ከስደት መልስ ባለነገዋ የሴቶች ማገገሚያ ማዕከል

ሲሳይ ግዛው ገና የቤተሰብ ድጋፍ በሚያስፈልጋት እድሜ ላይ እያለች ነበር ወላጅ አባቷ በድንገት በሞት የተለዩት:: ልጆቹን የማሳደግ ኃላፊነት የሲሳይ ወላጅ እናት ላይ ያረፈ ቢሆንም እናት ከዚህ በፊት የባል እጅ ብቻ አይተው የሚኖሩ... Read more »

ከስራ መባረር ወደ ስራ መፍጠር የተሸጋገረችው እንስት

አሜን የትናየት ትባላለች። ሙሉ ለሙሉ ከተፈጥሮ የሚዘጋጁ የጸጉር ቅባቶች እና ለፊት ቆዳ የሚሆኑ ምርቶችን በቤቷ ውስጥ በማዘጋጀት ለገበያ ታቀርባለች። ከሮዝመሪ ቅጠል፣ ከዱባ ፍሬ እና ከናና ቅጠል ለየብቻ የሚዘጋጁ እንዲሁም ከአብሽ የሚዘጋጅ የጸጉርና... Read more »

በልጅነት እድሜ ለትምህርት የተከፈለ ዋጋ

ገና በልጅነት እድሜዋ ነበር ከምትኖርበት ቤት ጠፍታ ትምህርትን ፍለጋ የወጣችው። ለትምህርት ስትል በነበረችበት አካባቢ ገና በለጋ እድሜዋ አቅሟ የማይፈቅደውን ሥራ ሰርታለች። የሚደርሱባትን ጫናዎች ሁሉ ተቋቁማ ትምህርቷን ለመቀጠል ብትጥርም አሳዳጊ አጎቷ እንድትማር ፍላጎት... Read more »

 ሴቶችን የማብቃት ጅማሮ በጋምቤላ ክልል

የጋምቤላ ክልል ኢትዮጵ ውስጥ ከሚገኙ ክልሎች በተለያዩ ግዜያት ጎርፍና ሌሎች ተፈጥሯዊ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎች የሚያጋጥሙት ክልል ነው።በዚህም በርካታ ሰዎች በየግዜው ተፈናቃይ ይሆናሉ፡፡በዚህም ሴቶችና ሕጻናት የመጀመሪያዎቹ ተጎጂ ናቸው፡፡ በባህላዊና ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም በተፈጥሮና... Read more »

 የሴት ልጅ ግርዛት በአፋር

በአፋር ክልል ከ15 እስከ 49 የእድሜ ክልል የሚገኙ ሴቶች ይገረዛሉ፡፡ የሴት ልጅ ግርዛት ምጣኔ 91 በመቶ እንደነበር እ.አ.አ በ2016 በኢትዮጵያ የሥነ ሕዝብና ጤና መረጃ ያመላክታል፡፡ በክልሉ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የሴቶች ተሳትፎና... Read more »

ሴቶችና አዲስ ዓመት

ዲዛይነር ሜሪያም ሰብለ ትባላለች፡፡ በአሁን ሰዓት ‹‹ ሜሪያም አስቴቲክስ ›› የተሰኘ ሀሳቤንና ምልከታዬን ይገልጹልኛል ያለቻቸውን ዲዛይኖቿን በሀገር ባህል ልብሶች ላይ በማሳረፍ ስራዎቿን ለገበያ ታቀርባለች።። ሰዎችን መሳብ እና ደንበኞቸ ማፍራትም ችላለች፡፡ በስራው ላይ... Read more »

ሴትን ልጅ በጥሎሽ የሚለውጠው የባሕል ተጽዕኖ

ዘጠኝ ወር በዝናብ የሚረሰርስ፣ ከዓመት ዓመት ምድሩ አረንጓዴ፣ ድንቅ የተፈጥሮ ፀጋ ያለው፣ ለሚሰሩ እጆች ምቹ የሆነ አካባቢ ነው ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል። የአየር ፀባዩ ለግብርናው ክፍለ ኢኮኖሚ ምቹ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ... Read more »

‹‹እዚህ የደረስኩት በሕይወቴ የተፈጠሩብኝን ጥያቄዎች ለመመለስ ባደረግኩት ጥረት ነው ›› – ወይዘሮ ዮርዳኖስ ጉዕሽ

ጅማሬዋ በጋዜጠኝነት ሙያ ነበር። ሕይወቴን የምመራው ውስጤ ባሉ ሀሳቦች በሚፈጠሩብኝ ጥያቄዎች ነው የሚል እምነት አላት። ከልጅነቷ ጀምሮ በደብተሮቿ ላይ የምትጽፈውን ጽሁፍ፤ የማንበብ ፍቅሯን ወደ መጽሀፍ እንድታሳድገው አደረጋት። የመጀመርያውንም መጽሀፏን አሳተመች። ከእነዚህ በተረፈ... Read more »

 በነገዋ የሴቶች ማዕከል ነገዋን ያሳመረች ወጣት

የዛሬዋ የሴቶች ባለታሪካችን ሰሚራ መሐመድ ሰይድ ትባላለች። በአፍላነት እድሜ ነበር ከቤተሰቦቿ ጋር ተጣልታ ወደ ጎዳና የወጣችው። በጎዳና ሕይወት ለተለያዩ ሱሶች ከመዳረጓ እና ከመጎሳቆሏ የተነሳ በአካባቢው ኤች አይቪ ቫይረስ እንዳለባት ይታሰብ ነበር። በዚህም... Read more »

ችግር ያልበገራት እንስት

የሚያጋጥሙን የሕይወት ፈተናዎች መማሪያ ወይም ለመውደቂያችን ምክንያት ይሆናሉ። ከችግር ተምሮ የራስን ቀጣይ ኑሮ የተሻለ ለማድረግ መጣር ስኬት የመሆኑን ያህል፤ ካለፈው ትምህርት በመውሰድ ሌሎች በዚህ መንገድ እንዳያልፉ ትምህርት መስጠት እና አርአያ መሆን የስኬቶች... Read more »