‹‹አዲስ አበባ 10 ማስተር ፕላን አስተናግዳለች፤ የዘጠኙ የቀለም ኮድ አልተተገበረም››  – ኢንጂነር መስፍን ነገዎ የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን የባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለሥልጣን የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪውን ውጤታማ ለማድረግ ቁልፍ ዓላማ ይዞ የተቋቋመ መንግሥታዊ ተቋም ነው። የኮንስትራክሽን ዘርፉ በዋጋ፤ በጥራት፤ በጊዜ እና በአካባቢ ደህንነት ውጤታማ እንዲሆን ለማስቻል ትልቅ ተልዕኮ ወስዶ እየሰራ ነው። በዛሬው የተጠየቅ... Read more »

“140 የሚሆኑ ፕሮጀክቶችን ተከታትለናል፣ ፕሮጀክቶቹ ከጊዜና ከዋጋ ጋር በተያያዘ በጣም ከፍተኛ ችግር ውስጥ ናቸው” ኢንጂነር መስፍን ነገዎ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለሥልጣን የኮንስት ራክሽን ኢንዱስትሪውን ውጤታማ ለማድረግ ቁልፍ ዓላማ ይዞ የተቋቋመ መንግሥታዊ ተቋም ነው። የኮንስትራክሽን ዘርፉ በዋጋ፤ በጥራት፤ በጊዜ እና በአካባቢ ደህንነት ውጤታማ እንዲሆን ለማስቻል ትልቅ ተልዕኮ ወስዶ እየሰራ ያለ ነው።... Read more »

“የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከ300 ቢሊዮን ብር በላይ ያልተከፈለ ዕዳ አለበት” – አቶ ሽፈራው ተሊላ ፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር

የኤሌክትሪክ አገልግሎት ዘመናዊ የመሠረተ ልማት በመሆኑ በአሁኑ ጊዜ በመኖሪያ እና በንግድ ቤታችን ውስጥ ለተለያዩ ተግባራት ጥቅም ላይ ይውላል። የኃይል ፍላጎት በየጊዜው እየጨመረ ባለበት በዚህ ጊዜም፣ የኤሌክትሪክ አቅርቦት አገልግሎቱን አስተማማኝ እና ዘላቂ ማድረግ... Read more »

 ‹‹በስርቆቱ ሠራተኞቻችን ብቻቸውን ሳይሆን ከተቋማችን ውጭ የሚገኙ ደላሎችም ተሳታፊ ናቸው›› – አቶ ሽፈራው ተሊላ

የኤሌክትሪክ አገልግሎት ዘመናዊ የመሠረተ ልማት በመሆኑ በአሁኑ ጊዜ በመኖሪያ እና በንግድ ቤታችን ውስጥ ለተለያዩ ተግባራት ጥቅም ላይ ይውላል። የኃይል ፍላጎት በየጊዜው እየጨመረ ባለበት በዚህ ዘመን የኤሌክትሪክ አቅርቦት አገልግሎቱን አስተማማኝ እና ዘላቂ ማድረግ... Read more »

«ለርዳታ እጁን ዘርግቶ ርዳታ የሚወስድ አካል፣ ሞራል ኖሮት ከሌላው ጋር እኩል መቆምና መገዳደር አይችልም»  አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም(ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር

አመሠራረቱ፣ በሰብዓዊነት መርህ ተቃኝቶ፤ ለሰው ልጆች ችግር መፍትሔን፣ በመከራዎቻቸውም ወቅት ደርሶ መደገፍና እንባ ማበስን ማዕከል አድርጎ ነው፡፡ ምንም እንኳን በሚጠበቀው ልክ ሰርቷል ባይባልም፣ ላለፉት ሃምሳ ዓመታት አንድም ዜጎች ለችግር እንዳይዳረጉ ቀድሞ በማስገንዘብ፤... Read more »

«በፍራንኮ ቫሉታ ለኢንቨስትመንት ተብሎ የሚገባው ገንዘብ ለሕገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር ትልቅ ተጽእኖ አለው ብለን አናምንም»– ወይዘሮ ሃና አርአያሥላሴ፣ የኢትዮጵያን ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር

የዓለም ሀገራት የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ በውድድርና በእሽቅድድም ውስጥ ናቸው፡፡ በተለይም በማደግ ላይ ያሉ ሀገራት ኢኮኖሚያቸውን ለማሳደግ እና ከፍተኛ መጠን ያለው ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ዓይነት ብዙ እንቅስቃሴዎችን ሲያደርጉ ይስተዋላል፡፡ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ፈጣን የኢኮኖሚ... Read more »

‹‹በቡና ግብይት በላኪውና በአቅራቢው መካከል የሚፈጠሩ ችግሮች እንዲፈቱ እንሰራለን›› -ዶክተር አዱኛ ደበላ የቡና እና ሻይ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር

ቡና በሀገር ኢኮኖሚ ላይ እየተጫወተ ያለው ሚና በእጅጉ ከፍተኛ ነው፡፡ የውጭ ምንዛሬ በማስገኘት ከሚታወቁ የሀገር ውስጥ ምርቶች ቀዳሚውን ስፍራ ይዟል፡፡ 50 በመቶ የሚሆነውንም የሀገር ኢኮኖሚ የሚሸፍን ምርት ነው፡፡ ታዲያ ይህ የውጭ ምንዛሬ... Read more »

“የአዲስ አበባን ሸክም ሊካፈሉ የሚችሉ፤ ከአዲስ አበባ የተጠጋ አገልግሎት እና ኢኮኖሚ ያላቸው ከተሞች መፈጠር አለባቸው” – ወይዘሮ ሄለን ደበበ – የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ

ከተማና ከተሜነት በአለም አቀፍ ደረጃ እያደገ ያለና የሚኖር ጉዳይ ነው። የበርካታ ከተሞች አመሰራረትም ከንጉሳውያ የንግስና መቀመጫ ቦታነት የመጡ መሆናቸውም ይነገራል። ከተሞች የመንግስታት መቀመጫ ሲሆኑ በስራቸው በርካታ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች እንዲከፈቱና በዛም ዜጎች... Read more »

 ‹‹የጤና ኮሪደሩን በማዘመን የሜዲካል ቱሪዝሙን ለማሳደግ እየሠራን ነው›› አቶ ያሲን አብዱላሂ  የሐረሪ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ

የአንድ ማኅበረሰብ ጤና መጠበቅ ለአንድ ሀገር ሕዝብ ጤና መሻሻል ከፍተኛ አስተዋፅዖ አለው። ይህን ታሳቢ በማድረግ የጤና ሚኒስቴር በሽታን መከላከል መሠረት ያደረገ የጤና ፖሊሲ በመቅረጽ ወደ ሥራ ከገባ ሰንበትበት ብሏል። ታዲያ ይህ ፖሊሲው... Read more »

 “ወጣቶችን ከመንግሥት ተቀጣሪነት ስሜት በመውጣት የራሳቸውን ስራ መፍጠር እንዲችሉ እየተደረገ ነው” አቶ ሚሊዮን ኃይሌ የከፋ ዞን ስራና ክህሎት ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት መምሪያ ኃላፊ

እንደ ሀገር የስራ ባህል ዕድገት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ ቢመጣም አሁንም በሚፈለገው ደረጃ ላይ አልደረሰም። መንግስት የስራ ባህልን በተለይም ደግሞ የስራ ፈጠራ እንዲጎለበት ለማድረግ የስራና ክህሎት ሚኒስቴር አቋቁሟል። በዚህ ሳቢያም በየተዋረድ የስራ... Read more »