ሰዎች የመኖሪያ አካባቢያቸውን ቀይረው ኑሮአቸውን በሌላ አካባቢ የሚያደርጉት፣ ሀገራቸውንም ለቀው ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገር የሚሰደዱት በአብዛኛው የተሻለ ኑሮን ፍለጋ ነው፡፡ የሀገራችንን ተጨባጭ ሁኔታ ስንመለከተው በተለይም ወደመካከለኛው ምሥራቅ ሀገሮች የሚሄዱ በቤት ሠራተኝነት ጭምር... Read more »
አቶ ኡስማን ሱሩር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የግብርንና ገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪና የግብርና ቢሮ ኃላፊ ኢትዮጵያ የተቀናጀ ግብርና ልማት መተግበር በመጀመሯ በዘርፉ ተጨባጭ ለውጥ እያመጣች መሆኑ ይጠቀሳል፡፡ በዋናነት የምግብ... Read more »
የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት በእያንዳንዱ ወቅት የሚኖረውን አጠቃላይ የአየር ፀባይ ትንበያ በመስጠት የሚታወቅ ተቋም ነው። መረጃው፤ ያለውን እድልና ስጋት አመላካች በመሆኑ ከሚሰጠው መረጃ በመነሳት የአየር ፀባይ ሁኔታው በሚያመጣው እድል መጠቀም የሚጀምር ሲሆን፣ ከሚመጣው... Read more »
መንግሥት የግብርና ዘርፉን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግና በምግብ እህል ራስን ለመቻል የተያዘውን ሃገራዊ ግብ ለማሳካት በርካታ መርሐ ግብሮችን ቀርፆ እየሠራ ይገኛል። በዋናነትም የሌማት ትሩፋት የተባለው የልማት መርሐግብር በሁሉም የሃገሪቱ አካባቢዎች ተግባራዊ በማድረግ እያንዳንዱ... Read more »
የምሥራቅዋ ንግሥት እየተባለች የምትወደሰው ድሬዳዋ ከኢትዮጵያ ሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች አንዷ መሆኗ ይታወቃል። ከባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት መጀመር ታሪክ ጋርም ተያይዞ ስሟ ይነሳል። እስከ ጅቡቲ የተዘረጋው የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ሲጀምር በከተማዋ ውስጥ የተቋቋመው የኢትዮጵያና... Read more »
ኢትዮጵያ የበርካታ ብሔር ብሔረሰቦችና የተለያዩ እምነት ተከታዮች ተከባብረውና ተቻችለው የሚኖሩባት ሃገር ናት:: በተለይም ሁሉም በየእምነቱ ሌሎችን በማክበርና በመደገፍም ረገድ ያለው እሴት ከሌላው ዓለም በተለየ ደምቆ የሚታይበት ነው:: በዚህ ረገድ ቤተእምነቶች የጎላ ሚና... Read more »
የንጉስ ሃላላ ምድር ዳውሮ፣ በምዕራብ ደቡብ ክልል ከሚገኙ ዞኖች ውስጥ አንዱ ነው። ዞኑ፣ በርከት ያለ የድንጋይ ከሰልን ጨምሮ ሌላ ማዕድን የሚገኝበት ሲሆን፣ በግብርናው ዘርፍ ደግሞ የተለያየ ምርት ለማምረት የሚያስችል ሰፊ መሬት ባለቤትም... Read more »
‹‹ተመካክረን ሀገራችንን ካለችበት ችግር ውስጥ እናውጣ የሚል ትልቅ ቁርጠኝነት ሕዝቡ ዘንድ አለ›› – አምባዬ ኦጋቶ (ዶ/ር)የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር
ሀገራዊ ምክክር ስር የሰደዱ ሀገራዊ አለመግባባቶችን፣ ግጭቶችን ለመፍታት ጥቅም ላይ የሚውል አንድ ዓይነት የግጭት መፍቻ ዘዴ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ድርድር (negotiation) የተለያየ ጥቅምና ፍላጎት የሚወክሉ አካላት በሰጥቶ መቀበል መርህ ልዩነቶቻቸውን የሚፈቱበት... Read more »
በቀድሞ ደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት ስር ከነበሩና በቅርቡ ራሳቸውን ችለው ከወጡ ክልሎች መካከል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አንዱ ነው። ክልሉ ከተመሠረተበት ካለፉት ስድስት ወራት ወዲህ ያሉትን የልማት አቅሞች በመጠቀም የክልሉን ሕዝብ... Read more »
ዛሬ የመሠረተ ድንጋይ ከተቀመጠለት 13ኛ ዓመቱን ደፍኗል – ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ። በእነዚህ ዓመታት ውስጥ ፈተናን በመጋፈጥ የዘለቀ ቢሆንም፤ በብዙ ውጣ ውረዶች ውስጥ አልፎ ወደ ፍጻሜው መቃረብ ችሏል። ይህ የሆነው ግን በኢትዮጵያውያኑ... Read more »