ኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ ሥልጣኔ ያላት ሀገር ናት። ከሦስት ሺህ ዓመት በላይ ታሪክ ያላት የሚለው ሀረግ ከሜዳ የመጣ አይደለም። የጥንቱ ድንበራችን እስከ ደቡብ ግብጽ ድረስ ይደርስ እንደነበር በታሪክ ድርሳናት ተጠቅሷል። ይህ የጥንቷ ኢትዮጵያ... Read more »

አቶ ጀማል አማን የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ዋና ሥራ አስኪያጅ ቀዳሚና የመጀመሪያ ስኳር ፋብሪካ ነው። ግንባታና የሸንኮራ አገዳ ተክል ልማቱ፤ በአየር ፀባዩ፣ በመሬት አቀማመጡ ምቹነት ተመራጭ በሆነው፤ የወንጂ መሬት ላይ የአዋሽ ወንዝን... Read more »

ኢትዮጵያ ከጥንት እስከ ዛሬ የነጻነት ተምሳሌት ሆና ዘልቃለች፡፡ መላው አፍሪካ እና ጥቁር ሕዝብ በቀኝ ግዛት ቀንበር ውስጥ ሲማቅቅ ከመላው ከጭቁኖች ጎን ተሰልፋ በርካታ ትግሎችን ያቀጣጠለች እና አፍሪካውያን ለነጻነታቸው እንዲታገሉ መንገድ ያመላከተች ብቸኛ... Read more »

የዓለም የሥራ ድርጅት እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ከ2015 ጀምሮ ይፋ ማድረግ በጀመረውና በመስከረም ወር በወጣው የ2024 የዓለም የማኅበራዊ ጥበቃ ሪፖርት ለመጀመሪያ ጊዜ ከዓለም ሕዝብ ከግማሽ በላይ የሚሆነው የማኅበራዊ ጥበቃ ሽፋን ማግኘት መቻሉን አመላክቷል።... Read more »

በኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ረጅም ታሪክ ያለው መሆኑ ይታወቃል። በአሁኑ ወቅትም እንደነ ጨበራ ጩርጩራ፣ አልጣሽ፣ ገራሌ፣ ግቤ ሸለቆን ጨምሮ በተለያየ ምድብ ውስጥ ከ87 በላይ የሚሆኑ የጥበቃ ቦታዎች ይገኛሉ። ምድቦቹ ተግባራቸውና ተልዕኮአቸው ተመጋጋቢነት... Read more »

ወርቂቱ ሸመና ትባላለች :: ወደ አዲስ አበባ ስትመጣ ገና የ17 ዓመት ታዳጊ ልጅ ነበረች :: ወርቂቱ በዳውሮ ዞን ተርጫ ወረዳ ከሌሎች ሁለት ታናናሽ ወንድሞቿ ጋር እና ከታላቅ ወንድሟ ጋር አብረው ይኖራሉ ::... Read more »

ነዋሪነታቸው በካናዳ ቶሮንቶ ነው። በፖለቲካ ባሕል ዙሪያ ሰፊ ጥናቶችን አድርገዋል፤ አሁንም እያደረጉ ነው። የከፍተኛ ትምህርታቸውን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ በደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ፣ ጣሊያን ቬኑስ አካዳሚ፣ ዩኒቨርሲቲ ፊንላድ ኦቦ አካዳሚ በፖለቲካል ሳይንስ፣ በጋዜጠኝነትና ሥነ... Read more »

አቶ አወሉ አብዲ የብልፅግና ፓርቲ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ብልፅግና ፓርቲ ዋና መሪ ሃሳቡን “ከቃል እስከ ባሕል” የሚለውን አድርጎ ባለፉት ሶስት ቀናት ጉባዔ ማካሄዱ የሚታወቅ ነው። ፓርቲው... Read more »

/የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለትግራይ ሕዝብ በተለይ ለትግራይ ሊሂቃን ያቀረቡት ጥሪ ሙሉቃል/ በተለያዩ አጋጣሚዎች እንደገለጽኩት፤ የትግራይ መሬትና ሕዝብ የስልጣኔ መነሻ፣ የሀገረ መንግሥት ዋልታና ጋሻ ናቸው። የትግራይ መሬትም የመንግሥት አስተዳደር፣ የአስተዳደር... Read more »

አንድን ሀገርና ሕዝብ ለመግለጽ ከሚጠቅሙ መሠረታዊ መገለጫዎች መካከል ባሕልና ቅርስ፣ ቱሪዝምና ኪነ ጥበብ ተጠቃሽ ናቸው፡፡ እነኚህን መገለጫዎች ለኢኮኖሚና ፖለቲካዊ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ከሚያበረክቱት የሰው ልጅ እሴቶች ዋነኞች ናቸው፡፡ ቱሪዝም ማለት ሰዎች ከሚኖሩበት... Read more »