የኢኮኖሚ የስበት ማዕከሏ – ሸገር

ዜና ሀተታ የተለያዩ አገልግሎቶችን በውስጡ በማካተት ለሀገር ውስጥ እንዲሁም ዓለምአቀፍ ጉባዔዎችን ለማከናወን ምቹ ሆኖ በተገነባው በአዲስ ኮንቬንሽን ማዕከል አዲስ ነገር አለና በርካቶች በስፍራው ተገኝተዋል። አዲሱም ነገር በአዲሲቷ የሸገር ከተማ አስተዳደር አዳዲስ ሃሳብ... Read more »

የደላላ ሲሳይ የሆኑት የዝንጅብል አምራች አርሶ አደሮች

 ዜና ሀተታ የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በከንባታ ዞን ሀደሮ ጡንጦ ዙሪያ ወረዳ በተፈጥሮ ፀጋ የታደለች ነች። አርሶ አደሮች የአካባቢውን ፀጋ ተጠቅመው ቡና፣ አቡካዶ፣ ቅመማ ቅመም እና ‹‹የፍራፍሬ ንጉሥ›› እየተባለ የሚጠራውን ጃክ ፍሩት ጨምሮ... Read more »

ኢትዮጵያ ለወደብ ኪራይ ያወጣችው ገንዘብ ከ12 በላይ ግድቦች መገንባት የሚያስችል እንደሆነ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፡-ኢትዮጵያ በ36 ዓመታት ለወደብ ኪራይ ያወጣችው ገንዘብ እንደ ህዳሴ ግድብ አይነት ከ12 በላይ ግድቦችን ሊገነባ እንደሚችል የፖለቲካል ሳይንስ ተመራማሪ አቶ ሰለሞን ተፈራ አመለከቱ ። በ5ኛው የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ ምርምር ኮንፍረንስ፤... Read more »

አዲስ አበባ የብልፅግና ተምሳሌት እንድትሆን የመንገድ መሠረተ ልማት ላይ ትኩረት መደረጉ ተጠቆመ

– 15 ሺህ 960 ፕሮጀክቶች ለሕዝብ አገልግሎት ክፍት ተደርገዋል አዲስ አበባ፦ አዲስ አበባ የኢትዮጵያ የብልፅግና ተምሳሌት እንድትሆን የመንገድ መሠረተ ልማት ላይ ትኩረት መደረጉን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። በአዲስ አበባ... Read more »

በኢትዮጵያ በሆስፒታል ከሚሞቱ ሰዎች አምስት ነጥብ አራት በመቶው በመኪና አደጋ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፡- እንደ ሀገር በሆስፒታል ከሚሞቱ ሰዎች አምስት ነጥብ አራት በመቶው በመኪና አደጋ ምክንያት መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የኢትዮጵያ የመንገድ ደህንነት እና መድህን ፈንድ አገልግሎት የመንገድ ትራፊክ አደጋ መከላከል በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ... Read more »

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከብራዚል ፕሬዚዳንት እና ከቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር መወያየታቸውን አስታወቁ

አዲስ አበባ ፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ17ኛው የብሪክስ ጉባዔ አስቀድሞ ከብራዚል ፕሬዚዳንት ሉዊዝ ኢናቺዮ ሉላ ደ ሲልቫ ጋር መወያየታቸውን አስታወቁ። ከቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ኪያንግ ም በተመሳሳይ መወያየታቸውን አመለከቱ። ጠቅላይ... Read more »

ወጣቱ በጋራ ራእይ በመመራት ለሀገር ግንባታ ቁልፍ ሚናውን ሊወጣ ይገባል

አዲስ አበባ፡- ወጣቱ ትውልድ በጋራ ራእይ በመመራት ለሀገር ግንባታ ያለውን ሚና በቁርጠኝነት ሊወጣ እንደሚገባ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለፁ።... Read more »

 በከተማዋ ከ300 ቢሊዮን ብር በላይ የኢንቨስትመንት ካፒታል ተመዝግቧል

አዲስ አበባ፦ በሸገር ከተማ ባለፉት ሁለት ዓመታት 300 ቢሊዮን ብር የሚያወጣ የኢንቨስትመንት ካፒታል መመዝገቡን የከተማ አስተዳደሩ ገለፀ። የሸገር ኢንቨስትመንት ኤክስፖ በትናንትናው እለት ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሃላፊዎች፣ የውጭ ሀገር አምባሳደሮች እና ባለሀብቶች በተገኙበት... Read more »

ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የአንድ ቢሊዮን ዶላር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፦ ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና ሁሉን አቀፍ እድገት መደገፍ የሚያስችል የአንድ ቢሊዮን ዶላር የፋይናንስ ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ እና የዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን... Read more »

 “ኢትዮጵያ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ስደተኞች ተቀብላ ጥበቃ እያደረገች ትገኛለች” – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፦ ኢትዮጵያ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎችን ተቀብላ ጥበቃና ከለላ እያደረገች ትገኛለች ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የፍልሰት ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ብሔራዊ የፍልሰት ምክር ቤት ዓመታዊ... Read more »