‹‹ የትራንስፖርት አገልግሎቱን ሥርዓት የማስያዝ ሥራ ተጠናክሮ የሚቀጥል እንጂ የሚላላ አይሆንም›› -አቶ ያብባል አዲስ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ በከተማዋ ደህንነቱ የተጠበቀ ቀልጣፋ እና ተስማሚ አገልግሎት እንዲኖር ለማስቻል የተቋቋመ ነው:: አዲስ አበባ የሀገሪቱ ከዛም አልፎ የአፍሪካ ርዕሰ መዲና፣ ሶስተኛዋ ዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲ ከተማ ነች። በየጊዜው... Read more »

‹‹732 የሚሆኑ ህጻናት ለጉልበት ሥራ ሲዘዋወሩ አግኝተን ወደ ቤተሰቦቻቸው እንዲመለሱ ማድረግ ችለናል›› – ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር

የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የተቋማትን ሪፎርም ተከትሎ ከቀድሞው ሴቶች፣ ህጻናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር እና ሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በማዋሀድ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ተብሎ የተደራጀ ተቋም ነው። በአዋጅ የተሰጠው ሥልጣንና ኃላፊነትም የእነዚህን... Read more »

 የሪል ስቴቱ ውስጣ ውስጥ ሲፈተሽ!

የመጨረሻው ክፍል የሪል ስቴት ልማቱ ፈተና እና ዕድሎች- በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አፓርትመንት፤ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፤ የኢንዱስትሪ፤ የግብርና እርሻ ልማትን የሚጨምር ሰፊ ጽንሰ ሀሳብ ነው። መንግሥት በየቦታው የሠራቸው ያለማቸው ኢንዱስትሪ ፓርኮችም ሪል ስቴቶች... Read more »

 የሪል ስቴቱ ውስጣ ውስጥ ሲፈተሽ!

ክፍል ሁለት በአማላይ ማስታወቂያዎች የተሸፈኑ የማይፈጸሙ ውሎች እና የዜጎች እንባ በክፍል አንድ ጽሑፋችን፣ “ የሪል ስቴቱ ውስጣ ውስጥ ሲፈተሸ! “ በሚል ርዕስ፤ የሪል ስቴትን ምንነት፣ የሀገራት ተሞክሮ እና በኢትዮጵያ ያለውን ገጽታ ለማመላከት... Read more »

የሪል ስቴቱ ውስጣ ውስጥ ሲፈተሽ!

ክፍል አንድ ለሰው ልጆች መኖር አስፈላጊ ተብለው ከተለዩ ጉዳዮች መካከል መጠለያ አንዱ ነው። በዚሁ መነሻነት ሀገራት ዜጎቻቸው መጠለያ እንዲኖራቸው በተለያየ መንገድ ይንቀሳቀሳሉ። ሀገራችን ኢትዮጵያም ይህንኑ እውነታ ታሳቢ በማድረግ ዜጎችን የቤት ባለቤት ለማድረግ... Read more »

“ሠነድ አልባ ባለይዞታዎች የክፍለ ከተማው  ዐብይ ፈተናዎች ናቸው” – አቶ መሃመድ አሕመድ የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የዋና ሥራ አስፈጻሚ ጽህፈት ቤት ኃላፊ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለአስተዳደር አመቺ እንዲሆኑ ታስበው ከተቋቋሙ 11 ክፍለ ከተሞች መካከል የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አንዱ ነው። ክፍለ ከተሞች ለማኅበረሰቡ የአገልግሎት ተደራሽነትና የማስተዳደር አቅምን በማጎልበት ለነዋሪዎች ሚዛናዊ በሆነ መንገድ አገልግሎት... Read more »

 ‹‹የከተማዋ የውሃ ችግር የሚቀረፈው የተጠኑ የውሃ ግድብ ፕሮጀክቶችን መገንባት ስንችል ነው›› አቶ ፍቃዱ ዘለቀ  የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ የውሃ አቅርቦትና ሥርጭት ምክትል ሥራ አስኪያጅ

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣንን ለመጀመሪያ ጊዜ በአዋጅ ቁጥር 68/1963 ዓ.ም፤ በድጋሚ በአዋጅ ቁጥር 10/87 የተቋቋመ መንግሥታዊ ተቋም ነው። የከተማዋን የመጠጥ ውሃ እና ፍሳሽ ለማስተዳደር የተቋቋመው መሥሪያ ቤቱ የረጅም ዓመታት እድሜ ቢኖረውም... Read more »

‹‹በምንሰራው የጥራት ናሙና ላይ የሚቀርበው  ቅሬታ ከአንድ ፐርሰንት በታች ነው››  – አቶ በኃይሉ ንጉሴ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የገበያና ግብይት ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ

የገበያ ትርጉም በተለምዶ ሰዎች ምርታቸውን በመሸጥ የሌላቸውን ምርት የሚሸምቱበት መንገድ ነው:: የተለምዷዊ ግብይት ስርዓት በዘመናዊ መንገድ ግብይት ሲከናወን ለህዝብም ሆነ ለሀገር ጥቅሙ ላቅ ያለ ነው:: መንግስት ተለምዷዊ የሆነውን የግብይት ስርዓት በዘመናዊ መንገድ... Read more »

 ‹‹ ከየትኛውም የሀገሪቱ ጫፍ በ15 ደቂቃ ልዩነት ውስጥ መረጃዎችን ወደ ማዕከል ማስገባት የሚያስችል ስርዓት ተፈጥሯል ›› – አቶ ፈጠነ ተሾመ፣ የብሔራዊ ሜትሮሎጂ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሜትሮሎጂ ኢንስቲትዩት እንደ ተቋም በርካታ ዓመታትን ያስቆጠረ፤ የተለያዩ አደረጃጀቶችና ሥያሜዎችም የነበሩት ነው፤ በ1973 ዓ.ም ራሱን ችሎ በአዋጅ ከመቋቋሙ በፊት፣ በሲቪል አቬዬሽን ስር ነበር:: በአሁኑ ሰዓትም የኢትዮጵያን የአየር ጸባይ ሁኔታና አዝማሚዎችን... Read more »

 ‹‹አዲስ አበባ 10 ማስተር ፕላን አስተናግዳለች፤ የዘጠኙ የቀለም ኮድ አልተተገበረም››  – ኢንጂነር መስፍን ነገዎ የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን የባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለሥልጣን የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪውን ውጤታማ ለማድረግ ቁልፍ ዓላማ ይዞ የተቋቋመ መንግሥታዊ ተቋም ነው። የኮንስትራክሽን ዘርፉ በዋጋ፤ በጥራት፤ በጊዜ እና በአካባቢ ደህንነት ውጤታማ እንዲሆን ለማስቻል ትልቅ ተልዕኮ ወስዶ እየሰራ ነው። በዛሬው የተጠየቅ... Read more »