«የብሪክስ አባልነት ተጨማሪ ወዳጆችን በተለየ መልክ የማፍራት ዕድል ያስገኛል»አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የደህንነት ቋሚ ኮሚቴ አባል

በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ዳይሬክተር ጀኔራል ሆነው ሠርተዋል- አምባሳደር ዲና ሙፍቲ። በዚሁ ተቋም በተለያዩ ጊዜያት ሁለቴ በቃል አቀባይነት አገልግለዋል። በአሜሪካ እና በካናዳ ኤምባሲዎች አማካሪ ሆነው ሠርተዋል። በስዊድን የኢትዮጵያ ልዩ... Read more »

 ‹‹ግብጾች የሚከራከሩት ባፈጀና በዚህ ዘመን በማይሰራ መሰረት ላይ ቆመው ነው››- ዶክተር ያዕቆብ አርሳኖ (ተባባሪ ፕሮፌሰር) በአ.አ.ዩኒቨርሲቲ መምህርና የዓባይ ውሃ ጉዳይ ተመራማሪ

በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ያላቸው ሚና ላቅ ያለ ነው፡፡ በተለይ በዘርፉ በመመራመርም ሆነ የድርድሩ አካል በመሆን ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማድረግ ፊተኛው መስመር ላይ ይገኛሉ፡፡ የዛሬው የዘመን እንግዳችን የተወለዱት በቀድሞ ከምባታ አውራጃ በያያማ... Read more »

 ‹‹ኢትዮጵያ ለሠራባት የበረከት ምድር ናት››ወይዘሮ ዓለም መንግስቱ

ከአራዳ እስከ ቦሌ ታዋቂነትን አትርፈዋል። ሥራ ላይ ታታሪ ከመባልም በላይ ድካም የማይሰማቸው ብረቷ እንስት ቢሰኙ ይሻላል የተባለላቸው ናቸው። ባልንጀሮቻቸው በእርሻ፣ በማዕድን ልማት፣ በሥጋ ላኪነት ወይም በአንድ የተለየ የሥራ መስክ ያልረገጡት፣ ያልደረሱበት የኢትዮጵያ... Read more »

 «ሁለት የጥንቅሽ ዝርያዎች ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ እንዲመዘገቡም አድርጌያለሁ»ዶክተር ፋንታሁን ወልደሰንበት የኢንዱስትሪያል ባዮቴክኖሎጂ ዳይሬክተር

 ዶክተር ፋንታሁን ወልደሰንበት ይባላሉ፡፡ በመምህርነት፣ በኮሌጅ ሬጅስትራርነት፣ በኮሌጅ ዲንነት፣ በምርምር ዳይሬክተርነት፣ በዓለምአቀፍ ምርምር ፕሮግራሞች ማኔጀርነት ለረጅም ጊዜ ያገለገሉ ናቸው፡፡ በአፍሪካ እንዲሁም በዓለም ደረጃ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን አስተባብረዋል፡፡ በምርምር ዘርፉም የባለቤትነት መብትን ያረጋገጡበት ሥራዎችን... Read more »

 “ግብረ ሰዶም ኃይማኖትንና ባህልን በመጻረር ትውልድ እንዳይቀጥል የሚያደርግ ነው”ሊቀ ትጉሃን መምህር ደረጀ ነጋሽ ዘወይንዬ ስለ ኢትዮጵያ ዝም አንልም ትውልድን ከግብረሰዶም እንታደግ ማህበር መስራችና ፕሬዚዳንት

ሊቀ ትጉሃን መምህር ደረጀ ነጋሽ ዘወይንዬ ስለ ኢትዮጵያ ዝም አንልም ትውልድን ከግብረሰዶም እንታደግ ማህበር መስራችና ፕሬዚዳንት ሲሆኑ ላለፉት 28 ዓመታት የማህበረ ወይንዬ አቡነ ተክለኃይማኖት መሥራችና ሰብሳቢ፤ በባህል ታሪክ እሴት ላይ የሚሠራ ሰገን... Read more »

 «እኛን ለውጭ ጠላት አሳልፎ ሊሰጠን የሚችለው የእርስ በእርስ አለመስማማታችን ነው»ዶክተር ደሳለኝ አምባው የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር

ቅምቅም ኢየሱስ በሚል በቀድሞ መጠሪያ የምትታወቀው ቦታ የትውልድ ቀበሌያቸው ናት። ወረዳው መቄት፣ ዞኑ ደግሞ ሰሜን ወሎ ነው። የአስኳላውን ደጅ ከመርገጣቸው በፊት በአካባቢያቸው የቄስ ትምህርትን ልቅም አድርገው ተምረዋል። ወቅቱ ደርሶ የመጀመሪያ ደረጃ ወደሆነው... Read more »

 ‹‹ ባለኝ አቅምና በምችለው ሁሉ ሀገሬን ለማገልገል ዝግጁ ነኝ››ዶክተር መላክ ዘበናይ በአሜሪካ የናሳ ምርምር ማዕከል ዋና ተንታኝ

የትውልድ ቦታቸው ባህርዳር ከተማ ፤ እድገታቸው ደብረማርቆስ ነውⵆ ከመጀመሪያ ደረጃ እስከ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እዚያው በደብረ ማርቆስ ተምረዋል። የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ኤሌክትሪካል ኢንጂነሪነግ ተምረው አጠናቀዋል። ለሁለት ዓመት ያህል በሥራ ዓለም ካገለገሉ... Read more »

 ‹‹ የነቃ የበቃ ሠራተኛ ሥራውን በእኔነት ስሜት አድምቶ እንዲሠራ ለማድረግ ተቋምን መመርመር ያስፈልጋል ›› ኮሎኔል ፍቃደ ገብረየስ

ኮሎኔል ፍቃደ ገብረየስ የተወለዱት በቀድሞው ምዕራብ ሸዋ መናገሻ አውራጃ በአዲስ ዓለም ከተማና በወለንኮሚ ከተማ መካከል ልዩ ስሙ እሁድ ገበያ ወረብ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነሐሴ 29 ቀን 1946 ዓ.ም ነው ፡፡ እድሜያቸው ለትምህርት... Read more »

 “ወደ ፊት የባሕል ወረራ ተፅዕኖ ቀላል ስለማይሆን አስቀድመን መንቃት አለብን‘ – አቶ ዓለማየሁ ተሾመ ላይቭ አዲስ የሀገር በቀል ግብረ ሠናይ ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ

እናት ከወሎ፣ አባት ከደብረብርሃን ተነስተው አዲስ አበባ ተገናኙ። ከአስር ልጆቻቸው መካከል ለወላጆቻቸው የመጀመሪያ ልጅ የሆኑት አቶ ዓለማየሁ ተሾመ አዲስ አበባ ተፀንሰው፤ በእናታቸው የትውልድ አካባቢ ወሎ ወረሂሉ ልዩ ስሙ ክሬ ማሪያም ተወለዱ። ክርስትና... Read more »

 ‹‹የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና መጀመሩ ሀገርን ከጥፋት የሚያድን ነው›› – ዶክተር ክንዴ ገበየሁ የደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንት

ተወልደው ያደጉት በደቡብ ጎንደር ዞን ደብረ ታቦር ከተማ ነው። በዚያው በደብረታቦር ከተማ በሚገኘው በዳግማዊ ቴዎድርስ ትምህርት ቤት አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል። በ1970ዎቹ አጋማሽ ወደ ባህርዳር መምህራን ኮሌጅ ተቀላቀሉ። በ1979 ዓ.ም... Read more »