‹‹ችቦ አይሞላም ወገቧ›› የሚለው የሰርግ ዘፈን ጫና አሳድሮባቸው ይሁን ባይታወቅም ገበያ ላይ የሚገኙ አብዛኛው የሙሽራና የሚዜ አልባሳት ቀጭኗን፣ ወገበ ስምንት ቁጥሯን ያማከሉ ናቸው። በዚህም በርካታ ሙሽሮችና ሚዜዎች ያማራቸውን ሳይሆን ገበያ ላይ በልካቸው... Read more »
በዓልን ከዶሮና ጠላ፣ ከቄጤማው ጉዝጓዝና ከምግብ መጠጡ እኩል በዓል የሚያስመስሉት የባሕል አልባሳቶች ናቸው። በበዓላት ወቅት በገጠርም ይሁን በከተማ በባሕል አልባሳት አጊጦና ተውቦ መታየት የተለመደ የሆነውም ለዚህ ነው። ከበዓላት ወቅት ውጪ የባሕል አልባሳት... Read more »
አሁን ፕሮፖዛል (የታገቢኛለሽ ጥያቄ) ይሉት ነገር በከተሞች ባሕላችን እየሆነ ነው። በፍቅረኝነት የከረሙ ጥንዶች ወንዱ ዘላቂ የትዳር አጋሩና ውሃ አጣጩ እንደምትሆን ሲወስን፤ እንዴት በሚያስገርም መልኩ ጥያቄዬን ላቅርብላት ሲል ይዘጋጃል። ያኔ ታዲያ ጌጣጌጥ(ዲኮር) ተስተካክሎ... Read more »
የፋሽን ትዕይንቶች (ሾዎች) ባደጉት ሀገራት የተዘጋጁ አልባሳትና ጌጣጌጦችን ከማሳየት አልፈው ብዙ ርቀው ሄደዋል:: የፋሽኑና የመዝናኛው ዓለም ተፅዕኖ ፈጣሪዎች በሚዘጋጁ የፋሽን ትዕይንቶች ላይ ለመታደም አሕጉር አቋርጠው ሲጓዙ ማየት ተለምዷል:: በተለይ የፈረንሳይዋ ፓሪስ፣ የጣልያኗ... Read more »
ለሴት ልጅ የእጅ ጣት ውበት ነው፡፡ አለንጋ ጣት መሆንና አለ ለሴት ልጅ የእጅ ጣት ውበት ነው፡፡ አለንጋ ጣት መሆንና አለመሆን የተፈጥሮ ጉዳይ ነው፡፡ ጥፍሯን ማሳመር ግን ከተፈጥሮም ባሻገር እንክብካቤ ጊዜና ገንዘብ ይሻል፡፡... Read more »
በዘመናችን አልባሳት የሰው ልጅ መሰረታዊ ፍላጎት ከመሆን ከፍ ብለዋል:: “መጽሀፍን በሽፋኑ አትገምቱ” ቢባልም ሰዎች በለበሱት ልብስ፣ በተጫሙት ጫማ፣ በያዙት ቦርሳ፣ባደረጓቸው ጌጣ ጌጦች ይፈረጃሉ:: በአሁኑ ሰዓት በተለይ በከተሞች አካባቢ ያገኙትን ልብስ ካገኙት ጫማ... Read more »
ዲዛይነር ሉሲ ጎይቶም ትባላለች። ለወንዶች፣ ለሴቶችና ለህጻናት የሚሆኑ ሙሉ ልብስ (ሱፍ) ለደንበኞቿ በትእዛዝ ትሠራለች:: በዚህ ሥራም ሁለት ዓመት ቆይታለች:: ወደዚህ ሥራ እንድትገባ ያደረጋት ምክንያት የጥራት ደረጃቸውን የጠበቁ የሙሉ ልብሶችን የመሥራት ፍላጎት ነው።... Read more »
አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ብቻ አይደለችም፤ የአፍሪካ ሕብረትና ዓለም አቀፍ ተቋማት መቀመጫም ናት። ዓለም አቀፍ ሁነቶችን ከሚያስተናግዱ ትልልቅ የዓለም ከተሞች መካከልም ትጠቀሳለች። በዚህ በጀት ዓመት ባለፉት ጥቂት ወራት ብቻ ከ20 የማያንሱ... Read more »
ሰዎች ለሚኖራቸው እንቅስቃሴ ያስፈልጉኛል ብለው በጥንቃቄ ሊመርጧቸው ከሚገቡ አልባሳት መካከል አንዱ ጫማ ነው፡፡ አንድን ጫማ ለመምረጥ የጫማው አይነት፣ ጥራት ፣ ምቾት እና ዋጋ ከግምት ውስጥ ይገባሉ ፡፡ አብዛኛው ሰው እነዚህን መመዘኛዎች የሚተገብረው... Read more »
ሴቶች ከቤት ውጪ በሚያደርጓቸው ማናቸውም እንቅስቃሴያቸው ቦርሳ አይለያቸውም። ከቤት ለመውጣት ሲያስቡም እንደ ዋዛ ያላቸውን ቦርሳ ያዝ አድርገው አይወጡም። ከልብሳቸው እና ከሚገኙበት ሁነት ጋር አብሮ ሊሄድ የሚችል ቦርሳ ይመርጣሉ። የቦርሳቸው አገልግሎት እቃዎችን ከመያዝ... Read more »