ያሸነፈ ፍትህ

ጌታቸው አለምጸሀይ ክፍሉ በሚሠራበት የሥራ ተቋም ውስጥ የፋይናንስና ልማት ክፍል ውስጥ የሂሳብ ባለሙያ ሆኖ ያገለግላል። በዚህ የሥራ ዘርፍ ከ10 ዓመት በላይ የሆነው ጌታቸው በአጠቃላይ 20 ዓመታትን በሥራ አሳልፏል። የሥራ ቦታው ከእርሱ ረጅም... Read more »

ሰላምን በዘላቂነት ለማጽናት…

(ከኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተሰጠ መግለጫ ሙሉ ቃል) ኢትዮጵያ በሁሉም መስክ እንድታንሠራራ በበርካታ መስኮች ትኩረት ተሰጥቶ ርብርብ እየተደረገ ይገኛል። ከምንም በላይ ሰላምን ለማጽናት መንግሥት በአንድ እጁ የሰላም ጥሪ በማስተላለፍ ለሰላም ዝግጁ የሆኑ... Read more »

 “ለልማት ተነሺዎች የተከፈለው ካሳ ከዘጠኝ ዓመት በፊት የከተማዋ ዓመታዊ በጀቷ ነበር” ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ

የዛሬው የዘመን እንግዳችን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ናቸው። ከከንቲባዋ ጋር ባደረግነው ቆይታ በአዲስ አበባ ከለውጡ ወዲህ የተከናወኑ የልማት ሥራዎች፣ ያጋጠሙ ተግዳሮቶች፣ እየተካሄደ ያለው ኮሪዶር ልማትና ከአገልግሎት አሳጣጥ ጋር የተያያዙ... Read more »

“የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሥርዓትን በኃይል የማስተካከል ሥራ የትግራይ ወጣት ትከሻ ላይ የሚጫንበት ዘመን አክትሟል” – አቶ ጌታቸው ረዳ የጠቅላይ ሚንስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚንስትር

የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ፋና ቴሌቪዥን የ “እንግዳ” ፕሮግራም የጠቅላይ ሚንስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚንስትር ከሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ ጋር ያደረገውን ቃለ ምልልስ ክፍል አንድ በትናንትናው እለት እትማችን ማቅረባችን ይታወሳል። በዚህ ክፍል... Read more »

“የሕወሓት አመራር እድር መቆጣጠር ይፈልጋል፤ ማህበር መቆጣጠር ይፈልጋል፤ ቤተክርስቲያን መቆጣጠር ይፈልጋል” -አቶ ጌታቸው ረዳ የጠቅላይ ሚንስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚንስትር

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት፣ በቴሌዢዥን ጣቢያው አማካኝነት ከሰሞኑ በእንግዳ ፕሮግራሙ ከምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች የጠቅላይ ሚንስትሩ አማካሪ ሚንስትር ከአቶ ጌታቸው ረዳ ጋር፣ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ሰፋ ያለ ቃለ ምልልስ አድርጓል። በዚህ ቃለ ምልልሱም... Read more »

 አገልግሎት ለማግኘት ተቋሙን በእንባ ደጅ የሚጠኑ ቅሬታ አቅራቢዎች

ምድረ ግቢው የደበዘዘ ተቋማዊ ገጽታ ይስተዋልበታል። ወደዚሁ ሪፎርም የዳበሰው ወደማይመስለው የትምህርት ስልጠና ባለስልጣን መረጃ ፍለጋ ለቀናት መለስ ቀለስ ባልንባቸው ጊዜያት ሁሉ በቅጥር ግቢ ውስጥ በርከት ያሉ ባለጉዳዮችን አስተውለናል። ወደ ቢሮ ስንመለከትም አብዛኛዎቹ... Read more »

ጎረቤት ተኮር ዲፕሎማሲ እና ቀጣናዊ ፋይዳዎቹ

ኢትዮጵያ በቀደመው ታሪኳ የላቁ የዲፕሎማሲ ሥራዎችን በመሥራቷ ከጎረቤት ሀገራት ጋር በሰላምና በአንድነት ኖራለች:: ከነዚሁ የጎረቤት ሀገራት አልፎ አልፎ የሚገጥሟትን ጦርነቶችና ግጭቶችንም ቢሆን በሰላማዊና ዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለማስቀረት ጥረት ስታደርግ ቆይታለች:: ወትሮም ግጭትና ጦርነት... Read more »

‹‹የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ለሀገሪቱ ሁለንተናዊ እድገትና ልማት አበርክቶው የላቀ ነው››- ኢንጂነር ጌታሁን ሁሴን

– ኢንጂነር ጌታሁን ሁሴን የኢትዮጵያ አሠሪዎች ፌዴሬሽኖች ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት የዛሬው የዘመን እንግዳችን ኢንጂነር ጌታሁን ሁሴን ይባላሉ። የተወለዱት በቀድሞ ወሎ ክፍለ ሀገር ደሴ ከተማ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸወን አሰብ አስፋው ወሰን እና አዲስ... Read more »

የማጥፋት አባዜ!

የ137 ዓመት የእድሜ ባለጸጋዋ አዲስ አበባ መልኳን እየለወጠች ነው። አዲስ አበባ የዓለም የዲፕሎማሲ መዲና፣ የአፍሪካ ሀገራት ዋና ከተማ፣ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ፣ የኢኮኖሚና የማኅበራዊ እንቅስቃሴ መናኸሪያ እንደ መሆኗ ይህን የሚመጥን ልማት እየተከወነላት ይገኛል።... Read more »

‹‹2018 ዓ.ም መጀመሪያ ላይ የዓባይ ግድብ ሪቫንን እንቆርጣለን›› – ወይዘሮ ፍቅርተ ተዓምር የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ጊዜያዊ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ

መንግሥት ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ ከሚሠራቸው የልማት ሥራዎች መካከል በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሰውን የሕዳሴ ግድብ ነው። ይህ ግድብ እንደ ጅማሬው ሁሉ ፍጻሜውም ያምር ዘንድ ደግሞ ሕዝቡ የነቃ ተሳትፎ እያደረገ ይገኛል። የሕዳሴው ግድብ የሀገሪቱ ተስፋ... Read more »