አቶ አሸናፊ አሰፋ የላይፍ አግሮ የቡና ማሰልጠኛ ተቋም ባለቤትና ስራ አስኪያጅ ሰሜን ሸዋ ዞን፣ መንዲዳ የሚባለው አካባቢ የትውልድ ስፍራቸው ነው። የተማሩትም በዚያው አካባቢ ነው። የ12ኛን ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ለከፍተኛ ትምህርት የሚያበቃ ነጥብ... Read more »
በሆሳዕና ከተማ ዙሪያ የምትገኘው ለምቡዳ ዱምበንቾ ቀበሌ የትውልድ ስፍራቸው ናት። ትምህርት ቤት ገብተው መማር የጀመሩት እንደሌሎቹ አብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን አጸደ ሕጻናት ወይም አንደኛ ክፍል በመግባት አይደለም። ከአንድ እስከ ሶስተኛ ክፍል ያለውን ትምህርት አባታቸው... Read more »
ግማሽ ምዕተ ዓመት ያህል ለሚጠጋ ዘመን ሳይታክቱ አስተምረዋል። በተለይም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በታሪክ ትምህርት ብዙዎቹን እየቀረጹ ለትውልድ እውቀታቸውን ሳይሰስቱ አሸጋግረዋል። የእርሳቸው ተማሪ የነበሩ በርካቶች በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ልክ እንደ እርሳቸው ሁሉ በማስተማር ላይ... Read more »
በኢትዮጵያ ለቱሪዝም ምቹ ተብለው ከሚጠቀሱ ወራት መካከል የመስከረም ወር ዋነኛው ነው። ወሩ ለቱሪዝም ለምን ምቹ ተባለ? በመስከረም አጠቃላይ ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡ የቱሪስቶች መጠን እና ገቢ የሚገኝበትን ሁኔታ እንዲሁም በኢትዮጵያ ስለነበረው እና ስላለው... Read more »
የእብድ ውሻ በሽታ በቫይረስ አማካኝነት በበሽታው ከተለከፈ እንስሳ ወደ ሌላ ጤነኛ እንስሳ ወይም ወደ ሰው በንክሻ የሚተላለፍ በሽታ ሲሆን ውሻን ብቻ ሳይሆን ሁሉንም ደመ ሞቃት እና አጥቢ የሆኑ እንስሳት እንዲሁም ሰዎችን የሚያጠቃ... Read more »
የነቢዩ መሐመድ የልደት ቀን በበርካታ ሀገራት በሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በየዓመቱ የሚከበር ሀይማኖታዊ በአል ነው። በዓሉ በሀገራችን ኢትዮጵያም በአስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ከሚከበሩ በዓላት መካከል አንዱ ነው። የዘንድሮውን የኢድ አለ... Read more »
የዛሬው የዘመን እንግዳችን ዘሪሁን ገብሬ (ዶ/ር) ይባላሉ። ዘሪሁን (ዶ/ር) የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን የሰሩት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ነው። በሊድስታር ዩኒቨርሲቲ ደግሞ በማኅበረሰብ ልማት ‘Community Development’ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ሰርተዋል። ትምህርታቸውን በአገር ቤት ብቻ... Read more »
የዛሬው የዘመን እንግዳችን በለጠ ብርሃኑ (ዶ/ር) ናቸው፤ ተወልደው ያደጉት አዲስ አበባ ነው። የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በእርሻ ምህንድስና ትምህርት በሐሮማያ ዩኒቨርሲቲ ተከታትለው ተመርቀዋል፤ ከተመረቁም በኋላ አነስተኛ ግድቦችን ሰርቶ ለመስኖ ልማት ማዋል ላይ ተግባራዊ አድርገዋል።... Read more »
የትናንቱ የገጠር ተማሪ የዛሬው ተባባሪ ፕሮፌሰር እና ተመራማሪ ዶ/ር መሣይ ሙሉጌታ የተወለዱት፤ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ኩዩ ወረዳ ከገርበ ጉራቻ ከተማ በ5 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ሃሌሉ ጫሪ በምትባል የገጠር ቀበሌ... Read more »
ጋምቤላ 1899 ዓ.ም የተቆረቆረች ከተማ እንደሆነች የታሪክ ድርሳናት ይጠቅሳሉ፡፡ በክልሉ ሦስት የብሔረሰብ ዞን አስተዳደር ማለትም የአኙዋክ፣ የኑዌር እና የማጃንግ ብሎም የጋምቤላ ከተማ አስተዳደር፣ የኢታንግ ልዩ ወረዳ እና ሌሎች አሥራ ሁለት ወረዳዎች ይገኛሉ፡፡... Read more »