አዲስ ዘመን ድሮ

በድሮው አዲስ ዘመን ከሰሜን እስከ ደቡብ፤ ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ አንባቢያኑ አንባቢ ብቻም ሳይሆኑ ተሳታፊም ነበሩ፡፡ ዛሬ ላይ ይህን ናፍቀን ለምን? ብንል፤ ምናልባትም የቴክኖሎጂና የሚዲያውን መብዛት ሰበብ እናደርግ ይሆናል፤ ምክንያት ግን አይደለም፡፡ አውቶብሱን... Read more »

አዲስ ዘመን ድሮ

ኢትዮጵያን ይዞ በኢትዮጵያ ያልታገደ፤ አፍሪካን ብሎ በአፍሪካ ያልተወሰነ፤ አድማሰ ሰፊው አዲስ ዘመን ዓለም አቀፍ ሁነትና ክስተቶችንም በእኩል እየሮጠ ሁሉንም በጊዜና ሰዓቱ ከማኅደሩ ላይ አስፍሮታል። የዛሬው አዲስ ዘመን ድሯችንም ከእነዚሁ ቱርፋቶች መካከል በዋነኛነት... Read more »

አዲስ ዘመን ድሮ

የኢትዮጵያን ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ የመረጃ ቋት አዝሎ ከጫፍ ጫፍ ሲጓዝና ሲያጓጉዝ የነበረው የዘመን መርከብና መረብ ዛሬም በጉዞው አልተገታም። ብቻውን ተነስቶ፣ በብቸኝነት ዛሬን የዘለቀው አዲስ ዘመን ጋዜጣ የትናንትናውን ያለፈበትን መንገድ ዛሬም “አዲስ ዘመን... Read more »

አዲስ ዘመን ድሮ

ፈገግታና አግራሞትን የሚያጭሩ፣ ትውስትና ትዝታን የሚጥሉ የዘመን አጋጣሚና ሁኔታዎችን በአዲስ ዘመን ድሮ ቅኝቶቻችን፣ ጊዜን ወደኋላ ስበን ሁሉንም የዛሬን ያህል እንጋራቸዋለን። በመከተል ተያዙ ስለተባሉ 50 ወንበዴዎች፣ ጓደኛውን ገድሎ ለጅብ የሰጠው ሰውዬ ድርጊት፤ እንዲሁም... Read more »

አዲስ ዘመን ድሮ

እኚህ ሁለት ሰዎች እነማን ናቸው? 1957 ዓ.ም እና 1963ዓ.ም አንድ ዓይነት ድርጊት፣ ተመሳሳይ ታሪክ፤ አጋጣሚ ወይንስ አንዱ ሰው እንደ ሁለት… አንደኛው ለ29 ዓመታት ሌላኛውም ለ48 ዓመታት ጾታቸውን በመቀየር ማንም ሳይጠረጥር ቀሚስ ለብሰው... Read more »

አዲስ ዘመን ድሮ

ወደ ትናንቱ የአዲስ ዘመን መንገድ ስንመለስ ብዙ የኋላ ትውስታዎች ይኖሩናል። ዓለም አቀፍ፣ አሕጉራዊና ሀገራዊ ጉዳዮችን ሁሉ ከማኅደሩ መለስ ብሎ ያስቃኘናል። “አቧራ አዋዜ አይደለም” ያለው አዣንስ፤ “መመሳሰል ይገባዋል” ሲል ከአንደኛው ጠቅላይ ግዛት ሁለቱንም... Read more »

አዲስ ዘመን ድሮ

ትናንትን በዛሬ፣ ከአዲስ ዘመን ዘመን አይሽሬ የትውስታ መንገዶች ላይ ካገኘናቸው መካከል “የዳቦ ነጋዴዎቹ እየቆመሩብን ነው” ለመሆኑ ምን ይቆምራሉ… ያደባባዩ አማጭ ደግሞ በጆሮ ከቀዳው ለአንባቢያኑ ያካፍላል:: ጥቂት ከዓለም ወሬዎችም ከሚባለው እንካፈልና በዛሬ እይታ... Read more »

አዲስ ዘመን ድሮ

ዛሬ ላይ ሆነን የኢትዮጵያን ትናንት ማወቅ ከፈለግን የትም መሄድ አይጠበቅብንም፣ ምስሏ አዲስ ዘመን ላይ እናገኘዋለን፡፡ ረሃብና ጠኔ፣ ችግርና እጅ ማየት ሳይሆን እጅ ነስተው ከእጇ ላይ የጎረሱ ሀገራት ብዙ ነበሩ፡፡ አሁን ኢትዮጵያ ለእንግሊዝ... Read more »

አዲስ ዘመን ድሮ

አዲስ ዘመን ትናንት፣ አዲስ ዘመን ዛሬም ነው፡፡ ሰው እንጂ በዕድሜ ዘመን ያለ ትውስታና ትዝታ አያረጅም። ትናንት አዲስ የነበረው ዘመን ዛሬም ሕያው ነው። ከትናንቱ ለዛሬ ትውስታችን እንዲሆነን ሸሁ «1 ሺህ 340 ዓመቴ ነው»... Read more »

 አዲስ ዘመን ድሮ

ስለትናንትን ሲነገር እንደ አዲስ ዘመን ያለ የታሪክ ማጣቀሻና ታሪክን ሰንዶ ለትውልድ አውራሽ አይገኝምና ታሪክ ነጋሪውን ካደመጡ ወጉ እልፍ ነው። “አዲስ አበባ ያብባል ገና” ይላልናም ከ1964ዓ.ም ገደማ ከታየው የማበብ ሰበዝ ለአብነት አንዱን ያሳየናል።... Read more »