 የኢድ አል አድሃ በዓል አከባበር

ሠላም ልጆችዬ እንዴት ናችሁ? ሳምንቱን በተለያየ ሁኔታ እንዳሳለፋችሁ ይታወቃል። በተለይም የስምንተኛ ከፍል ተማሪዎች ፈተና ወስዳችኋል አይደል? ፈተናው እንዴት ነበር? ጥሩ እንደነበር ተስፋ አደርጋለሁ። ልጆችዬ ዛሬ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ከሚከበሩ በዓላት... Read more »

ለጥሩ ውጤት – ጠንክሮ ማጥናት

ልጆችዬ እንዴት ናችሁ? ሰላም ናችሁ? ሳምንታችሁ እንዴት አለፈ? ደስ በሚል ሁኔታ እንዳሳለፋችሁ እርግጠኛ ነኝ፡፡ ልጆችዬ ትምህርት ለሁሉም ነገር መሠረት እንደሆነ ትገነዘባላችሁ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ ወላጆቻችሁ እና አሳዳጊዎቻችሁም፤ ወደ ፊት ትምህርታችሁን ጨርሳችሁ ውጤታማ... Read more »

ልጆች በሥራ ፈጠራ

እንዴት ናችሁ ልጆች? ሠላም ናችሁ? ትምህርት እንዴት ነው? ባጠናቀቅነው ሳምንት ሁሉም የስድስተኛ እና የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች ሞዴል ፈተና እንደወሰዱ ይታወቃል አይደል ልጆች። የተፈተናችሁ ልጆች ፈተና እንዴት ነበር? ለፈተና በሚገባ ተዘጋጅታችሁ ነበር? በጣም... Read more »

የተማሪዎች የሳይንስ ፈጠራ ሥራ አውደ ርዕይ

ሰላም ልጆችዬ እንዴት ናችሁ? ትምህርት እንዴት ነው? በርትታችሁ እያጠናችሁ ነው አይደል? ጎበዞች። ልጆችዬ 9ኛው ከተማ አቀፍ የሳይንስ ፈጠራ ሥራ አውደ ርዕይ ከግንቦት 16 ጀምሮ ለተከታታይ ሦስት ቀናት ተካሂዷል። በአውደ ርዕዩ በተማሪዎችና መምህራን... Read more »

የአዲስ አበባ ሙዚየሞች

ሠላም ልጆችዬ እንዴት ናችሁ? ትምህርት ጥናት እንዴት ነው? መቼም ልጆችዬ ነገ ትልቅ ቦታ ደርሳችሁ ሀገራችሁን ለማገልገል በርትታችሁ እየተማራችሁና እያጠናችሁ እንደሆነ ተስፋ አደርጋለሁ። ልጆችዬ ኢትዮጵያ የታሪክ፣ የባህል፣ የተለያዩ የቱሪስት መዳረሻ ሥፍራዎች ያሉባት ፣... Read more »

ልጆችና የትንሳኤ በዓል

የክርስትና እምነት ተከታይ ለሆናችሁ እና ለቤተሰቦቻችሁ ‹‹እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል (ፋሲካ) በሠላም አደረሳችሁ›› ማለት እንወዳለን። እናንተም ‹‹እንኳን አብሮ አደረሰን!›› እንዳላችሁን አንዳችም ጥርጥር የለንም። ታዲያ ልጆችዬ በዓሉን እንዴት እያሳለፋችሁት ነው? የትንሳኤ በዓልስ... Read more »

አይጥና አንበሳ!

ሠላም፣ ጤና እና መልካም ነገሮችን ሁሉ የምንመኝላችሁ ውድ ልጆቻችን እንዴት ናችሁ? ሳምንቱ እንዴት አለፈ? እንደሚጠበቀው በጥናት እና በትምህርት በሚገባ አሳልፋችኋል ብለን ተስፋ እናደርጋለን። ልጆችዬ ወላጆቻችሁ ወይም መምህራን ‹‹አባባ ተስፋዬ›› ሲሉ ሰምታችሁ ታውቃላችሁ?... Read more »