“ከግል ኢንቨስተሮች ባሻገር የክልሉ መንግሥት በኢንቨስትመንት እየተሳተፈ ነው” – አቶ ማስረሻ በላቸው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከተመሠረተ ከሁለት ዓመት በላይ ሆኖታል። ክልሉ ከተመሠረተ ወዲህ ከዚህ በፊት ማህበረሰቡ ያነሳቸው የነበሩ የመልማት ጥያቄዎች በተለይም ግብርናውን ከማዘመን፤ አካባቢው ያለውን የመልማት አቅም በተገቢው መንገድ ከመጠቀም አንጻር የግብርና... Read more »

“ከሕዝባችን ጋር ተባብረን በመስራታችን የተረጋጋ የፖለቲካ አካባቢ ተፈጥሯል” – ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር፤

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል 11ኛ ክልል ሆኖ ከተመሰረተ ሁለት ዓመት አልፎታል። ለክልሉ መመስረት ዋና መነሻ የሆነው ደግሞ በሕዝቦች ሲነሱ የነበሩ የፍርሃዊ ተጠቃሚነት፤ ራስን በራስ የማስተዳደር መብት፤ የመልማት ፍላጎት፤ ፍትሃዊ የሀብት ክፍፍል... Read more »

 «እድለኞች ወደ ቤታቸው የገቡት ሁሉ ነገር ተሟልቶ እና ምቹ ሆኖ አይደለም» – ኢንጂነር ስጦታው አካለ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የግንባታ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር

የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ከሚገነባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች መካከል፣ የጋራ መኖሪያ ቤቶች/ኮንዶሚኒዬም ቤቶች ሲሆኑ፤ ይህም ነዋሪዎች እየቆጠቡ ቤት ለማግኘት ተመዝግበው የሚጠባበቁበት ነው፡፡ ሆኖም በተለያዩ ወቅቶች ተገንብተው ለባለዕድለኞች በዕጣ የሚተላለፉ እነዚህ የጋራ... Read more »

 «ከሕገወጥ ምግብ እና መድኃኒት ቁጥጥር ጋር በተያያዘ በሦስት ዓመት ውስጥ በበርካታ ሰዎች ላይ ርምጃዎችን ወስደናል» – አቶ አዳነ ቆጭቶ

በአረንጓዴ ደኖች የተሸፈነው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል፤ ከ2010ሩ ሀገራዊ ለውጥ ማግስት፣ የሕዝቦች ጥያቄዎች ተደምጠው ምላሽ ማግኘት መጀመራቸውን ተከትሎ 11ኛ ክልል ሆኖ የተመሠረተ ነው፡፡ የክልሉ በደን መሸፈን ተፈጥሯዊ «ኦርጋኒክ» የሆኑ ማር ፣... Read more »

‹‹ዘመናዊ የወሳኝ ኩነት ምዝገባ የአሰራር ስርዓት ባለመዘርጋቱ የመታወቂያ አሰጣጥ ችግር ፈጥሯል››  አቶ ዮናስ ዓለማየሁ-  የአዲስ አበባ ከተማ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር

የወሳኝ ኩነት መረጃ የሕዝብን ማኅበራዊና ተፈጥሯዊ ኩነት ሰንዶ ለማስቀመጥ አስፈላጊ ነው፡፡ ለአንድ ሀገር ፖለቲካዊ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገትም የሚኖረው ስትራቴጂክ አስተዋጽኦም ከፍያለ ነው። በሀገራችን የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ከተጀመረ ከ80 ዓመታት በላይ አስቆጥሯል። በዚህ... Read more »

“ የዩኒየኖች እና የኅብረት ሥራ ማህበራት አመራሮች በኢንስፔክሽን ግኝቱ መሠረት ቢፈተሹ አንዳቸውም ከተጠያቂነት አይተርፉም”ልዕልቲ ግደይ የአዲስ አበባ ኅብረት ሥራ ኮሚሽን ኮሚሽነር

በከተማ አስተዳደሩ በአዋጅ ቁጥር ተቋቁመው ለህዝብ አገልግሎት እየሰጡ ከሚገኙ ተቋማት አንዱ የአዲስ አበባ የህብረት ስራ ኮሚሽን ነው:: ዋና ዓላማውም የህብረት ስራ ማህበራትን በማደራጀት ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮችን መፍታት እንዲችሉ ሙያዊና ቴክኒካዊ ድጋፎችን ለማድረግ... Read more »

 “የኢትዮጵያ የኅብረት ሥራ ማህበራት የእድሜያቸውን እና የብዛታቸውን ያህል እየሠሩ አይደለም”ዶክተር ጌታቸው መለሰ የፌዴራል ኅብረት ሥራ ኮሚሽን ኮሚሽነር

በኢትዮጵያ የኀብረት ሥራ ማህበራት ከተቋቋሙ ረጅም ታሪክ አስቆጥረዋል:: በዚህም ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ቀዳሚ ከሚባሉ ሀገራት ተርታ ትጠቀሳለች። በሀገሪቱ ዘመናዊ የህብረት ሥራ ማህበራት በቅድመ አብዮት ጊዜ በ1953 ዓ.ም የገበሬዎች እርሻ ድንጋጌ በማውጣት የተጀመረ ሲሆን፤... Read more »

 ‹‹በሀገራችን ቴክኖሎጂን መሠረት አድርገው የሚፈፀሙ ወንጀሎች፤ በሰው አዕምሮ ብቻ ማስተካከል ያስቸግራል››አምባሳደር ደግፌ ቡላ የፌዴራል የፍትሕና ሕግ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር

የፌዴራል ፍትሕና ሕግ ኢንስቲትዩት፤ የዳኝነት ነፃነትን እንዲረጋገጥ ለማስቻል የተቋቋመ ሲሆን ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተጠሪ ከሆኑ ተቋማት መካከል አንዱ ነው። በቀጣይ የሚስተካከሉ ጉዳዮች መኖራቸው እንደተጠበቀ ሆኖ፤ በርካታ የሪፎርም ሥራዎችን ማከናወኑን የሚናገረው ተቋሙ፤... Read more »

 “በ2015 በጀት ዓመት 121 ሠራተኞች ላይ ርምጃ ተወስዷል”ገበየሁ ሊካሳ (ዶ/ር) የአዲስ አበባ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ

ዛሬ ላይ ከዘመናዊነት ጋር ተያይዞም ይሁን በሌሎች አስገዳጅ ምክንያቶች በከተሞች አካባቢ የኤሌክትሪክ ኃይል በእጅጉ መሠረታዊ ጉዳይ ነው፡፡ ለአብነት፣ በመዲናችን አዲስ አበባ ሁሉም ሥራዎች ከኤሌክትሪክ ኃይል ጋር በጥብቅ የተቆራኙ ናቸው፡፡ በመኖሪያ ቤት ካሉ... Read more »

 «የኤሌክትሮኒክስ የግዥ ሥርዓት አድሎና ማጭበርበርን በማስቀረት ለተጫራቾች እኩል ዕድል ይሰጣል»አቶ ሐጂ ኢብሳ፣የመንግሥት ግዥና ንብረት ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር

መንግሥት ለአንድ ዓመት ከሚበጅተው በጀት ውስጥ 65 ከመቶ በላይ የሚሆነው ገንዘብ ለግዥ ይውላል። ይሁን እንጂ ይህን በጀት በአግባቡ ከመጠቀም አንጻር ውስንነት እንዳለ ይጠቀሳል። ከመንግሥት ግዥ አፈጻጸም ጋር በተያያዘ የሚስተዋለውን ከሕግ አግባብ ውጪ... Read more »