ጌታቸው አለምጸሀይ ክፍሉ በሚሠራበት የሥራ ተቋም ውስጥ የፋይናንስና ልማት ክፍል ውስጥ የሂሳብ ባለሙያ ሆኖ ያገለግላል። በዚህ የሥራ ዘርፍ ከ10 ዓመት በላይ የሆነው ጌታቸው በአጠቃላይ 20 ዓመታትን በሥራ አሳልፏል። የሥራ ቦታው ከእርሱ ረጅም... Read more »

(ከኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተሰጠ መግለጫ ሙሉ ቃል) ኢትዮጵያ በሁሉም መስክ እንድታንሠራራ በበርካታ መስኮች ትኩረት ተሰጥቶ ርብርብ እየተደረገ ይገኛል። ከምንም በላይ ሰላምን ለማጽናት መንግሥት በአንድ እጁ የሰላም ጥሪ በማስተላለፍ ለሰላም ዝግጁ የሆኑ... Read more »

የዛሬው የዘመን እንግዳችን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ናቸው። ከከንቲባዋ ጋር ባደረግነው ቆይታ በአዲስ አበባ ከለውጡ ወዲህ የተከናወኑ የልማት ሥራዎች፣ ያጋጠሙ ተግዳሮቶች፣ እየተካሄደ ያለው ኮሪዶር ልማትና ከአገልግሎት አሳጣጥ ጋር የተያያዙ... Read more »

የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ፋና ቴሌቪዥን የ “እንግዳ” ፕሮግራም የጠቅላይ ሚንስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚንስትር ከሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ ጋር ያደረገውን ቃለ ምልልስ ክፍል አንድ በትናንትናው እለት እትማችን ማቅረባችን ይታወሳል። በዚህ ክፍል... Read more »

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት፣ በቴሌዢዥን ጣቢያው አማካኝነት ከሰሞኑ በእንግዳ ፕሮግራሙ ከምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች የጠቅላይ ሚንስትሩ አማካሪ ሚንስትር ከአቶ ጌታቸው ረዳ ጋር፣ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ሰፋ ያለ ቃለ ምልልስ አድርጓል። በዚህ ቃለ ምልልሱም... Read more »

ምድረ ግቢው የደበዘዘ ተቋማዊ ገጽታ ይስተዋልበታል። ወደዚሁ ሪፎርም የዳበሰው ወደማይመስለው የትምህርት ስልጠና ባለስልጣን መረጃ ፍለጋ ለቀናት መለስ ቀለስ ባልንባቸው ጊዜያት ሁሉ በቅጥር ግቢ ውስጥ በርከት ያሉ ባለጉዳዮችን አስተውለናል። ወደ ቢሮ ስንመለከትም አብዛኛዎቹ... Read more »

ኢትዮጵያ በቀደመው ታሪኳ የላቁ የዲፕሎማሲ ሥራዎችን በመሥራቷ ከጎረቤት ሀገራት ጋር በሰላምና በአንድነት ኖራለች:: ከነዚሁ የጎረቤት ሀገራት አልፎ አልፎ የሚገጥሟትን ጦርነቶችና ግጭቶችንም ቢሆን በሰላማዊና ዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለማስቀረት ጥረት ስታደርግ ቆይታለች:: ወትሮም ግጭትና ጦርነት... Read more »

– ኢንጂነር ጌታሁን ሁሴን የኢትዮጵያ አሠሪዎች ፌዴሬሽኖች ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት የዛሬው የዘመን እንግዳችን ኢንጂነር ጌታሁን ሁሴን ይባላሉ። የተወለዱት በቀድሞ ወሎ ክፍለ ሀገር ደሴ ከተማ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸወን አሰብ አስፋው ወሰን እና አዲስ... Read more »
የ137 ዓመት የእድሜ ባለጸጋዋ አዲስ አበባ መልኳን እየለወጠች ነው። አዲስ አበባ የዓለም የዲፕሎማሲ መዲና፣ የአፍሪካ ሀገራት ዋና ከተማ፣ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ፣ የኢኮኖሚና የማኅበራዊ እንቅስቃሴ መናኸሪያ እንደ መሆኗ ይህን የሚመጥን ልማት እየተከወነላት ይገኛል።... Read more »

መንግሥት ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ ከሚሠራቸው የልማት ሥራዎች መካከል በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሰውን የሕዳሴ ግድብ ነው። ይህ ግድብ እንደ ጅማሬው ሁሉ ፍጻሜውም ያምር ዘንድ ደግሞ ሕዝቡ የነቃ ተሳትፎ እያደረገ ይገኛል። የሕዳሴው ግድብ የሀገሪቱ ተስፋ... Read more »