‹‹አደጋን እየተከላከልን ማልማት፤ እያለማን አደጋን መከላከል የግድ ነው›› – በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ እና አስተማሪ ተባባሪ ፕሮፌሰር መሣይ ሙሉጌታ ( ዶ/ር)

የትናንቱ የገጠር ተማሪ የዛሬው ተባባሪ ፕሮፌሰር እና ተመራማሪ ዶ/ር መሣይ ሙሉጌታ የተወለዱት፤ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ኩዩ ወረዳ ከገርበ ጉራቻ ከተማ በ5 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ሃሌሉ ጫሪ በምትባል የገጠር ቀበሌ... Read more »

‹‹ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ፤ በጋምቤላ ክልል በርካታ ስኬቶች ተመዝግበዋል›› – አቶ ኡመድ ኡጁሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር

ጋምቤላ 1899 ዓ.ም የተቆረቆረች ከተማ እንደሆነች የታሪክ ድርሳናት ይጠቅሳሉ፡፡ በክልሉ ሦስት የብሔረሰብ ዞን አስተዳደር ማለትም የአኙዋክ፣ የኑዌር እና የማጃንግ ብሎም የጋምቤላ ከተማ አስተዳደር፣ የኢታንግ ልዩ ወረዳ እና ሌሎች አሥራ ሁለት ወረዳዎች ይገኛሉ፡፡... Read more »

 የኢድ አልአድሃ በዓል የመረዳዳት እና የመደጋገፍ በዓል ነው›› – ሀጅ ጦሃ ሃሩን -የአንዋር መስጊድ ኢማም

በእስልምና ዕምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ከሚከበሩ በዓላት መካከል የኢድ አልአድሃ (አረፋ) በዓል አንዱ ነው። ኢድ አል አድሃ ወይም አረፋ ነብዩ ኢብራሂም ልጃቸው እስማኤልን በአላህ ትእዛዝ ለመስዕዋት ሲያዘጋጁ በምትኩ ሙክት በግ መቅረቡን የሚያስታውስ... Read more »

‹‹በክልላችን የሰለጠነ ፖለቲካ እንዲለመድና ችግሮች በውይይት እንዲፈቱ መሰረት እየጣልን ነው›› – ፕሬዚዳንት ሙስጠፌ መሃመድ

የሶማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ከለውጡ በፊት የልማት እና የዲሞክራሲ ጥያቄ የሚነሳበት፤ የሰላም እና የጸጥታ ችግር የሚስተዋልበት ክልል ነበር፡፡ ክልሉ ሊታረስ የሚችል ሰፊ መሬት፣ ከፍተኛ መጠን ያለው የገጸ-ምድርና የከርሰ-ምድር ውሃ፣ የእንስሳት ሃበትና ማዕድናትን... Read more »

‹‹የማዕድን ዘርፉ አዳዲስ ዕድሎችንና ተጨማሪ ሀብት ይዞ እየመጣ ነው›› -አቶ ሚሊዮን ማቲዮስ -የማዕድን ሚኒስቴር ድኤታ

ኢትዮጵያ እምቅ የሆነ ያልተካ የምድር ውስጥ በረከት ያላት ሀገር ነች።ይሁን እንጂ ለዘመናት ያህል የተፈጥሮ ፀጋዋን ሳትጠቀምበት ኖራለች።ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ግን ማዕድን ከግብርና ቀጥሎ የኢትዮጵያን ብልጽግና እንደሚያረጋግጥ ታምኖበት በብዙ ተግዳሮቶችም ውስጥ ቢሆን ውጤት... Read more »

‹‹ለሀገራችን ከምክክር የተሻለ አማራጭ የለም››- አቶ እውነቱ አለነ የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ

የፖለቲካ ቁርጠኝነት ከሚታይባቸው ነገሮች መካከል የዴሞክራሲ ተቋማት ግንባታ አንዱ ነው:: ለግንባታው ደግሞ ነፃና ገለልተኛ እንዲሁም ጠንካራ ተቋማት መገንባት የሚጠይቅ ተግባር መሆኑ አያጠያይቅም፡፡ መንግሥት በአሁኑ ወቅት በዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ሂደት እያጋጠሙ ያሉ ችግሮችን... Read more »

‹‹አርሶ አደሩ ሲደገፍ ፤ሀገር ትደገፋለች›› – ጌታቸው ድሪባ ዶ/ር- የግብርና ሚኒስቴር አማካሪ

ተወልደው ያደጉት በገጠሪቱ የኢትዮጵያ ክፍል በቀድሞው አሩሲ ክፍለ ሀገር ከአሰላ ከተማ ወጣ ብላ በምትገኘው ዶሻ የገበሬ ማህበር ውስጥ ሲሆን በወቅቱም በነበረው የስውዲን ሚሲዮን ትምህርት ቤት የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል። በትምህርታቸው በጣም ጎበዝ... Read more »

‹‹ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሀገር ደረጃ የተሻለ የሕንፃ ግንባታ ኮዶች ፀድቀው ተተግብረዋል›› – አርክቴክት ብሥራት ክፍሌ

የከተማ ገጽታን የሚመጥን የኪነ ሕንፃ፣ የተሽከርካሪ እና የእግረኛ መንገድ፣ ለአንድ ከተማ አስፈላጊ ከሚባሉት መካከል ይጠቀሳል። ደረጃውን የጠበቀና የተሟላ መሠረተ ልማት ያላት ሀገር በቀላሉ የውጭ ኢንቨስትመንትን፣ ቱሪዝምን በመሳብ ኢኮኖሚ ለማመንጨት እንደሚያስችላትም የዘርፉ ባለሙያዎች... Read more »

‹‹ክርስቶስ በሞቱ ፍቅሩን ገልጾ ይቅር እንዳለን የይቅርታ እና የዕርቅ ሰዎች ብንሆን መልካም ነው›› ንቡረ እድ ኤልያስ አብርሃ

ትውልዳቸው ትግራይ ክልል ተንቤን ውስጥ ገብረ ስብሐት ኢየሱስ ገለበዳ አካባቢ ነው። አቶ አብርሃ መስፍን እና ወይዘሮ ምፅላል ገብረ ሚካኤል ከወለዷቸው ዘጠኝ ልጆች መካከል ንቡረ እድ ኤልያስ አብርሃ ስምንተኛ ልጅ ናቸው። ባል እና... Read more »

 “ሴቶች ወደ አመራርነት ከመጡ ብዙ ነገር መቀየር ይችላሉ” -ወይዘሮ ፋጡማ ሙሐመድ የኦዳ ወረዳ አስተዳዳሪ

ወጣቷ፣ በአዳማ ከተማ በአባ ገዳ ክፍለ ከተማ የኦዳ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ናት፤ ውልደቷ በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በአርሲ ዞን፣ በሌ ገስጋር ወረዳ ሲሆን፣ የቀበሌዋ መጠሪያ ስም ደግሞ በሌ ይባላል። አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ... Read more »