“ዕድሎችን ተጠቅሞ በጋራ ለማደግ በፈጠራ ሃሳብ ብቃት ያላቸው ዜጎች በብዛት ያስፈልጉናል”- ሙፈሪሃት ካሚል የሥራና ክህሎት ሚኒስትር

አዲስ አበባ:– ዕድሎችን ተጠቅሞ በጋራ ለማደግ በፈጠራ ሃሳብ ብቃት ያላቸው ዜጎች በብዛት ያስፈልጉናል ሲሉ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ተናገሩ። በሳይንስ ሙዚየም ሲካሄድ የቆየውና 16 ሺህ ሰዎች የጎበኙት የስታርትአፕ ኢትዮጵያ ኤግዚቢሽን ትናንት... Read more »

በመዲናዋ ደንብ በሚተላለፉ አካላት ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል

አዲስ አበባ፡- በአዲስ አበባ ደንብ በሚተላለፉ አካላት ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣኑ ከሁሉም ክፍለ ከተማ ከተወጣጡ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር ባለፉት ዘጠኝ ወራት ባከናወናቸው... Read more »

የአዲስ አበባን የዲፕሎማሲ ማዕከልነት ማጽናትና ማጠናከር የሁልጊዜ ተግባር ሊሆን ይገባል

አዲስ አበባ፡– የአዲስ አበባን የዲፕሎማሲ ማዕከልነት ማጽናትና ማጠናከር የሁልጊዜ ተግባር ሊሆን እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ አስታወቁ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር 37ኛው የአፍሪካ ኅብረት መደበኛ የመሪዎች ጉባኤና 44ኛው የአፍሪካ ኅብረት ሥራ... Read more »

ፓርኩ በዘጠኝ ወራት 18 ነጥብ ስድስት ሚሊዮን ዶላር የሚያወጣ ተኪ ምርት አምርቷል

አዲስ አበባ፦ በተያዘው በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት 18 ነጥብ ስድስት ሚሊዮን ዶላር የሚያወጣ ተኪ ምርት ማምረቱን የደብረ ብርሃን ኢንዱስትሪ ፓርክ አስታወቀ። የደብረ ብርሃን ኢንዱስትሪ ፓርክ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ የሺጥላ ሙሉጌታ... Read more »

የግል ሴክተሩን በማብቃት ሁለንተናዊ የልማት ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ያስፈልጋል

– በለገሃር የአራት ሺህ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ ተጀመረ አዲስ አበባ፡- የግል ሴክተሩን በማብቃት ሁለንተናዊ የልማት ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ያስፈልጋል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡በለገሃር የአራት ሺህ የ30/70 የጋራ... Read more »

ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያ- የደኅንነት ስጋት መንስኤ

ትንታኔ በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያ በፀጥታ መዋቅሩ አማካኝነት በቁጥጥር ስር ሲውል ይስተዋላል፡፡ በየጊዜው በዘመቻም ይሁን በመደበኛ የፀጥታ ማስከበር ሥራ በሚደረጉ ፍተሻዎች ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያዎችን በቁጥጥር... Read more »

“ሴቶች ለሀገራዊ ምክክሩ መሳካት ትርጉም ያለው ተሳትፎ ሊያደርጉ ይገባል” -ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ:– ለሀገራዊ ምክክሩ መሳካት ትርጉም ያለው የሴቶች ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ። በሀገራዊ ምክክሩ የሴቶች ተሳትፎና ሚና ከባለድርሻ አካላት ጋር ሀገር አቀፍ የውይይት መድረክ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት... Read more »

መጽሐፉ ከግድቡ ጋር በተያያዘ ጥናትና የተለያዩ ሥራዎች ለሚያከናውኑ አካላት እገዛ ያደርጋል

አዲስ አበባ፡– “ዘመናዊነት ያለ ኤሌክትሪክ ኃይል አይታሰብም” የተሰኘው መጽሐፍ ከዓባይ ግድብ ጋር በተያያዘ ጥናትና ተግባራዊ ሥራዎችን ለሚያከናውኑ አካላት እገዛ እንደሚያደርግ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ጽ/ቤት ገለጸ። አስቀናቸው ገብረየስ (ኢ/ር)... Read more »

ምክር ቤቱ 21 ነጥብ 74 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት አፀደቀ

አዲስ አበባ፡– የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 21 ነጥብ 74 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት አጸደቀ፡፡ ምክር ቤቱ 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤን ትናንት ሲያካሂድ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016... Read more »

የሞርካ- ግርጫ- ጨንቻ መንገድ በቀጣይ ዓመት ለትራፊክ ክፍት ይሆናል

አዲስ አበባ:- የሞርካ- ግርጫ- ጨንቻ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ስድስት ኪሎ ሜትር የወሰን ማስከበር ሥራ በተያዘው ዓመት የሚጠናቀቅ ከሆነ መንገዱ በቀጣይ ዓመት ለትራፊክ ክፍት እንደሚሆን የፕሮጀክቱ ተጠሪ ኢንጂነር አስቻለው ባልቻ ገለጹ። የመንገዱ ግንባታ... Read more »