
የሰላምን ግንባታ ጉዳይ የአንድ አካል ሥራ እንዳልሆነ ማንም ይረዳዋል። የሰላም እጦትም ሲያጋጥም አንድ አካል ላይ ብቻ የሚያርፍም እንዳልሆነ ግልጽ ነው። ስለዚህም ሁሉም የራሱን አሻራ ማሳረፍ ይኖርበታል። በተለይ ሴቶች ግን ከሁሉም የላቀ አበርክቶ... Read more »

እርሷ የወርቅ ምድሯ ሻኪሶ ልጅ ናት። ወርቁ እንዴት ዲዛይን እንደሚደረግ በልጅነቷ ምክንያት ባትረዳም ልዩ አርክቴክት መሆንን ትሻ ነበር። ያ ፍላጎቷ ደግሞ በተወለደችበት ቀዬ ውስጥ በተለያየ መልኩ ልምምድ ይደረግበታል። አንዱ እንደ ልጅነቷ ‹‹እቃቃ››... Read more »

ፍራኦል ቶሎሳ ትባላለች። በሀገረ- አሜሪካ ዲፕሎማት መሆን የሚፈልጉ ወጣቶችን በሚያሰለጥን ‹‹ፊዩቸር ዲፕሎማት ፎረም›› ሀገሯን ወክላ ከ89 ሀገራት ከተውጣጡ የወደፊት ዲፕሎማቶች ጋር በውድድር ተሳትፋለች። ውድድሩ በግላቸው ከፍለው መሰልጠን የሚፈልጉትን ጭምር የሚያሳትፍ ቢሆንም እርሷ... Read more »

እኤአ በ1919 ከማሳቹሴትስ የቴክኖሎጂ ተቋም (ኤምቲ) ስትመረቅ በዩናይትድ ስቴትስ የመጀመሪያዋ ሴት የኤሌክትሪክ መሐንዲስ ነች። የኤሌክትሪክ ምሕንድስና ችግሮችን በብዙ መልኩ መፍትሔ እንዲቸራቸው ያደረገች እውቅ መሐንዲስ ነች። ዛሬ ድረስ በኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ ዘርፍ ያበረከተችው አስተዋፅኦ... Read more »

ለሀገራቸው ያላቸውን ፍቅርና ታማኝነት በሁለት ቃላት ሁልጊዜ ይገልጹታል። ከማውራትም አልፈው ይኖሩታል። እንዴት፣ ምን ብለው ካላችሁ በሀገርኛው ቋንቋ ‹‹ይ ባሮ›› እያሉ ነው። በአማርኛው ስንተረጉመውም ይህ ሀገሬ (ቀየዬ) ነው እንደማለት ነው። በእነርሱ እምነት አካባቢው... Read more »

ዛሬ ላይ ቆመው ስላለፉት ትናንት ሲያወጉ ፊታቸው በደማቅ ፈገግታ ይበራል። ይህ ፈገግታ በዋዛ የመጣ፣በቀላል የተገኘ ጸዳል አይደለም። ለዚህ ድንቅ ስሜትም የእሳቸው ጉዞ አልጋ በአልጋ አልነበረም። በመልካም ርምጃዎች መሀል ከባድ ዋጋ ተከፍሎበታል። በፈታኝ... Read more »

ራሄል ኤልሳ ትባላለች። የተወለደችው በአዲስ መልኩ በተዋቀረው ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በደቡብ ኦሞ ዞን ሐመር ውስጥ ቱሪሚ የምትባል ሥፍራ ነው። ቤተሰቦቿ ዝቅተኛ ገቢ ካላቸው የማኅበረሰብ ክፍሎች ውስጥ ይመደባሉ:: ዋናው የገቢ ምንጫቸው ግብርና ሲሆን፤... Read more »

ሰሚራ ሃይረዲንና ሦስቱ ጓደኞቿ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ናቸው:: ባለትዳርና የቤት እመቤቶች ሲሆኑ ሴቶች በብዛት በማይታዩበት የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ተሰማርተዋል:: በተለይ ብዙ ሴቶች ደፍረው በማይገቡበት አምራች ዘርፍ ተደራጅተው ለመሥራት አስበው ነው ሥራ የጀመሩት።... Read more »

ሴቶች በሕይወታቸው ልዩ ልዩ ችግሮች ይገጥማቸዋል:: ችግሮቹ ደግሞ ማኅበራዊ አልያም ኢኮኖሚያዊ ሊሆኑ ይችላሉ:: በዚህም ኑሯቸውን ለማሸነፍ ሲሉ ወደተለያዩ ዓረብ ሀገራት ይሰደዳሉ፤ ስንት ደክመው የሠሩበት ሳይከፈላቸው ባዶ እጃቸውን የሚመለሱ ጥቂት ሴቶች አይደሉም:: በቤተሰብና... Read more »
ታዳጊ ማራኪ ሰውነት የደስ ደስ የተላበሰው የፊት ገጽታዋ ጀርባዋ ላይ ዘንፈልፈል ብሎ ከተኛው ሀር መሳይ ፀጉሯ ጋር ሲታይ የማንንም ዓይን ይስባል:: እድሜዋ ከ15 ዓመት ባይበልጥም ሸንቀጥቀጥ ያለው መለሎ ቁመቷ ለአቅመ ሄዋን የደረሰች... Read more »