«ፋይዳ መታወቂያ ሌሎቹን መታወቂያዎች የሚተካ አይደለም»  – አቶ ዮዳሄ አርአያሥላሴ የፋይዳ ብሔራዊ መታወቂያ ዋና አስተባባሪ

ዓለማችን በተለያየ የእድገት ሂደት ውስጥ ስትጓዝ ቆይታለች። ግብርና የመጀመሪያውን የሰው ልጅ ሥልጣኔ ያመጣ ሲሆን በተራው ደግሞ የተሻለ ካፒታልና የሰለጠነ የሰው ኃይል ለሚሻው የኢንዱስትሪ ዘርፍ ቦታውን አስረክቧል። የኢንዱስትሪው ዘርፍ በርካታ ሀገራትን ለዕድገትና ለብልፅግና... Read more »

‹‹ የሕዳሴ ግድብ 97 ነጥብ 6 በመቶ አፈጻጸም ላይ ደርሷል›› – አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር) የሕዳሴው ግድብ ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር

ከሕወሓት የምስረታ ታሪክ ጀምሮ ትልቅ የፖለቲካ እንቅስቃሴ አላቸው፡፡ በቅርቡም የሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ ፖለቲካዊ ታሪክ ከ1967 እስከ 1983 ዓ.ም የሚል መፅሃፍ ለአንባቢያን አቅርበዋል፡፡ የቀድሞ የሕወሓት ታጋይ እና የአሁኑ የሕዳሴው ግድብ ማስተባበሪያ ፅህፈት... Read more »

‹‹ አምራች ዜጋ ለመፍጠር ያሉንን ፀጋዎች ያማከሉ ሥራዎች እየሠራን ነው›› – አቶ ጋንታ ጋምአ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር

እንደሀገር የገጠር ምግብ ዋስትና ፕሮግራም በ1997 ዓ.ም ከተጀመረ ወዲህ በርካታ ተጠቃሚዎችንና አካባቢዎችን ተደራሽ በማድረግ አራት ምዕራፎች አልፈው አምስተኛው እየተገባደደ ይገኛል። በዚህም ባለፉት ዓመታት ፕሮግራሙ ሽፋኑን በማሳደግ የተጠቃሚዎችን የኑሮ ደረጃ ለመለወጥ የሚያስችሉ በርካታ... Read more »

«የመንግሥት ኤሌክትሮኒክስ ግዥ ሥርዓት ፍትሐዊነት በማስፈን አሳታፊና አካታች ሥርዓት እንዲኖር አስችሏል»- ወይዘሮ መሠረት መስቀሌ

– ወይዘሮ መሠረት መስቀሌ– የፌዴራል መንግሥት ግዥና ንብረት ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር የፌዴራል መንግሥት ግዥና ንብረት ባለሥልጣን በፌዴራል ተቋማት ስለሚከናወኑ ግዥዎችና የንብረት አስተዳደር ሥራዎች ዘመናዊ ቀልጣፋ እና ተደራሽ የማድረግ ኃላፊነት ተሰጥቶታል፡፡ ይህን ኃላፊነቱን... Read more »

‹‹የባሕር በር ጥያቄ ቀጣናውንም ሊቀይር የሚችል ትልቅ ጥያቄ ነው›› – ዳርእስከዳር ታዬ (ዶ/ር) – በውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት የአውሮፓና የአሜሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር

ኢትዮጵያ በውጭ ግንኙነት ፖሊሲዋ ለጎረቤት ሀገራት ልዩ ትኩረት ትሰጣለች። ይኸው ፖሊሲም ኢትዮጵያ በቀጣናው ላይ ያላትን ተሰሚነት የሚያጎለበት እና ቀጣናውንም በማስተሳሰር ያላትን ሚና በአግባቡ እንድትወጣ የሚያስችላት ነው፡፡ ይህንኑ መነሻ በማድረግ የባሕር በርን በተመለከተ... Read more »

