“የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ሀብት የሚፈስበት ብቻ ሳይሆን የሚታፈስበትም ይሆናል” ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል የሥራና ክህሎት ሚኒስትር

ከሁለት ሺህ የሚልቁ ተቋማት የተፈጠሩለት ዘርፍ ነው። ከ100 በላይ የሚሆኑቱ ደግሞ በፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ደረጃ ዘምነዋል። ሦስት ሚሊዮን የሚጠጉ ሠልጣኞች በተቋማቱ ውስጥ በተለያዩ ደረጃ ሥልጠና ላይ ናቸው። ዘርፉ ከፍተኛ ሀብት የሚፈስበት ሆኗል። የነገዋ... Read more »

“ሌሎች ሀገራትን በመለመንና ርዳታ በመጠየቅ መኖር ኢትዮጵያን አይመጥናትም” – ቄስ ቶሎሳ ጉዲና(ዶ/ር) በአትላንታ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን ዋና መጋቢ

የትውልድ ሥፍራቸው ምዕራብ ወለጋ ዞን ኢናንጎ ወረዳ ደንጎሮ ዲሲ ከተማ ሲሆን፣ እድገታቸው ደግሞ ባቦ ጮንጌ ቀበሌ (በድሮ አወሣሰን) ውስጥ ነው – የዛሬው የዘመን እንግዳችን ቄስ ቶሎሳ ጉዲና (ዶ/ር)፡፡ ቄስ ቶሎሳ፣ የመጀመሪያ ደረጃ... Read more »

 “ለውጡ ለሲዳማ ሕዝብ ከፍተኛ ትሩፋት ይዞለት መጥቷል” አቶ ደስታ ሌዳሞ የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር

የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት እና ሕዝብ ከለውጡ በፊት ከሌሎች ብሔር፣ ብሔረሰቦች ጋር ተጨፍልቆ ማንነቱ ተደብቆና ራስን በራስ የማስተዳደር መብቱን ተነፍጎ ኖሯል፡፡ ይህ በመሆኑም ሲዳማ ተገቢው ትኩረት ተነፍጎት፣ ሰላምና መረጋጋት እርቆት፣ ልማት ጠምቶት... Read more »

«ክልሉ የፖለቲካ ተሳትፎ ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ በሚያስችል መንገድ ተመሥርቷል»- አቶ ጥላሁን ከበደ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር

ባለፉት ዓመታት የለውጡ መንግሥት ስር የሰደዱ ችግሮችን ለመፍታትና የተረጋጋ ዘላቂ ሰላም ለመፍጠር አልሞ ሲሠራ ቆይቷል፡፡ በተለይ በቀድሞ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ይነሱ የነበሩ በክልልነት እንደራጅ ጥያቄዎች በዴሞክራሲያዊ መንገድ ምላሽ ማግኘታቸው ይታወሳል፡፡... Read more »

“የውስጥ ችግሮቻችንን በውይይት ፈትተን ሙሉ አቅማችንን ለልማት ካዋልን ከበለፀጉት ሀገራት መካከል ለመሆን እንችላለን” ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ርዕሰመስተዳድር

ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል እራስን በራስ የማስተዳደር ጥያቄው በሕዝበውሳኔ ምላሽ አግኝቶ 11ኛው ክልል ሆኖ ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ከገባ ሁለት ዓመት ተኩል ጊዜ ተቆጠረ። ክልሉ በዚህ አጭር ጊዜ በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ የተከናወኑትን... Read more »

“24 ሰዓት የሕዝብን ሕይወት ለመለወጥ የሚተጋን መንግሥት ሕዝቡ ካላመነ ማንን ያምናል?” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትናንትናው እለት በፓርላማ በመገኘት ከአባላቱ ለተነሱ የሠላም፣ የኢኮኖሚያ፣ የፖለቲካ፣ የማኅበራዊ እና የዲፕሎማሲያዊ ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ ሰጥተዋል። እኛም የጠቅላይ ሚኒስትሩን ምላሽ እና ማብራሪያ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው አቅርበነዋል... Read more »

 ” በአሁኑ ወቅት በክልሉ ምንም አይነት የፀጥታ ችግር የለም “አቶ አሰም የሱፍ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሠላም ግንባታና ፀጥታ ቢሮ፣ የፀጥታ ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ

እንደ ሌሎች ክልሎች ሁሉ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልም ችግር ገጥሞት ነበር። እንደ ማንኛውም አካባቢ በዚህ አካባቢም ሠላም ርቆ፣ ጠብ ነግሶ ቆይቷል። እንደ አገራችን ሌላኛው ስፍራ ደም ፈሷል፤ ውድ የሆነው የሰው ልጅ ሕይወት ጠፍቷል።... Read more »

«የኢትዮጵያ እድገት ማረጋገጫና ቁልፍ ያለው በቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ላይ ነው» – ብሩክ ከድር (ዶ/ር) የኢፌዴሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር

ከመጀመሪያ ደረጃ እስከ ዩኒቨርሲቲ ድረስ ትምህርታቸውን የተከታተሉት በአዲስ አበባ ከተማ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ሰኔ ዘጠኝ በሚባል ትምህርት ቤት፣ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ አብዮት ቅርስ ተምረዋል፡፡ የከፍተኛ ትምህርታቸውንም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያጠናቀቁት... Read more »

“ችግኝ ተክሎ አለመንከባከብ ልጅ ወልዶ እንደመጣል የሚቆጠር ነው” -ፕሮፌሰር ተሾመ ሶሮምሳ (ዶ/ር) በአ.አ.ዩ መምህር እና ተመራማሪ

የትውልድ ሥፍራቸው ምዕራብ ሸዋ ዞን፣ ድሬ እንጪኒ ወረዳ በሚገኝ ቀበሌ ነው። ፊደል የቆጠሩትና እስከ ስድስተኛ ክፍልም የተማሩት እዛው በትውልድ ቀዬያቸው በጠቦ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ነው። የሰባተኛ እና ስምንተኛ ክፍል ትምህርታቸውን የተማሩበት... Read more »

  ‹‹አመራሩ ሕዝቡን አስተባብሮ በመሥራቱ በፈተናዎች ውስጥ አመርቂ ስኬቶችን ማስመዝገብ ተችሏል››-አቶ እንዳሻው ጣሰው  የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለውጡን ተከትሎ በአዲስ መልክ ከተደራጁ ክልሎች አንዱ ነው፡፡ በአዲስ መልክ ከተደራጀ ዓመት ያልሞላው ክልል ቢሆንም ክልሉ ላይ የሚስተዋለው አጠቃላይ የልማት እንቅስቃሴና የሰላም ሁኔታ ግን ልብን የሚሞላ ነው፡፡ አዲስ ዘመንም... Read more »