“ኢትዮጵያ ግብጽ የግድቡን ግንባታ 50 በመቶ ወጪ እንድትሸፍን የዲፕሎማሲ ሥራ መሥራት ይኖርባታል” -ኢንጅነር ጥላሁን ኤርዳኖ (ዶ/ር) የውሃ ጉዳዮች ተመራማሪ

አዲስ አበባ፦ ኢትዮጵያ ግብጽ የዓባይ ግድብን ግንባታ ወጪ 50 በመቶ እንድትሸፍን በዲፕሎማሲ ሥራዋ ውስጥ አካታ መሥራት ይኖርባታል ሲሉ የውሃ ጉዳዮች ተመራማሪ ኢንጅነር ጥላሁን ኤርዳኖ (ዶ/ር) ገለጹ። ኢንጅነር ጥላሁን ኤርዳኖ (ዶ/ር) ከኢፕድ ጋር... Read more »

በኦሮሚያ ክልል ከቱሪዝም ዘርፍ ከ35 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፡– በ2017 በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከቱሪዝም ዘርፍ ከ35 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን የኦሮሚያ ክልል ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ 12 ነጥብ 5 ሚሊዮን የሀገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች ክልሉን... Read more »

ኮሚሽኑ በአሥር ወራት ለ2 ሺህ 537 ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ሰጠ

አዲስ አበባ፡– በ2017 በጀት ዓመት ባለፉት አሥር ወራት ለ 2 ሺህ 537 ባለሀብቶች አዳዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኢንቨስት መንት ኮሚሽን ኮሙኒኬሽን... Read more »

መንግሥት የጤና ባለሙያውን ዘላቂ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየሠራ እንደሚገኝ ጤና ሚንስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፡– መንግሥት የጤና ባለሙያውን ዘላቂ ተጠቃሚነት ባረጋገጠ መልኩ በጥናት ላይ የተመሠረተ መፍትሔ ለመስጠት ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ እንደሚገኝ የጤና ሚንስቴር አስታወቀ፡፡ የጤና ሚንስቴር ከትናንት በስቲያ በወቅታዊ ሁኔታ ላይ ባወጣው መግለጫ እንዳለው ሚንስቴሩ፤... Read more »

አምራቹን ከሸማቹ ጋር ያስተዋወቀው ኤክስፖ

በሀገር ቤት የተሠሩ ትራክተሮች፣ ተሽከርካሪዎች፣ ዘመናዊ የተለያዩ የግብርና ማሽኖች፣ የግንባታ መሣሪያዎች እዚህም እዚያም ይታያሉ። ባለፈው ወር መጨረሻ ለሶስተኛ ጊዜ ለአምስት ቀናት በተካሄደው ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ከ288 በላይ ኢንዱስትሪዎች፤ ከ120 ሺህ በላይ ጎብኚዎች... Read more »

 ጂኦ ፓርኮችን ውጤታማ ለማድረግ የባለሙያዎች አስተዋፅኦ ወሳኝ ነው

አዲስ አበባ፡– ጂኦ ፓርኮችን ውጤታማ ለማድረግ የባለሙያዎች አስተዋፅኦ እና የማህበረሰቡ ተጠቃሚነት ወሳኝ ነው ሲሉ የዘርፉ ምሁራን ገለፁ። ጂኦሎጂስት እና በቦትስዋና እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር የሆኑት ፕሮፌሰር አስፋወሰን አስራት ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት... Read more »

 የ12ኛ ክፍል ፈተና ዝግጅት ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፦ የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ዝግጅት ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁን የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ። ከ608 ሺህ በላይ ተማሪዎች ፈተናውን ለመውሰድ መመዝገባቸውም ተገልጿል። የአገልግሎቱ ዋና... Read more »

 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከ49 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፡– የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ከ 49 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ ለውጭ ሀገራት ከቀረበ ኃይል ሽያጭ 85 ነጥብ 34 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ማግኘቱንም ገልጿል፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ... Read more »

‹‹ኢትዮጵያ በዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ለአፍሪካ ምሳሌ ለመሆን በትኩረት እየሠራች ነው›› -ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፡– ኢትዮጵያ በዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ለአፍሪካ ምሳሌ የሚሆን አቅም ለመገንባት በትኩረት እየሠራች መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ገለጹ፡፡ ባለፉት ዓመታት ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ በተከናወኑ ሥራዎች ጉልህ ስኬቶች መመዝገባቸውንም ገልጸዋል፡፡... Read more »

በዘጠኝ ወራት 3 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር የያዙ 686 መዝገቦች ውሳኔ ተሰጠባቸው

-9 ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር የያዙ አንድ ሺህ 144 መዝገቦች ተከፍተዋል አዲስ አበባ፡– በ2017 በጀት ዓመት ባለፉት 9 ወራት ከ3 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በላይ የያዙ 686 መዝገቦች ውሳኔ እንደተሰጠባቸው የታክስ ይግባኝ... Read more »