«የወል ትርክት ለመፍጠር አንዱ ተግዳሮት ጽንፈኝነት ነው» – ሰለሞን ኃይለማርያም (ዶ/ር)

ነዋሪነታቸው በካናዳ ቶሮንቶ ነው። በፖለቲካ ባሕል ዙሪያ ሰፊ ጥናቶችን አድርገዋል፤ አሁንም እያደረጉ ነው። የከፍተኛ ትምህርታቸውን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ በደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ፣ ጣሊያን ቬኑስ አካዳሚ፣ ዩኒቨርሲቲ ፊንላድ ኦቦ አካዳሚ በፖለቲካል ሳይንስ፣ በጋዜጠኝነትና ሥነ... Read more »

«ወጥ የሆነ ፓርቲ በሌለበት ሁኔታ የወል ትርክት መገንባት አይቻልም»  ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር) በብልፅግና ፓርቲ የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ

ሀገራችን የተለያዩ ሕዝቦች፣ ባሕሎች፣ እምነቶች እና ቋንቋዎች ያሏት ሀገር ናት፡፡ እነዚህ ሀገራዊ ጸጋዎች እንደ ሀገር ትልቅ የጥንካሬ ምንጭ ሊሆን እንደሚችሉ ይታመናል። በቀደሙት ጊዜያት እነዚህን ጸጋዎች በአግባቡ አውቀን እንዳንጠቀምባቸው የነጠላ ትርክት እሳቤ ሳንካ... Read more »

«የሰነደ መዋለ ንዋዮች ገበያ ከፍተኛ ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ ያመጣል» -የኢትዮጵያ የሰነደ መዋለ ንዋዮች ገበያ የቦርድ አባል እሌኒ ገብረመድህን (ዶ/ር)

እሌኒ ገብረመድህን (ዶ/ር) አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሦስተኛ ዲግሪያቸውን ያገኙት በኢኮኖሚክስ ነው። የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን አሜሪካን ሀገር ከሚገኘው ኮርኔል ዩኒቨርሲቲ፣ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ከሚችንጋን ስቴት ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም የዶክትሬት ዲግሪያቸውን ከስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ አግኝተዋል። የዓለም ባንክን ጨምሮ... Read more »

 “የአክሲዮን ገበያ የኢንቨስትመንት ማሳለጫ ነው” – ፕሮፌሰር ብርሃኑ ቦርጂ (ዶ/ር) በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ

የዛሬው የዘመን እንግዳችን ተወልደው ያደጉት በሲዳማ ክልል ዳራ ወረዳ ሲሆን፣ ልዩ ቦታው ሰፈረ ኬላ በመባል የሚታወቅ ነው። አንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እዚያው በተወለዱት አካባቢ ሰፈረ ኬላ ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን፣ ሰባተኛና ስምንተኛ ክፍልን... Read more »

‹‹የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ሊቀለበስ አይችልም››- ተባባሪ ፕሮፌሰር አየለ በክሪ (ዶ/ር)

ተባባሪ ፕሮፌሰር አየለ በክሪ (ዶ/ር) የታሪክ ምሁር ኢትዮጵያ፣ አገራት በግዛታቸው ውስጥ ያለውን ውሃ ሌሎችን አገራት በማይጎዳ መልኩ ለሚፈልጉት አገልግሎት ሊያውሉ ይችላሉ የሚለውን መሰረታዊ መርህ ተከትላ ታላቁን የዓባይ ግድብ በመገንባት ስኬታማ መሆን ችላለች፡፡... Read more »

 ‹‹አዲስ አበባን የኮንፈረንስ ማካሄጃ ማማ ማድረግ እንችላለን››  – አቶ ጌትነት ይግዛው ንጉሴ በቱሪዝም ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ኮንቬንሽን ቢሮ መሪ ሥራ አስፈፃሚ

ትውልዳቸው በጎንደር ከተማ ቸቸላ ተብላ በምትጠራ አካባቢ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በድሮ አጠራሩ ልዕልት ተናኘወርቅ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በደርግ ዘመነ መንግሥት ስሙ ተቀይሮ ህብረት በተባለው የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ከ1ኛ እስከ... Read more »

 «የስድስት መርከቦች ግዥ መፈጸሙ 94 በመቶ የሚደርሰውን የሀገሪቱን የወጪ ገቢ ጭነት ለማሳለጥ አይነተኛ ሚና ይኖረዋል» ዶክተር በሪሶ አመሎ የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ

የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ በተያዘው በጀት ዓመት የስድስት የጭነት መርከቦች የግዢ ሂደት በዚህ ዓመት እንደሚጠናቀቅ አመልክቷል። የእነዚህ መርከቦች ግዥ እያደገ የመጣውን የሀገሪቱን የገቢና ወጪ ንግድ ለማሳለጥ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር አስታውቋል። ለመሆኑ የኢትዮጵያ... Read more »

“የኮሪደር ልማቱ አንድ የቱሪስት ከተማ ማሟላት ያለባትን መስፈርት አዲስ አበባ እንድታሟላ አስችሏታል ” – ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) የአ.አ ባህል፣ኪነጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ

ከተመሰረተች ከ130 ዓመታት በላይ የሆናት አዲስ አበባ የብሔር ብሔረሰቦች መናኸሪያ፤የኢትዮጵያ ዋና ከተማ የአፍሪካ መዲና እና የተለያዩ አህጉር እና ዓለም አቀፍ ተቋማት መገኛ ነች። ከ90 በላይ ኤምባሲዎችን በማቀፍም በዓለም ላይ ካሉት ጥቂት የዲፕሎማቲክ... Read more »

በአፍሪካ ሕብረት ዓርማ ላይ አሻራውን ያሳረፈ ወጣት

አርቲስት ያዴሳ ዘውገ ቦጂአ ይባላል። በኢትዮጵያ ኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ አስጎሪ ከተማ የተወለደ ሲሆን፤ ለቤቱ ከስምንት ወንድ እና ከዘጠኝ ሴት ልጆች በኋላ የተወለደ ለእናት እና አባቱ አስራስምንተኛ ልጅ ነው። አባቱ በመጫና ቱለማ... Read more »

“ኢትዮጵያን ከባሕር በር አርቆ ማኖር አይቻልም” – ጥላሁን ኤርዱኖ (ዶ/ር) በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ መምህር

የዛሬው የዘመን እንግዳችን ረዳት ፕሮፌሰር ጥላሁን ኤርዱኖ (ዶ/ር) ይባላሉ:: የሚያስተምሩት በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ነው:: ጥላሁን (ዶ/ር)፣ ያጠኑት የቅየሳ እና ካርታ ሥራ ምህንድስናን ነው:: እስከ ሶስተኛ ዲግሪ የሰሩትም በዚሁ ዘርፍ ነው::... Read more »