‹‹2018 ዓ.ም መጀመሪያ ላይ የዓባይ ግድብ ሪቫንን እንቆርጣለን›› – ወይዘሮ ፍቅርተ ተዓምር የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ጊዜያዊ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ

መንግሥት ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ ከሚሠራቸው የልማት ሥራዎች መካከል በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሰውን የሕዳሴ ግድብ ነው። ይህ ግድብ እንደ ጅማሬው ሁሉ ፍጻሜውም ያምር ዘንድ ደግሞ ሕዝቡ የነቃ ተሳትፎ እያደረገ ይገኛል። የሕዳሴው ግድብ የሀገሪቱ ተስፋ... Read more »

‹‹ለሀገር ሉዓላዊነት ሁልጊዜ ዝግጁ መሆን ያስፈልጋል›› የጥንታዊት ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን

በአንድ ዓላማ በፅናት ድል የተጎናፀፉት የኢትዮጵያ ባለውለታዎች በዓል ዛሬ ይከበራል። ይህ የኢትዮጵያ ባለውለታ የሆኑ አርበኞችን የሚዘክረው በዓል ከጥንታዊት ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ጋር ላይለያይ በፅኑ ተጋምዷል። 84ኛው የድል በዓል ዛሬ ሚያዚያ 27 ቀን... Read more »

“አሠሪና ሠራተኛ ባላንጣ ሳይሆኑ ከአንድ መዓድ የሚበሉ ቤተሰቦች ናቸው” – አቶ ካሳሁን ፎሎ የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) ፕሬዚዳንት

የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) ከተቋቋመበት አላማ ዋናው የሰራተኞችን ደህንነት በመጠበቅና የተለያዩ ቅሬታዎቻቸውን በመፍታት መብታቸውን እንዲያውቁ ግዴታቸውንም እንዲወጡ ማድረግ ነው:: ተቋሙም ላለፉት በርካታ ዓመታት ይህንን ሥራ ሲሠራ ውጤትም ሲያመጣ ቆይቷል:: ነገር ግን... Read more »

 ‹‹የመድን ፈንድ መቋቋም ገንዘብ አስቀማጮች ዋስትና እንዲኖራቸው ያስችላል›› – አቶ መርጊያ ዋቆያ የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ የኦፕሬሽን ዳይሬክተር

አሜሪካን፣ ጀርመን፣ ፈረንሳይ፣ ጃፓን እና እንግሊዝን ጨምሮ ብዙዎቹ ያደጉ ሀገሮች የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ በማቋቋም ከቀደምቶቹ መካከል ተጠቃሾች ናቸው:: አንዳንዶቹ እነ ካናዳና ጣሊያን፣ እንግሊዝን የመሳሰሉትን ሀገራት ከአንድ አልፈው ሁለት ዓይነት የመድን ፈንድ... Read more »

የእሴቶች መላላት ያስከተለው ስጋት

የሰው ልጅ እምነት፣ ፍቅር እና ሰላም የሕይወት መርሁ ማድረግ እንዳለበት ተደጋግሞ ይገለፃል። ቢቻል ትህትና፣ በጎነት እና ቸርነት ቢታከል መልካም ስለመሆኑም ይነገራል። ሆኖም የሚታየው በተቃርኖ የተሞላ ስለመሆኑ ብዙዎች አስተያየት ይሠጣሉ። ራስወዳድነት እና ስግብግብነት፤... Read more »

 ‹‹ትንሳኤውን ስናስብ እንደ ሀገር ትንሳኤ ልቡና እና ትንሳኤ ሕሊና ሊኖረን ይገባል›› – መጋቢ ሀዲስ አባ ወልደገብርኤል ገብረእየሱስ ቆሞስ በመንበረጸባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል የስብከተ ወንጌል ክፍል አገልግሎት

በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት የሚከበረው የትንሳኤ በዓል ዋዜማ ላይ እንገኛለን:: የትንሳኤ በዓል ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ምድር ወርዶ ሕዝቡን ያስተማረበት እና በተግባር ፍቅሩን የገለጸበት ሲሆን ለሰው ልጆች ያሳየውን ፍቅር ራሱን... Read more »

“ጸሎተ ሐሙስ ክርስቶስ ቅዱስ ቁርባንን የመሰረተበት ቀን ነው” -ቆሞስ አባ አማኑኤል ተክሉ

በዛሬው ወቅታዊ ዝግጅታችን የላዛሪስት ማሕበር ካህን እና በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የጽዮን ማርያም ቤተክርስቲያን ቆሞስ ከሆኑት አባ አማኑኤል ተክሉ ጋር ሰሞነ ሕማማትን እና ትንሳኤ በዓልን የተመለከተ ቆይታ አድርገናል። አዲስ... Read more »

‹‹እንደ ሀገር ለ21ኛው ክፍለ ዘመን በቂ ገቢ እንዲኖር የሚያስችሉ ሞሰሶዎች እየተተከሉ ናቸው›› – ፕሮፌሰር ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፉ (ዶ/ር)

የተወሳሰቡ ኢኮኖሚያዊ መፍትሔ የሚያሻቸውን ችግሮች ለመፍታት እና የኢትዮጵያንም ኢኮኖሚ ለማነቃቃት መፍትሔ እንደሚሆን ታስቦ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ አዲስ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እንደሚተገበር ሲነገር፤ ብዙዎች ግራ መጋባት ውስጥ ገብተው ነበር:: ይህ የሀገሪቱን የዋጋ ንረት፣... Read more »

ሆሳዕና-በስኬት ጎዳና

ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ ከተማዋ እያደገች ስለመምጣቷ ጎላ ጎላ ብለው የሚታዩ ሕንፃዎቿ አንደኛው ምስክሮች ናቸው። ውስጥ ለውስጥ እየተከናወነ ያለው የመንገድ ፕሮጀክትም እድገቷ እየተፋጠነ ስለመሆኑ የሚናገር ነው። በተለይ ደግሞ በዚህ ዓመት በተመረጡ ከተሞች ላይ... Read more »

‹‹እንደ ሀገር በ250 ኪሎ ሜትር ራዲየስ ውስጥ ያለውን የሚቲዎሮሎጂ ክስተት መመዝገብ የሚያስችል አቅም እየተገነባ ነው›› – አቶ ፈጠነ ተሾመ

– አቶ ፈጠነ ተሾመ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተርና በዓለም ሚቲዎሮሎጂ ድርጅት የአፍሪካ አኅጉር ፕሬዚዳንት አንድ ምዕተ ዓመት ከደፈነ እነሆ ሶስት አስርት ዓመታት አልፈውታል። ለ130 ዓመታት የሚቲዎሮሎጂ መረጃ እየሰበሰበ፣ እየተነተነ እና መረጃውን... Read more »