
ዓይናማ ነች። ሩቅ ያሉትን አቅርባ መመልከት የምትወድ። በሥራ ውጤቶቿ ሌሎችም የምትተርፍ። ሃሳብን ወደ ትግባር ለመለወጥ የማትደክም። በእርሷ የእጅ ጥበቦች ሌሎች ሲያምሩና ሲዋቡ ይበልጥ የምትደሰት፤ ለበለጠ ሥራ የምትተጋ፤ መድከምና መሰልቸትን ከአጠገቧ ያራቃች፣ አካል... Read more »

የሴቶችን እኩልነት ለማረጋገጥ፤ ለአመራርነት ማብቃት፤ የሀብት ማፍራትና ተጠቃሚነት እንዲሁም በፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ሴቶች ብቁ እንዲሆኑና ወደፊት እንዲወጡ ሲባል በሀገርአቀፍ ደረጃ በርካታ ፖሊሲዎች፤ አዋጆች፤ ደንቦችና መመሪያዎች ወጥተዋል። በተለያዩ መንገዶችም ለመተግበር እየተሞከረ ይገኛል፡፡... Read more »

ሴቶች ኃላፊነት በተሰጣቸው ጊዜ ግዴታቸውን በብቃት ለመወጣት ተፈጥሯዊ ማንነታቸው ያግዛቸዋል።ሴት ልጅ ቤተሰብን ከመምራት ጀምሮ ሀገርን በወጉ እስከ ማስተዳደር የሚኖራት ሚና የጥንካሬዋ መገለጫ ሆኖ ይጠቀሳል፡፡ ለዚህ እውነታ ማሳያ በርካታ የሀገራችንን ጠንካራ ተምሳሌቶች መጥቀስ... Read more »

ወይዘሮ ሻሼ ድሪባ ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን ዳቦና ኬክ ከመቁረስና ከፈንጠዝያ ያለፈ ፋይዳ አለው ብላ አታምንም ነበር:: አደባባይ ወጥቶ ቀኑን ማክበሩም ቢሆን አስፈላጊ አይደለም የሚል እምነት ነበራት:: ከዚህ የተነሳም በየትኛውም መድረክ ብትጋበዝ... Read more »

‹‹ልጆች የፈጣሪ ስጦታዎች ናቸው›› ፤ የሚለው መጽሐፍ ቅዱሳዊ አስተምህሮ በብዙዎች ልብ የሚመላለስ ነው:: ማናችንም ብንሆን ከእገሌ መወለድ አለብን ብለን ፈልገንና ፈቅደን ከፈለግነው ሰው፤ በምንፈልገው ሁኔታ አልተወለድንም:: በወላጆቻችን አማካኝነት መምጣታችን ግን እውነት ነው::... Read more »

ሀናን ማሕሙድ ትባላለች የባቡልኸይር የበጎ አድራጎት ድርጅት መሥራችና ሥራ አስኪያጅ ናት:: የተወለደችው ሸኖ ከተማ ሲሆን ያደገችው ደግሞ ሸኖ እና አዲስ አበባ መሳለሚያ አካባቢ ነው:: እናቷ ሸኖ ከተማ ላይ በበጎ ሥራ የሚታወቁና ከራሳቸው... Read more »

መምህርት ናት፤ ትውልድን በእውቀት የምታንፅ። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አለ ሥነጥበብ እና ዲዛይን ትምህርት ቤት የህትመት ጥበባት ትምህርት ክፍል ትሠራለች። ተክለ ሰውነቷ ለመምህርነት የተሠራች የምትመስል ፍልቅልቅ ነች፤ እይታዋና ነገሩን የምትገልጽበት መንገድ ለአድማጭ ተመልካቹ... Read more »

ወይንሸት ግርማ (ዶ/ር) የአካል ጉዳተኞች ማኅበር ፕሬዚዳንት መስማት የተሳናት ነች። ይህ የአካል ጉዳቷ ግን ከምንም አልገደባትም። ይልቁንም ልቃ የምትወጣበትን ዕድሎች ሰጥቷታል። አንዱ በትምህርቷ ገፍታ እስከ ዶክትሬት ድረስ መማር መቻሏ ነው። ሌላው ደግሞ... Read more »

የህብረተሰቡ ግማሽ አካል የሚሆኑት ሴቶች በብዙ የሥነ ልቦና ተጽዕኖ ውስጥ ኖረዋል:: በሚደርስባቸው ቀላል የማይባል የሥነልቦና ጫና ሳቢያም ለተለያዩ ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ ቀውሶች ይዳረጋሉ:: የሥነ ልቦና ጫናን መቋቋም የቻሉ ጥቂት ሴቶች አፈትልከው ሲወጡ ቢስተዋልም፣... Read more »

ወቅቱ በጋ ቢመስልም የወይዘሮ ብርቅነሽ ቀልቦሬ ግቢ አረንጓዴ ከመሆን የከለከለው ነገር የለም:: ወዲህ ሸንኮራው፣ ወዲያ ደግሞ ጎመኑ፣ ዴሾ በመባል የሚታወቀው የሳር አይነቱ፣ ዝሆኔው፣ ብቻ ሁሉም አለ ማለት ያስደፍራል:: በሌላ በኩል ደግሞ በግቢው... Read more »