የማይተዋወቁት ገዳይ እና ሟች

የተወለደው በደቡብ ክልል ጨንቻ ወረዳ ሙላ ቀበሌ ነው። አስተዳደጉ ከአካባቢው ልጆች ብዙም የተለየ አልነበረም። በ1985 ዓ.ም መወለዱን የሚናገረው ቀጮ ቀኔ የተማረው ሞላ አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ነው። በዛው በተወለደበት ልዩ... Read more »

“ኢትዮጵያን ከርዳታ ጠባቂነት የሚያወጣት የዜጎች ሥራ ድምር ውጤት ነው” -ነገሠ ነገዎ -የገዳ ቱለማ ሐዩ

የዛሬው የዘመን እንግዳችን የገዳ ቱለማ ሐዩ ነገሠ ነገዎ ይባላሉ። የተወለዱት ዝቋላ ተራራው ስር ሲሆን፣ ኦዳ ጂዳ ደግሞ የቀበሌያቸው መጠሪያ ነው። በኦሮሚያ ክልል፣ ምስራቅ ሸዋ ዞን፣ ሊበን ጩቃላ ወረዳ፣ አዱላላ ከተማ መኖሪያቸውን ያደረጉት... Read more »

‹‹ያለንን ፀጋ መለየት፣ መጠቀምና መጠበቅ ከቻልን ድህነትን ታሪክ እናደርጋለን›› አቶ ኡስማን ሱሩር

አቶ ኡስማን ሱሩር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የግብርና ቢሮ ኃላፊ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለውጡን ተከትሎ በአዲስ መልክ ከተደራጁ ክልሎች አንዱ ነው። ክልሉ ከተደራጀ አጭር ጊዜ ያስቆጥር እንጂ የሚታየው የልማት... Read more »

«በፍራንኮ ቫሉታ ለኢንቨስትመንት ተብሎ የሚገባው ገንዘብ ለሕገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር ትልቅ ተጽእኖ አለው ብለን አናምንም»– ወይዘሮ ሃና አርአያሥላሴ፣ የኢትዮጵያን ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር

የዓለም ሀገራት የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ በውድድርና በእሽቅድድም ውስጥ ናቸው፡፡ በተለይም በማደግ ላይ ያሉ ሀገራት ኢኮኖሚያቸውን ለማሳደግ እና ከፍተኛ መጠን ያለው ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ዓይነት ብዙ እንቅስቃሴዎችን ሲያደርጉ ይስተዋላል፡፡ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ፈጣን የኢኮኖሚ... Read more »

ኢትዮጵያ ስለምን የምግብ ዋስትናዋን ማረጋገጥ ተሳናት ?

የኢትዮጵያ መንግሥት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተለያዩ መርሃ ግብሮችን ነድፎ በመንቀሳቀስ ላይ መሆኑ ይታወቃል:: ከዚህ ውስጥ በበጋ መስኖ ላይ የተመሰረተ ሁሉን አቀፍ የግብርና ልማት አንዱ ነው:: በተሻሻሉ የእንስሳት ዝርያ ላይ እየተደረገ ያለ እንቅስቃሴ... Read more »

“የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ሀብት የሚፈስበት ብቻ ሳይሆን የሚታፈስበትም ይሆናል” ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል የሥራና ክህሎት ሚኒስትር

ከሁለት ሺህ የሚልቁ ተቋማት የተፈጠሩለት ዘርፍ ነው። ከ100 በላይ የሚሆኑቱ ደግሞ በፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ደረጃ ዘምነዋል። ሦስት ሚሊዮን የሚጠጉ ሠልጣኞች በተቋማቱ ውስጥ በተለያዩ ደረጃ ሥልጠና ላይ ናቸው። ዘርፉ ከፍተኛ ሀብት የሚፈስበት ሆኗል። የነገዋ... Read more »

የሙዚቃው ጦስ

ልጅነቱ የሚያጓጓ ለግላጋ ወጣት ነው። የ25ቱ ዓመቱ ወጣት ማቲያስ ተፈራ በቀጣዮቹ 18 ዓመታት የጉልምስና ዕድሜውን በእስር ቤት ያሳልፋል ብሎ የገመተ ማንም አልነበረም። ሰውን ሆን ብሎ ያጠቃል ብሎ ለማሰብ ያዳግታል። ቅልስልስ እና ተለማማጭ... Read more »

“ሌሎች ሀገራትን በመለመንና ርዳታ በመጠየቅ መኖር ኢትዮጵያን አይመጥናትም” – ቄስ ቶሎሳ ጉዲና(ዶ/ር) በአትላንታ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን ዋና መጋቢ

የትውልድ ሥፍራቸው ምዕራብ ወለጋ ዞን ኢናንጎ ወረዳ ደንጎሮ ዲሲ ከተማ ሲሆን፣ እድገታቸው ደግሞ ባቦ ጮንጌ ቀበሌ (በድሮ አወሣሰን) ውስጥ ነው – የዛሬው የዘመን እንግዳችን ቄስ ቶሎሳ ጉዲና (ዶ/ር)፡፡ ቄስ ቶሎሳ፣ የመጀመሪያ ደረጃ... Read more »

ግዛትና ደስታ፤ ግዞትና ዋይታ

ግዛት እና ግዞት በአፋዊ (ድምፁ) ቃሉ እና በፊደሉ አብዛኛው ተመሳሳይ ቢሆኑም ቅሉ የተወሰኑ የሚያለያዩዋቸው ፍቺዎች አሉ :: ያው የተወሰኑ የሚያመሳስሏቸው ፊደሎቻቸውና ድምጾቻቸው ትርጓሜዎቻቸው ጭምር መሆኑ ሳይዘነጋ:: ግዛትና ግዞት በዘመናቸው ሁነኛ ቃላት እንዳልነበሩ... Read more »

 “ለውጡ ለሲዳማ ሕዝብ ከፍተኛ ትሩፋት ይዞለት መጥቷል” አቶ ደስታ ሌዳሞ የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር

የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት እና ሕዝብ ከለውጡ በፊት ከሌሎች ብሔር፣ ብሔረሰቦች ጋር ተጨፍልቆ ማንነቱ ተደብቆና ራስን በራስ የማስተዳደር መብቱን ተነፍጎ ኖሯል፡፡ ይህ በመሆኑም ሲዳማ ተገቢው ትኩረት ተነፍጎት፣ ሰላምና መረጋጋት እርቆት፣ ልማት ጠምቶት... Read more »