በብድር የስኬት መንገዷን የጠረገችው ሴት

አዲስ አበባ ሸጎሌ ሩፋኤል አካባቢ በ1986 ዓ.ም ነበር የተወለደችው። ገና የስድስት ዓመት ሕፃን እያለች ነበር ወላጅ እናቷን በሞት ያጣችው። የእናት እቅፍን ሳትጠግብ እናቷን ብታጣም አባትም እናትም ሆነው ምንም እንዳይጎድልባት አድርገው አባቷ እንዳሳደጓት... Read more »

 መርካቶ ያበቀላት ጠንካራ ሰራተኛ

የመርካቶ ስም ሲነሳ ዋና መጠቅለያዋ ሆኖ የሚያገለግለን “አራዳነት” የሚለው ቃል ነው። አንዳንዶች “የመርካቶ ልጅ ቀልጣፋና ጨላጣ ነው!” ይሉታል። ሌሎች ደግሞ የመርካቶ ልጅ “ቢዝነስ ሁሌም በእጁ ነው” ለማለት ሲሹ፤ “የመርካቶ ልጅ ጦሙን አያድርም”... Read more »

 በ «አራስ ቤት» የታበሱ እንባዎች

የባሌ ጎባ ልጅ ነች፡፡ ያለ አባት የምታሳድገውን የአራት ዓመት ልጇን ለመርዳት ወደ አዲስ አበባ ከመጣች ሦስት ዓመታትን አስቆጥራለች፡፡ እናት፣ አባት፣ እህት እና ወንድም የላትም፡፡ ብቸኛዋ እናት ሠላም ጌታቸው ትባላለች (ስሟ የተቀየረ)፡፡ ልጇን... Read more »

 መክሊቷን ዘግይታ የተረዳችው ድምፃዊት

ከፒያሳ ተነሰቶ ወደ አዲስ አበባ ሰሜናዊ ክፍል የሚገሰግሱት ኮስትር አውቶብሶች ለመድረሻቸው የናፈቁ ይመስላሉ። በፍጥነት ተከታትለው ጥቁሩን አስፓልት ሲገምሱ ለተመለከታቸው ዓይን ይስባሉ። በአግባቡ አሸብርቆ የተሠራው መንገድ የእንጦጦ ጋራን አሳምሮታል። ከዳር ዳር ተራራውን በሸፈነው... Read more »

የእንሰት ተክልን ለንፅህና መጠበቂያ

በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልልቅ ችግሮችን የሚፈቱ የተለያዩ የፈጠራ ስራዎችን ያበረከቱ ሴቶችን በተለያየ ጊዜ ተመልክተናል። በሀገራችንም በተለያዩ ጊዜያት የፈጠራ ስራ የሰሩ በርካታ ሴቶች አሉ። በዛሬው ጽሁፋችን በ2015 ዓ.ም የብሩህ ኢትዮጵያ የስራ እድል ፈጠራ... Read more »

ሴትነት ከውሳኔዋም ከዓላማዋም ዝንፍ ያላደረጋት – ሻምበል

የኮማንዶና አየር ወለድ ማሰልጠኛ ማዕከል የሴቶች ጉዳይ አመራር ናት – ሻምበል ትቅደም ወርቁ። የተወለደችው በኦሮሚያ ክልል፣ በቡሌሆራ ቡዳ መጋዳ አካባቢ ሲሆን፣ ያደገችው ደግሞ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጌዴኦ ዞን ዲላ ከተማ ነው። ትምህርቷን... Read more »

 ‹‹ እናቴ አክንባሎ ሽጣ ስላሳደገችኝ ስራ አልንቅም ›› ወይዘሮ አስናቀች ያደታ አርሶ አደር እና አርብቶ አደር

ሰዎች በተለያየ መንገድ የሀብት ባለቤት ሊሆኑ ይችላሉ። ነገር ግን ሀብታቸውን ለማስተዳደር እውቀት እና ብልሀት ከሌላቸው ያላቸውን ሀብት እንደያዙ ላይቆዩ ይችላሉ። የሥራ ጥንካሬ ፣ ትጋት እና ህልም በውስጣቸው ያሉ ሰዎች ደግሞ በዙርያቸው ያለውን... Read more »

ባለማዕረጓ – ሻምበል ማዕረግነሽ

ከቀናት መካከል በአንዱ የሌሊት ተረኛ ጥበቃ ላይ ተሰማርታለች። ጊዜው ውድቅት ነው፤ ከባድ የሚሉት ዓይነት ዶፍ ዝናብ ይጥላል። ልጇን በጀርባዋ አዝላለች፤ ከፊት ለፊቷ ደግሞ መሳሪያዋን አንግባለች። ከጀርባዋ ያለው የነገው ትውልድ ትኩረቷን ይፈልጋል፤ ወዲህ... Read more »

 ሻሎ – እጀ ብረቷ ገበሬ

አርሲ ምድር ፤ ‹‹አድአ ሻቄ›› ቀበሌ። የለም መሬት፣ ማሳያ የአረንጓዴ ምርት መገለጫ ነው። አካባቢው ሁሌም የሰጡትን አይነሳም። ከዓመት ዓመት ምርት ያሳፍሳል። ኩንታል እህል ያስከምራል። በዚህ መንደር ሕይወታቸው ግብርና የሆነ ብርቱዎች ከእርሻ አርፍደው... Read more »

 የባቡር ዘዋሪዋ አንቀጸ ብርሃን ግርማ

ሴቶች ይችላሉ ብዬ መነሳት አልፈልግም ፤ ምክንያቱም ከትላንት እስከ ዛሬ በተለያዩ መስኮች ችለው፤ ችለው ብቻም አይደለም በልጠው አሳይተውናል። ሴቶች እድል ያላገኙባቸው የተለያዩ ማህበራዊ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ መስኮች ቢኖሩም፤ ዛሬም ድረስ ግን በተለይም በጥረታቸው... Read more »