የኮሪደር ልማቱ ቱሩፋቶች

አዲስን አበባን እንደ ስሟ አዲስና ውብ ማድረግን፣ የአፍሪካ መዲናን ከአፍሪካ ትላልቅ ከተሞች ተርታ ማሰለፍን ባቀደው፣ ከተማዋ ባለፉት ጥቂት ዓመታት የገነባቻቸውንና እየገነባች የምትገኛቸውን ትላልቅ መሠረተ ልማቶች ማገናኘትን ባለመው የኮሪደር ልማት በርካታ ተግባሮች እየተከናወኑ... Read more »

ልጓም አጥብቆ መያዝን የግድ የሚለው የሀሰተኛ መረጃዎች ስርጭት ጉዳይ…

አዲሱ ሚዲያ ለማህበረሰብ ትስስር መጠናከር ምቹ ሁኔታ መፍጠሩ ምንም አይነት ጥርጥሬ ውስጥ አያስገባም። በየትኛውም ርዕሰ ጉዳይ ሰፊ መረጃን በቀላሉ ለማግኘት፣ የማህበረሰቡንም የእርስ በእርስ ግንኙነት በማሳለጥ የሃሳብ ልውውጥ እንዲሰፋ አስችሏል፤ የተራራቁ ሰዎችን አቀራርቧል፣... Read more »

 ይበል የሚያሰኘው የአስተዳደሩ ስትራቴጂካዊ ውሳኔ፤

በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ያለውን የመኖሪያ ቤቶች ችግር ለማቃለል አስተዳደሩ ባቀረባቸው የተለያዩ አማራጮች በመጠቀም የመኖሪያ ቤቶችን መገንባት እንደሚቻልና ኅብረተሰቡም በዚህ ዕድል ተጠቃሚ መሆን እንደሚችል ከንቲባ አዳነች አቤቤ መግለጻቸው ይታወሳል፡፡ ከንቲባዋ ይህንን የገለጹት... Read more »

 የሕዝብን ሠላምና ደኅንነት የማስጠበቅ ሥራው የበለጠ ውጤታማ እንዲሆ

ከሰሞኑ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሦስት ልዩ ቦታው ሚሊኒየም አዳራሽ አካባቢ በኅቡዕ ተደራጅተው የሽብር ጥቃት ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የፅንፈኛ ቡድን አባላት ላይ እርምጃ ስለመወሰዱ በተለይ የፀጥታና የደኅንነት የጋራ ግብረኃይል... Read more »

“የዚህ ትውልድ የሃምሳ ዓመት አጀንዳ ዘላቂ ሠላም እና ሁለንተናዊ ብልፅግና ነው“ – ብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት

የተከበራችሁ የሀገራችን ሕዝቦች፣ ኢትዮጵያ በረጅም ዘመን የሀገረ መንግሥትነት ታሪኳ፣ የፖለቲካ ልዩነቶችን፣ አለመግባባቶችን እና ግጭቶችን በሠላማዊ መንገድ፣ በንግግር፣ በውይይት እና በሕጋዊ አግባብ የመፍታት ልምምድ የላትም። እንደ አለመታደል ሆኖ ፖለቲካችን የዜሮ ድምር ፖለቲካ ነው።... Read more »

የብርቱዎቹ ሀገር – ቻይና

ቆይታዬን የምተርክላችሁ ድህነትን በወሬ ሳይሆን በተግባር የቀበረች፤ እልፍና አልፍ መሆን ጸጋ እንጂ ርግማን አለመሆኑን በብልጽግናዋ ያስመሰከረች፤ ቢሊዮን ሕዝቦችን አቅፋ አንድነቷን ያጸናች፤ በጥቂት አስርት ዓመታት አስደማሚ ልፋትና ትጋት በኢኮኖሚው፤ በፖለቲካውና ማኅበራዊ ዘርፍ ከዓለም... Read more »

የሠላም ጥሪን መቀበል፤ ሀገር ያፀናል

ዕውቁ ግሪካዊ ፀሐፊ እና የታሪክ ሰው ሔሮዶቱስ የጦርነትን አስከፊነት በመጥቀስ ሠላም ለሰው ልጆች ከውሃና አየር የማይተናነስ ዋጋ እንዳለው ፍንትው አድርጎ የሚገልጽ አባባል አለው። “In peace, sons bury their fathers. In war, fathers... Read more »

በእውቀት እና በኃላፊነት ላይ የተመሰረተ የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ለመገንባት

በሀገራችን በማህበራዊ ሚድያ የሚሰራጩ የጥላ ቻና ሀሰተኛ ንግግሮችን በህግ ለመከላከልና ለመቆጣጠር አዋጅ ቁጥር 1185/12 የተደነገገ መሆኑ ይታወቃል። በዚህ አዋጅ ላይ የጥላቻ ንግግር ማለት በአንድ ሰው ወይም በተወሰነ ቡድን ማንነት ላይ ያነጣጠር ብሄርን፣... Read more »

 ሕዝብን ዕረፍት የሚነሱ የጥፋት ተግባራት ሊቆሙ ይገባል

ኢትዮጵያን አላላውስ ብለው እግር እና እጇን ቀፍድደው ካሰሯት ጉዳዮች መካከል ልዩ ልዩ ጥቅሞችን እያሰቡ በተለያየ አቅጣጫ የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች ተግባር ዋነኛው ነው። እነዚህ ኃይሎች በተለያየ አቅጣጫ የራሳቸውን ብቻ ጥቅም አስበው የሚንቀሳቀሱ ስግብግቦች ናቸው።... Read more »

 የግብርናውን ዘርፍ መልካም ዕድሎች አሟጠን እንጠቀም!

የግብርናውን ዘርፍ ምርትና ምርታማነት በማሳደግ በኩል እንደ ሀገር በርካታ ተግባሮች ተከናውነዋል፤ ይህን ተከትሎም በርካታ ለውጦች ታይተዋል፡፡ የልማቱን አማራጮች በማስፋት፣ የአርሶ አደሩንና የግብርናውን ቤተሰብ አመለካከት በመቀየር፣ በግብዓት፣ በፋይናንስ አቅርቦትና በመሳሰሉት ላይ በእርግጥም ለውጦች... Read more »