ከድባቴ ጀርባ ያሉ ውብ ልቦች …

ዲዛይነር ለመሆን የተገኘችበት ቤተሰብ መነሻ እንደሆነ ታነሳለች :: ‹‹ ገባይል ፎር ኦል ›› የተሰኘ የፋሽን ዲዛይን መስራች፣ ዲዛይነርና ዳይሬክተር ናት:: የፋሽን ዲዛይን ልብሶችን ከመሥራት ባሻገር የሀገራዊነት ስሜትን የሚያንጸባርቁ ውበትን ወጣትነትን የሚገልጹ ሃሳቦቿን... Read more »

 ኢትዮጵያዊቷ ሔለን ኬለር

በዓለም አቀፍ ደረጃ ሴቶች ከወንዶች አንጻር ሲታዩ በኢኮኖሚው፣ በማህበራዊውና በፖለቲካው መስኮች ያላቸው ተሳትፎና የተጠቃሚነት ደረጃ አናሳ እንደሆነ ማሳያዎች በርካታ ናቸው። ከተሳትፎና ተጠቃሚነት ባሻገር አሁን ባለንበት በዚሁ ወቅት ሴትነት በራሱ ትልቅ ፈተና እየሆነ... Read more »

 ሴቶችን ከጥቃት ነጻ የሚያደርገው የ”ዜሮ ፕላን” ማዕከል

ከጥቂት ዓመታት በፊት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ያቋቋመውን የ“ዜሮ ፕላን” ማዕከል ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ጎብኝተው ልምድ ይወስዱ ዘንድ እንደጠራቸው ወይዘሮ መሰረት አስራት ያስታውሳሉ። እርሳቸውም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የሴቶች፣ ሕጻናት፣ ወጣቶችና ኤች.አይቪ/ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር ዳይሬክተር እንደመሆናቸው በወቅቱ... Read more »

በሯጭነት እና በወታደርነት ለሀገር የተከፈለ ውለታ

መቼም የሰው ልጅ ፍላጎቱን እንጂ የሕይወት መንገድ የት እንደሚያደርሰው አይታወቅም። ሕይወት ራሷ መርታ ያልታሰበና ያልታለመ ቦታ ላይ ስታኖረን አሜን ብሎ ከመቀበል በቀር ምን ይባላል። የሕይወት መስመር ከራስ ፍላጎት ወጥቶ በእድል መመራቱን ማሳያ... Read more »

የወላጆችና ሴት ልጆች ግንኙነት

አንድ ማለዳ ነበር። ከቤት ወደ ሥራ ለመሄድ በያዝኩት ትራንስፖርት ውስጥ ስለ ወላጆችና ስለ ሴት ልጆች ግንኙነት እንዳስብ ያደረገኝን ታሪክ ያደመጥኩት። አንዲት እናት ስለልጇ በስልክ የምታወራው ነገር ትኩረቴን ስቦት ሙሉ ለሙሉ አደመጥኳት። እናቲቱ... Read more »

ለሕፃናት ሁለንተናዊ እድገት የላቀው የሴቶች ሚና

ትውልድ ለማሰቀጠል ዋናው መሰረት እናትነት ነው። በሴትነት ውስጥ የተሰጠ ታላቅ ፀጋ እናትነት ከፀጋነቱም በላይ በርካታ ኃላፊነቶችን በውስጡ የያዘ ስለመሆኑ ይታወቃል። ለዚህም መሰለኝ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕፃናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ... Read more »

30 ዓመታትን የተጓዘው የቤጂንግ ስምምነት

የሃገር ካስማ የሆኑትን ሴቶች ልናነሳ ስንወድ ከእናታችን ሄዋን ብንጀምር ቅር የሚሰኝ ይኖራል ብዬ አልገምትም። ባለ ድንቅ ጥበቡ ፈጣሪ ከአዳም ጎን ሄዋንን ሲሰራ ወንድ ብቻውን ይኖር ዘንድ ስላልወደደ ነበር። የምድር ሚዛን ተጠብቆ እንዲቆይ... Read more »

 በሴት ልጆች ጥቃት ዙሪያ የሚታዩ ፈተናዎች

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለያዩ ጊዜያት ሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶች ይሰማሉ። ይህ ጥቃት መልኩን እየቀያየረ ይሂድ እንጂ፤ ማኅበረሰቡ የችግሩን አሳሳቢነት በመረዳት ሊያስቆመው አልቻለም። ለዛሬ የሴቶች ዓምድ በቅርቡ በማኅበራዊ ሚዲያ የሰማነውን ወጣት ቃልኪዳን ባህሩ... Read more »

የዛቶ ሾደራ ብርቱዋ ሴት አርሶ አደር

መንግሥት የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የተለያዩ መርሃ ግብሮችን ቀርጾ ተግባራዊ አድርጓል። ከእነዚህ መርሃ ግብሮች መካከልም በተለይም በገጠር የሚኖሩ እና የኢኮኖሚ መሠረታቸው ግብርና የሆነ እናቶች ከተረጂነት ማላቀቅ የሚያስችሉ የግብርና ልማት ሥራዎች ተጠቃሽ ናቸው። ይህ... Read more »

የሴቶች የክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል እና የሴቶች ተጠቃሚነት

‹‹ረጅም ርቀት መጓዝ፤ በመኖሪያ ቤቴ ውስጥ መንቀሳቀስ አልችልም። ደረጃ መውጣትም ይቸግረኛል። በአጠቃላይ እጄን ለመዘርጋት ወይም በጉልበቴ ለመንበርከክ ካለመቻሌም ባሻገር ጣቶቼን ተጠቅሜ የሆነ ነገር እጅግ ያዳግተኛል። ነገር ግን እስከተወሰነ ጊዜ ድረስ ራሴን ችዬ... Read more »