
ነዋሪነታቸው በካናዳ ቶሮንቶ ነው። በፖለቲካ ባሕል ዙሪያ ሰፊ ጥናቶችን አድርገዋል፤ አሁንም እያደረጉ ነው። የከፍተኛ ትምህርታቸውን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ በደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ፣ ጣሊያን ቬኑስ አካዳሚ፣ ዩኒቨርሲቲ ፊንላድ ኦቦ አካዳሚ በፖለቲካል ሳይንስ፣ በጋዜጠኝነትና ሥነ... Read more »

ሀገራችን የተለያዩ ሕዝቦች፣ ባሕሎች፣ እምነቶች እና ቋንቋዎች ያሏት ሀገር ናት፡፡ እነዚህ ሀገራዊ ጸጋዎች እንደ ሀገር ትልቅ የጥንካሬ ምንጭ ሊሆን እንደሚችሉ ይታመናል። በቀደሙት ጊዜያት እነዚህን ጸጋዎች በአግባቡ አውቀን እንዳንጠቀምባቸው የነጠላ ትርክት እሳቤ ሳንካ... Read more »

እሌኒ ገብረመድህን (ዶ/ር) አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሦስተኛ ዲግሪያቸውን ያገኙት በኢኮኖሚክስ ነው። የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን አሜሪካን ሀገር ከሚገኘው ኮርኔል ዩኒቨርሲቲ፣ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ከሚችንጋን ስቴት ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም የዶክትሬት ዲግሪያቸውን ከስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ አግኝተዋል። የዓለም ባንክን ጨምሮ... Read more »

የዛሬው የዘመን እንግዳችን ተወልደው ያደጉት በሲዳማ ክልል ዳራ ወረዳ ሲሆን፣ ልዩ ቦታው ሰፈረ ኬላ በመባል የሚታወቅ ነው። አንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እዚያው በተወለዱት አካባቢ ሰፈረ ኬላ ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን፣ ሰባተኛና ስምንተኛ ክፍልን... Read more »

ተባባሪ ፕሮፌሰር አየለ በክሪ (ዶ/ር) የታሪክ ምሁር ኢትዮጵያ፣ አገራት በግዛታቸው ውስጥ ያለውን ውሃ ሌሎችን አገራት በማይጎዳ መልኩ ለሚፈልጉት አገልግሎት ሊያውሉ ይችላሉ የሚለውን መሰረታዊ መርህ ተከትላ ታላቁን የዓባይ ግድብ በመገንባት ስኬታማ መሆን ችላለች፡፡... Read more »

‹‹አዲስ አበባን የኮንፈረንስ ማካሄጃ ማማ ማድረግ እንችላለን›› – አቶ ጌትነት ይግዛው ንጉሴ በቱሪዝም ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ኮንቬንሽን ቢሮ መሪ ሥራ አስፈፃሚ
ትውልዳቸው በጎንደር ከተማ ቸቸላ ተብላ በምትጠራ አካባቢ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በድሮ አጠራሩ ልዕልት ተናኘወርቅ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በደርግ ዘመነ መንግሥት ስሙ ተቀይሮ ህብረት በተባለው የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ከ1ኛ እስከ... Read more »

የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ በተያዘው በጀት ዓመት የስድስት የጭነት መርከቦች የግዢ ሂደት በዚህ ዓመት እንደሚጠናቀቅ አመልክቷል። የእነዚህ መርከቦች ግዥ እያደገ የመጣውን የሀገሪቱን የገቢና ወጪ ንግድ ለማሳለጥ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር አስታውቋል። ለመሆኑ የኢትዮጵያ... Read more »

ከተመሰረተች ከ130 ዓመታት በላይ የሆናት አዲስ አበባ የብሔር ብሔረሰቦች መናኸሪያ፤የኢትዮጵያ ዋና ከተማ የአፍሪካ መዲና እና የተለያዩ አህጉር እና ዓለም አቀፍ ተቋማት መገኛ ነች። ከ90 በላይ ኤምባሲዎችን በማቀፍም በዓለም ላይ ካሉት ጥቂት የዲፕሎማቲክ... Read more »

አርቲስት ያዴሳ ዘውገ ቦጂአ ይባላል። በኢትዮጵያ ኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ አስጎሪ ከተማ የተወለደ ሲሆን፤ ለቤቱ ከስምንት ወንድ እና ከዘጠኝ ሴት ልጆች በኋላ የተወለደ ለእናት እና አባቱ አስራስምንተኛ ልጅ ነው። አባቱ በመጫና ቱለማ... Read more »

የዛሬው የዘመን እንግዳችን ረዳት ፕሮፌሰር ጥላሁን ኤርዱኖ (ዶ/ር) ይባላሉ:: የሚያስተምሩት በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ነው:: ጥላሁን (ዶ/ር)፣ ያጠኑት የቅየሳ እና ካርታ ሥራ ምህንድስናን ነው:: እስከ ሶስተኛ ዲግሪ የሰሩትም በዚሁ ዘርፍ ነው::... Read more »