
አዲስ አበባ፡- እንደ ሀገር የነበሩትን 48 የደም ባንኮች ወደ 54 በማሳደግ በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት የተሰበሰበው የደም መጠን ከባለፈው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ጭማሪ እንዳሳየ የብሔራዊ ደምና ህብረህዋስ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ:: የብሔራዊ... Read more »

ዜና ሀተታ አዲስ አበባን ጨምሮ በበርካታ ከተሞች በጅምር ዓመታትን ያሳለፉ ሕንጻዎችን ማየት የተለመደ ነው። አንዳንዶቹ መሠረታቸው ተጀምሮ የቀሩ ሲሆን፤ ብዙዎቹ ደግሞ ወደማጠናቀቂያቸው ቢደርሱም ለዓመታትን በቆርቆሮ ታጥረው ይገኛሉ። የእነዚህ ጅምር ሕንጻዎች ያለመጠናቀቅ ብዙ... Read more »

አዲስ አበባ፡- 800 ስደተኛና ተፈናቃይ አባወራዎችን እንዲሁም ተቀባይ ማህበረሰቦችን ተጠቃሚ የሚያደርግ “ምኞቴ” የተሰኘ የሁለት ነጥብ አንድ ሚሊዮን ዩሮ ፕሮጀክት ሊገባ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ፕሮጀክቱ ከኔዘርላንድ ኤምባሲ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ... Read more »

አዲስ አበባ ፦ በሀገር ውስጥ የተመረቱ የግንባታ ግብዓቶችን የመጠቀም ልምድን ለማሳደግ እየተሠራ መሆኑን የኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት አስታወቀ። በኢንስቲትዩቱ የስልጠናና ብቃት ማረጋገጫ መሪ ሥራ አስፈጻሚ ኢንጅነር ቅድስት ማሞ በሀገር ውስጥ የኮንስትራክሽን ግብዓቶች አጠቃቀም... Read more »

ቡታጅራ፡- ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሰባቱም የክልሉ ማዕከላት ላይ ከ4 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የቢሮዎችን እና የቤተ መንግሥት ግንባታ ለማካሄድ ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱ የተፈረመው ከተለያዩ ሥራ ተቋራጮች ጋር ሲሆን፤ አጠቃላይ የቢሮዎቹና... Read more »

ዜና ሀተታ ሰላሟና ፀጥታዋ የተጠበቀ፣ በምጣኔ ሀብት ያደገችና ማኅበረ-ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ውህደት ያላት አፍሪካን እውን የማድረግ ኃላፊነትን ከቀድሞው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የተረከበው የአፍሪካ ኅብረት ኃላፊነት ነው:: ኅብረቱ ይህን ዓላማ እንዲያሳካ ተቋማዊ ማሻሻያ ማድረግ... Read more »

አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ በአፍሪካ ሀገራት መካከል መተባበር እና ውህደት እንዲፈጠር የተለመደውን ግንባር ቀደም ሚና መወጣት አለባት ሲሉ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ አስታወቁ:: አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ጉዳይ ግንባር... Read more »

አዲስ አበባ፡- አፍሪካ ያሉባትን የፋይናንስ ክፍተት ለመሙላት የአፍሪካ መንግሥታት አዳዲስ አጋሮችን በአስቸኳይ መፈለግ እንዳለባቸው በአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን የግብርና፣ ገጠር ልማት፣ የብሉ ኢኮኖሚ እና የዘላቂ አካባቢ ልማት ኮሚሽነር ገለጹ፡፡ ኮሚሽነሯ ጆሴፋ ሊዮን ኮሬያ... Read more »

አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም በአፍሪካም ሆነ በተባበሩት መንግሥታት የሰላምና ፀጥታ ማስከበር ፕሮግራም ሰላምና ፀጥታ ማስከበር ውስጥ በመሳተፍ ያላት ተሞክሮ የአፍሪካ ሰላምና ፀጥታ ምክር ቤት አባል ሆና እንድትመረጥ አስችሏታል ሲሉ የውጭ ጉዳይ... Read more »

አዲስ አበባ፡- የፋይዳ መታወቂያ አገልግሎቶችን አጠቃሎ የያዘና ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ መልስ መስጠት የሚያስችል የሞባይል መተግበሪያ ይፋ መሆኑን የኢትዮጵያ ብሄራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታወቀ። በኢትዮጵያ ብሄራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የኮሚኒኬሽን እና ሕዝብ ግኑኝነት ኃላፊ... Read more »