‹‹ስለ ሰላም መስበክ ብቻ ሳይሆን ሰላም እንዲረጋገጥም የተቻለንን ሁሉ እያደረግን ነው›› – ሼህ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት

እስልምና በአምስት መሠረቶች ላይ የቆመ ነው። እነዚህም ፈጣሪን በብቸኝነት ማምለክ፤ ሰላትን መስገድ፤ የረመዳንን ጾም መጾም፤ ዘካ (ምጽዋት) ማውጣት፤ እና ሀጅ (ኃይማኖታዊ ጉዞ )መፈጸም የሚሉት ናቸው። ሙስሊሞች ከእነዚህ አምስት የእስልምና መሠረቶች ውስጥ አንዱ... Read more »

«እኛ ውሃ ተጠምተን፤ ሌላውን እያጠጣን የምንወቀስበት ምክንያት የለም»  – አሕመድ ዘካሪያን (ረ/ፕሮፌሰር)

በተፈጥሮ ሀብት፣ በሕዝብ ብዛትም ሆነ በአኩሪ ታሪክ ከአፍሪካ በቀዳሚነት የምትጠቀሰው ኢትዮጵያ፤ የውሃ ሀብቷ፣ ከኢጋድ ሀገሮች መካከል አንድ ሶስተኛውን የሕዝብ ብዛት ቁጥር መያዟ እንዲሁም በቅኝ ያለመገዛት ታሪኳ ሰርክ የሚታወስ ነው። ታዲያ የእዚህ ሁሉ... Read more »

‹‹ በጣም ብዙ በሽተኞች ደም ባለማግኘታቸው ሕይወታቸው ያልፋል›› – ዶክተር አሸናፊ ታዘበው

– ዶክተር አሸናፊ ታዘበው ደም እና ሕብረ ሕዋስ ባንክ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር በቂ ደም ባለማግኘታቸው በሚሊየን የሚቆጠሩ እናቶች እና ሕፃናት በየዓመቱ ሕይወታቸው እንደሚያልፍ የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ ያመለክታል:: ከተመዘገበው ሞት ውስጥ 72... Read more »

«በኢትዮጵያ የዘመነ እና የዳበረ የንግድ፣ የኮንፈረንስና የኤግዚቢሽን ማዕከል ዕውን ሆኗል» -አቶ ሲሳይ ገመቹ

-አቶ ሲሳይ ገመቹ የአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል አክስዮን ማህበር ዋና ሥራ አስኪያጅ የዛሬው ወቅታዊ ጉዳይ እንግዳችን በቅርቡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዶ/ር ተመርቆ አገልግሎት መስጠት የጀመረው የአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ዋና... Read more »

 ‹‹አንድ ሰው 45 ቀን ከሠራ የማህበራዊ ዋስትና አባልነት ተጠቃሚ መሆን ይችላል›› – አቶ አባተ ምትኩ የግል ድርጅት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈፃሚ

የመንግሥት እንጂ የግል ድርጅት ውስጥ ተቀጥረው ለሚሠሩ ሠራተኞች በመንግሥት ደረጃ ራሱን ችሎ ማህበራዊ ዋስትና የሚሰጥና ጥበቃ የሚያደርግ ተቋም በኢትዮጵያ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ አልነበረም። ይሁንና ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ የግል ድርጅት ሠራተኞች ማህበራዊ... Read more »

 “በዓለም ታሪክም አምስት አውሮፕላን የጣለ ጀግና የአየር ኃይል ተዋጊ አላውቅም” ብርጋዴር ጀነራል ዋሲሁን

በ1966 ዓ.ም የመንግሥት ለውጥ መደረጉን ተከትሎ ኢትዮጵያ የተረጋጋ ሁኔታ ውስጥ አልነበረችም። ይህንን ሁኔታ አንደመልካም አጋጣሚ በመጠቀም ታላቋን ሱማሊያ የመመስረት ቅዥት ውስጥ የገባው የሱማሊያ መንግሥት ሀሳቡን እውን የሚያርግ መስሎት ኢትዮጵያ ላይ ወረራ ፈጽሟል።... Read more »

 ዓባይ ግድብ-የትውልዱ ዓድዋ!

ዓድዋ የኢትዮጵያውያን አንድነት መገለጫ፣ የመላው ጥቁር ሕዝቦችና የነፃነት ታጋዮች የድል ታሪክ ነው:: የዓድዋ ድል ከኢትዮጵያ አልፎ መላው አፍሪካውያን ለነፃነታቸው እንዲተጉና አንድነታቸውን እንዲያጠናክሩ መሠረት የሆነ ታላቅ ድል ስለመሆኑም ብዙሃን ይመሰክራሉ:: በተመሳሳይም የዓባይ ግድብ... Read more »

 ‹‹የዓድዋ ድል እና የሕዳሴ ግድብ የአልበገሬነት ተምሳሌቶች ናቸው››-ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል

ኢትዮጵያ በበርካታ ድልና የአርበኝነት ታሪኮች በዓለም መድረክ በሰፊው የምትታወቅ። ነፃነቷንና ክብሯን በማስጠበቅ ለአፍሪካ ብሎም ለዓለም ቀንዲል የሆነች ሀገር ነች። የውጭ ወራሪ ኃይል ሉዓላዊነቷን ለመድፈር በመጣ ቁጥር ከሊቅ እስከ ደቂቅ ከዳር እስከዳር በመነቃነቅ... Read more »

«የዓባይ ግድብን ወደ ፍጻሜ አድርሰን የዓድዋን ድል እየዘከርን ነን» – ፕሮፌሰር ጤናዓለም አየነው

የዓድዋ ድል ይሄ ትውልዶች እየኮራበት የሚቀጥል፤ የጥቁር ሕዝቦች የሥነልቦና ትጥቅ፤ የአንድነት ማሳያና የሕብረት ዋጋ የታየበት አንጸባራቂ ድል ነው። በትውልዶች ላይ ጽኑ የሀገር ፍቅርንና አርበኝነትን ያላበሰ ፤ በባህልና ታሪክ መኩራ ትን ያስተማረ ሕያው... Read more »

‹‹የዓድዋ ድልና የዓባይ ግድብ የኢትዮጵያውያን አሸናፊነት የተረጋገጠባቸው ታላላቅ ስኬቶች ናቸው›› – ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)

ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዛሬ የጥቁር ሕዝቦች ሁሉ ድል የሆነው ዓድዋ የሚከበርበት ቀን ነው፤ ይህ በኢትዮጵያውያኑ አንድነት የመጣው ታላቅ የድል ቀን ነው:: የዓድዋ ድል፤ የአሸናፊነት መለያ ምልክት ሆኖ ሲከበር... Read more »