
አዲስ አበባ፡- ዒድ አልፈጥርንና መሰል በዓላቶቻችን ትናንትን ያኖሩን፤ ዛሬን ያስተሳሰሩንና ነገ ላይ የሚያደርሱን ባቡሮች ናቸው ሲሉ ዓለም አቀፍ የቁርዓን ዳኛ ኑረዲን ቃሲም (ዶ/ር) አስታወቁ። ኑረዲን (ዶ/ር) በተለይም ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር በነበራቸው... Read more »

አዲስ አበባ፦ የወተት ልማት ማሠልጠኛ ማዕከሉ እንደ ሀገር የእንስሳት ልማት ዘርፉ የሚፈልገውን ባለሙያ ማፍራት የሚያስችል መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። ሚኒስትሩ ብሔራዊ ሁለገብ የወተት ልማት ማሠልጠኛ ማዕከል ለመገንባት በሆለታ ከተማ የመሠረተ ድንጋይ ትናንት... Read more »

አዲስ አበባ:- 1446ኛው ዓመተ ሂጅራ የዒድ አል ፈጥር በዓል አብሮነትና አንድነት የሚታይበትና የምናጠናክርበት ሊሆን እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ፈትሁዲን ሐጂ ዘይኑ አሳሰቡ። ፕሬዚዳንቱ በዓሉን አስመልክተው... Read more »

አዲስ አበባ፡- ‹‹ድራማው ኢትዮጵያ በጦርነት አዙሪት ውስጥ እንድትቆይ፣ የግጭትና የትርምስ ማዕከል እንድትሆን፣ በዚህ ሂደትም የሚፈልጉትን የፖለቲካ ዓላማ በጦርነትና በእርስ በርስ ግጭት ለማሳካት ያለመ ነው፡፡›› ሲሉ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ... Read more »

አዲስ አበባ፡- ዒድ የምስጋና፣ የበጎ አድራጎት፣ ወንድማማችነት/እኅትማማችነት ዕሴቶችን የያዘ በዓል መሆኑን እያሰብን፣ እያዳበርንና ለሀገር ግንባታ እየተጠቀምን እንድናከብረው ጥሪ አቀርባለሁ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “ዒድ... Read more »

አዲስ አበባ፡- በረመዳን ወር የምንተገብራቸው የመተሳሰብ፣ የመረዳዳትና መሰል መልካም እሴቶችን ሁልጊዜም የሕይወታችን ልምዶች ማድረግ እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ ገለጹ፡፡ ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ ለአዲስ... Read more »

አዲስ አበባ፤- ሕዝበ ሙስሊሙ በረመዳን የፆም ወቅት ያሳየውን መተሳሰብ፣ መረዳዳትና አብሮነት በዒድ አል ፈጥር በዓል ሆነ በሌሎች ወራቶች አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አሳሰቡ። የአፍጥር መርሐ ግብር... Read more »

አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለመገንባት የጀመረችው መርሃ-ግብር ለዘላቂ እድገት ያላትን ቁርጠኝነት እንደሚያሳይ ኤፍ ኤስ ዲ ኢትዮጵያ ገለጸ፡፡ በኢትዮጵያ አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለማስፋት የአረንጓዴ ቦንድ እና የካርቦን ክሬዲት መገንባት... Read more »

– አንድ እንቁላል በ20 ብር መሸጡ ተገቢ አይደለም አዲስ አበባ፡- በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ እየተከናወነ ባለው የከተማ ግብርና ሥራ በቀን ወደ ሁለት ነጥብ ሁለት ሚሊዮን እንቁላል እየተመረተ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር... Read more »

– የፊቼ ጫምባላላ በዓልን ከክልሉ ሀብቶች ጋር በማጣመር ቱሪዝምን ማሳደግ ይገባል ሃዋሳ፡- የፊቼ ጫምባላላ በዓልን በሲዳማ ክልል የቱሪዝም መስህብ መሆን የሚችሉ ሀብቶች ጋር በማቀናጀት የዘርፉን እንቅስቃሴ ማሳደግ ይገባል ሲል የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ... Read more »