‹‹ዳኞች ነፃነት ላይ አትኩረው ተጠያቂነትን በመተው እንዳሻቸው የሚሆኑበት ስርዓት አይቀጥልም››- ኤርሚያስ የማነ ብርሃን (ዶ/ር)

 ኤርሚያስ የማነ ብርሃን (ዶ/ር) የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ ከለውጡ ማግስት ጀምሮ በፍትሕ ሥርዓቱ ዘርፈ ብዙ ውጤታማ የማሻሻያ ሥራዎች ሲከናወኑ ቆይተዋል፤ እየተከናወኑም ይገኛሉ፡፡ በተለይም የሕዝቡን የፍትህ ጥማት እና የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ የተጀመሩ የሪፎርም ሥራዎች... Read more »

“ግብርናችን ከእጅ ወደአፍ መባሉ ቀርቶ ወደኮሜርሻል እየተሻገረ ነው” – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የግብርና ሚኒስትር“ግብርናችን ከእጅ ወደአፍ መባሉ ቀርቶ ወደኮሜርሻል እየተሻገረ ነው” – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የግብርና ሚኒስትር

ኢትዮጵያ ትልቅ ስኬት እያስመዘገበች ከምትገኝበት ዘርፍ አንዱ ግብርና ነው። በዘርፉ ወሳኝ የሆኑ የፖሊሲ ማሻሻያዎችን በመተግበሯና የአሠራር ለውጥ በማድረጓ በዓይን የሚታይ ለውጥ መመዝገብ ተችሏል። በተለይም የተካሔደው የስንዴ አብዮትን ጨምሮ ሜካናይዜሽኑ፣ የልማት ትሩፋቱና አረንጓዴ... Read more »

‹‹አምቦ ሰላሟን እያስጠበቀች፤ ልማቷን እያስቀጠለች ያለች ከተማ ናት›› -አቶ ተስፋዬ ደገፋ የአምቦ ከተማ ምክትል ከንቲባ

ኢትዮጵያ የበርካታ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ውክልና ያላት ሀገር እንደመሆኗ በጉያዋ ያቀፈቻቸውን ልጆቿን ያማከለ መልክ እንዲኖራት የተለያዩ ተጋድሎዎች ተደርገዋል፡፡ ከተለያዩ የትግል ምዕራፎች ውስጥም ስመ ጥር ከሆኑ የሀገሪቱ ከተሞች መካከልም አምቦ ከተማ ተጠቃሽ ነች፡፡... Read more »

 “ኢትዮጵያ እንደጀመረችው ወደ ልዕልና እና ብልጽግና ማማ ከፍ እያለች ትሄዳለች” ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ

ኢትዮጵያ ባለፉት ጥቂት ዓመታት በብዙ ፈተና እና ተግዳሮት ውስጥ ያለፈችና እያለፈች መሆኗ የሚታወቅ ነው፡፡ ሀገሪቱ ባጋጠማት ተፈጥሯዊ ክስተትም ሆነ የፖለቲካ ትርፍ ፈላጊ አካላት በፈጠሩትና እየፈጠሩት ባለው ቀውስ ውስጥ ሆኖም ቢሆን ገዥው ብልጽግና... Read more »

‹‹መንግሥት የሚወስነው በጥናት ላይ ተመሥርቶ ነው›› -ብርሃኑ ደኑ (ዶ/ር) የምጣኔ ሀብት ተመራማሪና መምህር

የውጭ ምንዛሪው በገበያ ላይ የተመሠረተ እንዲሆን በሚል ትልቅ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ለውጥ መደረጉ ይታወሳል፡፡ የውጭ ምንዛሪ ማሻሻያው ወይም ገበያ መር መሆኑ እንዲሁም በመንግሥት ሥር ያሉ ተቋማት ወደ ግል መተላለፋቸው፤ የነዳጅ ጭማሪ እና... Read more »