
ሰሚራ ሃይረዲንና ሦስቱ ጓደኞቿ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ናቸው:: ባለትዳርና የቤት እመቤቶች ሲሆኑ ሴቶች በብዛት በማይታዩበት የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ተሰማርተዋል:: በተለይ ብዙ ሴቶች ደፍረው በማይገቡበት አምራች ዘርፍ ተደራጅተው ለመሥራት አስበው ነው ሥራ የጀመሩት።... Read more »

ሴቶች በሕይወታቸው ልዩ ልዩ ችግሮች ይገጥማቸዋል:: ችግሮቹ ደግሞ ማኅበራዊ አልያም ኢኮኖሚያዊ ሊሆኑ ይችላሉ:: በዚህም ኑሯቸውን ለማሸነፍ ሲሉ ወደተለያዩ ዓረብ ሀገራት ይሰደዳሉ፤ ስንት ደክመው የሠሩበት ሳይከፈላቸው ባዶ እጃቸውን የሚመለሱ ጥቂት ሴቶች አይደሉም:: በቤተሰብና... Read more »
ታዳጊ ማራኪ ሰውነት የደስ ደስ የተላበሰው የፊት ገጽታዋ ጀርባዋ ላይ ዘንፈልፈል ብሎ ከተኛው ሀር መሳይ ፀጉሯ ጋር ሲታይ የማንንም ዓይን ይስባል:: እድሜዋ ከ15 ዓመት ባይበልጥም ሸንቀጥቀጥ ያለው መለሎ ቁመቷ ለአቅመ ሄዋን የደረሰች... Read more »

ትውልዷ ሰሜን ሸዋ ይፋትና ጥሙጋ ቀወት ወረዳ ነው። ዕድሜዋ ለሥራ ባይደርስም ሴት ናትና የቤት ውስጥ ሥራዎችን የግድ ተለማምዳለች። በአቅሟ ቤተሰቦቿን በሥራ ታግዛለች። ውሃ ከጉድጓድ አለያም ከምንጭ መቅዳት፤ እንጀራ መጋገር፤ ወጥ መሥራት እንደ... Read more »

የሾላ ገበያ መግቢያው እንደ ወትሮው የበዓል ገበያ አይነት ስሜት ይታይበታል። ለትንሳኤ በዓል ጥቂት ቀናቶች ይቀራሉና ገበያው ሙሉም ቢሆን ሸማቹ ግን አነስተኛ ነው። ነጋዴዎቹም የበዓል ገበያ ነውና ለበዓሉ የሚሆነውን ሁሉ አቅርበው ሸማቹን ይጠባበቃሉ።... Read more »
አንዳንድ ጊዜ መክሊታችን ምንድነው የሚለውን በውል ባለመገንዘብ ለምን ሕይወቴ፣ ሥራዬ፣ ትምህርቴ … አልተሳካልኝም። ለምን ውጤታማ መሆን አልቻልኩም በሚል የሚበሳጩ ብዙ ናቸው። «ለምን» የሚል ጥያቄን በማንሳት ብቻ ወርቅ የሆነውን ጊዜያቸውን ያለ ውጤት... Read more »

የየካቲት ወር መጨረሻና የመጋቢት መጀመሪያዎቹ ቀናት በፈረንጆቹ ማርች 8 እያልን የምንጠራው ቀን ሴቶች በሥራዎቻቸው የሚወደሱበት፤ ታሪክ ሰርተው ያለፉት ደግሞ የሚዘከሩበት፤ ቀደም ሲል ያሳለፉትን ጭቆና በቁጭት የሚያወሱበትና አሁን ለተሻለ ነገ የሚሰሩበትን በሙሉ ልብና... Read more »

እውነተኛ ታሪክ ነው። በመዲናችን አዲስ አበባ የተከሰተ። አንድ ቤተሰብ ውስጥ ባልና ሚስት አብረው ይኖራሉ፣ በትዳር ቆይታቸውም አራት ወንድና አንዲት ሴት ልጅ ያፈራሉ። እናት የቤት እመቤት አባት ደግሞ በአነስተኛ የመንግሥት ሥራ የሚተዳደሩ ናቸው።... Read more »

ዓይናማ ነች። ሩቅ ያሉትን አቅርባ መመልከት የምትወድ። በሥራ ውጤቶቿ ሌሎችም የምትተርፍ። ሃሳብን ወደ ትግባር ለመለወጥ የማትደክም። በእርሷ የእጅ ጥበቦች ሌሎች ሲያምሩና ሲዋቡ ይበልጥ የምትደሰት፤ ለበለጠ ሥራ የምትተጋ፤ መድከምና መሰልቸትን ከአጠገቧ ያራቃች፣ አካል... Read more »

የሴቶችን እኩልነት ለማረጋገጥ፤ ለአመራርነት ማብቃት፤ የሀብት ማፍራትና ተጠቃሚነት እንዲሁም በፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ሴቶች ብቁ እንዲሆኑና ወደፊት እንዲወጡ ሲባል በሀገርአቀፍ ደረጃ በርካታ ፖሊሲዎች፤ አዋጆች፤ ደንቦችና መመሪያዎች ወጥተዋል። በተለያዩ መንገዶችም ለመተግበር እየተሞከረ ይገኛል፡፡... Read more »