ረቂቅ አዋጁ የዜጎችን መብት ደህንነትና ዘላቂ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ የሚያስችል እንደሆነ ተጠቆመ

– የሥራ ስምሪቱ ሙሉ ለሙሉ ዲጂታል በሆነ ሥርዓት ይካሄዳል አዲስ አበባ፡- የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅ የዜጎችን መብት፣ ደህንነትና ዘላቂ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ረቂቅ አዋጁ ግልጽና... Read more »

የሰው ሀብትን ወደ ሀገራዊ አቅም የሚቀይረው የክህሎት ልማት

የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ለሀገር ጠቃሚ የሆኑ ችግር ፈቺ የፈጠራ ሥራዎች የሚሠሩበት ቢሆንም በማህብረሰቡ ዘንድ ያለው ግንዛቤ ግን እዚህ ግባ የማይባል እንደሆነ የዘርፉ ባለሙያዎች ያነሳሉ። ከተወሰኑ ዓመታት ወዲህ ግን መንግሥት ለዘርፉ ትኩረት ሰጥቶ... Read more »

የምግብ ነክ ምርቶች ለፀሀይ መጋለጥ የሚኖረው የጤና ጠንቅ

ዜና ሀተታ አሁን አሁን ከተላላፊ በሽታዎች ይልቅ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች በሀገራችን በስፋት እየተስተዋሉ ብሎም ሞትን እያስከተሉ ይገኛሉ። ለእነዚህ በሽታዎች መስፋፋት ጤናማ የአኗኗር ዘይቤን አለመከተል ትልቁን ድርሻ እንደሚይዝ የጤና ባለሙያዎች ያስረዳሉ። ጤናማ የአኗኗር... Read more »

የቱሪዝም ዘርፉን ከቴክኖሎጂ ጋር የማስተሳሰር ሥራ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፡- ከቱሪዝም የሚገኘውን ተጠቃሚነት ለማሳደግ ዘርፉን ከቴክኖሎጂ ጋር የማስተሳሰር ሥራ እየተሠራ እንደሚገኝ ቱሪዝም ሚኒስቴር ገለጸ። የቱሪዝም ሚኒስትር ወይዘሮ ሰላማዊት ካሳ የኦሮሚያ ክልል ቱሪዝም ኮሚሽን የቱሪዝምና የቴክኖሎጂ ፎረም ትናንት ባካሄደበት ወቅት እንደገለጹት፤... Read more »

ለ55 ዓመታት በቴክኒክ የተካኑ ኢንጂነር

ዜና ሀተታ ኢንጂነር ዳንኤል መብራቱ የዳን ቴክኖክራፍት እና የሊፍት ቴክኖሎጂ ድርጅት ባለቤት ናቸው። እንዲህ እንደዛሬው የቴክኒክና ሙያ ትምህርት በደንብ ትኩረት ባላገኘበት ጊዜ ነበር በ1965 ዓ.ም ከባህርዳር ፖሊ ቴክኒክ ኢንስቲትዩት ተመርቀው ክህሎትን እና... Read more »

 በሶስት ዓመታት ከመነጨው ኃይል 15 በመቶ አገልግሎት ላይ አልዋለም

ድሬዳዋ፡– በኢትዮጵያ ባለፉት ሶስት ዓመታት ከመነጨው የኤሌክትሪክ ኃይል ውስጥ 15 በመቶ አገልግሎት ላይ እንዳልዋለ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሰሞኑን ‹‹ስለኢትዮጵያ መሠረተ ልማት›› በሚል በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት አዘጋጅነት በድሬዳዋ ከተማ በተካሔደው መድረክ... Read more »

ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ የአሜሪካ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፦ የአሜሪካ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ የግብርና ዘርፎች እንዲሳተፉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ጠየቁ። ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ በአንጎላ ሉዋንዳ እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ አሜሪካ የቢዝነስ ጉባዔ ጎን ለጎን የአፍሪካና የአሜሪካ የግብርና፣... Read more »

ለኢትዮጵያ ጥቅምና ህልውና ሥንሠራ አንዳንዶቻችን የሕይወት ዋጋ እንከፍላለን፤ አንዳንዶቻችን በኑሮ እንቸገራለን›› – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፡– ለኢትዮጵያ ጥቅምና ህልውና ሥንሠራ አንዳንዶቻችን የሕይወት ዋጋ እንከፍላለን፤ አንዳንዶቻችን በኑሮ እንቸገራለን ሲሉ ጥቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከትናንት በስቲያ ከጤና ባለሙያዎች ጋር ባደረጉት ውይይት እንደተናገሩት፤... Read more »

በሸገር ከተማ የሰላም እና የጸጥታ ስጋት እንደሌለ ተገለጸ

ሸገር ከተማ፦ በሸገር ከተማ ምንም ዓይነት የሰላም እና የጸጥታ ስጋት እንደሌለ የከተማዋ የሰላምና ጸጥታ ጽ/ቤት አስታወቀ። በከተማዋ ሰላም እና ጸጥታን የማጽናት ሥራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸውን አመለከተ። የጽሕፈት ቤቱ ምክትል ኃላፊ አቶ ደሳለኝ ስዩም... Read more »

 የተመራቂዎች በወርቅ የታጀበው ስኬት

ዜና ሀተታ ሀብቶም ፅጋቡ ፀጋዬ ይባላል። ከትናንት በስቲያ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለ11ኛ ጊዜ በተለያዩ የትምህርት መርሃ ግብር ካስመረቃቸው 1ሺ203 ተማሪዎች መካከል ተመሳሳይ ነጥብ በማምጣት የወርቅ ተሸላሚ ከሆኑ ሁለት ተማሪዎች አንዱ... Read more »