የሸማኔው ባለውለታ

ችግር ለመፍታት መፈጠራቸውን አምነው፤ የሰውን ልጅ አኗኗር ለማሻሻል በሚተጉ ሰዎች ዓለም በብዙ መልኩ ተቀይራለች። ጨለማን በመግፈፍ ብርሃን ለማጎናጸፍ አምፖልን በፈጠረው ቶማስ ኤድሰን፤ ስልክን በመፍጠር ዓለምን ባገናኘው ኢንጂነሩ አሌክሳንደር ግርሃም ቤል፣ ዓለምን በአዲስ... Read more »

የልጅነት ምኞቷን ያሳካች የመብራት ጌጥ አምራች

የዛሬዋ የስኬት እንግዳችን አርክቴክት ሣራ ስዩም፤ የልጅነት ምኞቷን ለመኖር ብዙም አልተቸገረችም:: ከአስተዳደጓ ጀምሮ አሳምራለሁ ብላ በምታደርገው ጥረት የቤት ዕቃ ስትጨርስ ቤተሰቦቿ አላስደነገጧትም፣ እየቀጡ አላማረሯትም:: የሚያበረታታት እንጂ የሚያጥላላ አላጋጠማትም:: መቁረጥ፣ መቀጠል እና ቅርጻ... Read more »

አካል ጉዳተኛው ባለጫማ ኢንዱስትሪ

አካል ጉዳተኛነታቸው ከመሥራት አልገደባቸውም፤ ይልቁንም አቅማቸው የሚፈቅደውን ለመሥራት አነሳሳቸው። ቁጭ ብለው መሥራት የሚችሉትን ሥራ በመምረጥም የጫማ ማስዋብ ሥራ ጀመሩ። ጫማ የማስዋብ ሥራቸውን የጀመሩት ትምህርት እንዲጨርሱ ፣ ትምህርታቸውን መጨረሳቸው ደግሞ የጫማ ማስዋብ ሥራቸውን... Read more »

ከእረኝነት እስከ አበባ እርሻ ባለቤትነት

የዛሬው የስኬት ዓምድ እንግዳችን አቶ ተስፋዬ ገብረሕይወት ይባላሉ። የተወለዱት ከአዲስ አበባ 175 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ በዝግባቦቶ ቀበሌ ነው። በወቅቱ ቤተሰቦቻቸው ዝቅተኛ የኢኮኖሚ ደረጃ ላይ ስለነበሩ ተስፋዬን... Read more »

 በማክሮ ኢኮኖሚ የእድገት መለኪያዎች ውጤት የታየባቸው አፈፃፀሞች

ኢትዮጵያ በተለይም የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ሙሉ ትግበራ ውስጥ ከገባ ወዲህ በሁሉም ዘርፎች ከፍተኛ የሚባል ውጤት እያስመዘገበች ትገኛለች፡፡ በ2017 በጀት ዓመት ባለፉት ወራት በግብርና፣ በኢንዱስትሪ፣ በዲጂታል፣ በቱሪዝምና በማዕድን ዘርፍ እመርታዎች እየተመዘገቡ ስለመሆናቸው ሲጠቀስ... Read more »

ከጋራዥ ቅጥር ሠራተኛነት ወደ ድርጅት ባለቤትነት

በወላጅ ፍቅርና እንክብካቤ ለማደግ አልታደለም:: ገና በለጋ እድሜው ወላጅ እናቱን ሞት ነጥቆታል:: ከዘመድ ጋር ለመኖር አልፈለገም፤ ራሱን ለመቻል በማሰብ በአስራ አምስት አመቱ ሥራ ለመቀጠር ወሰነ:: ምንም እንኳን እድሜው ለሥራ ባይደርስም በጋራዥ ቤት... Read more »

 የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ችግሮች ያልበገራቸው የሆርቲካልቸር አምራች

የዛሬው የስኬት ዓምድ እንግዳችን ዘመናዊ አርሶአደር የመሆን የልጅነት ሕልማቸውን ለማሳካት ሲሉ ከተፈጥሮና ከሰው ሰራሽ አደጋዎች ጋር በመጋፈጥና እድሜያቸውን ሙሉ የለፉበትን ሃብት ሳይሰስቱ ወጪ በማድረግ ለስኬት የበቁ ናቸው። የጊዳቦ የተቀናጀ ግብርና ድርጅት ባለቤትና... Read more »

 የአባቱን ሙያ ያሳደገው ወጣት ሥራ ፈጣሪ

ትውልድና እድገቱ በአዲስ አበባ ከተማ ነው:: በሲቪል ኢንጂነሪንግ የመጀመሪያ ዲግሪውን ይዟል:: የዛሬ አምስት ዓመት ገደማ በኮንስትራክሽን ዘርፍ በግሉ ለመሥራት ብድር ቢጠይቅም፣ ሳይሳካለት ይቀርና ፊቱን ወደ መጽሐፍ ማንበቡ መለሰ:: ካነበባቸው መጻሕፍት መካከል የአንዱ... Read more »

በሀገር በቀል እውቀትና ክህሎት ውጤታማ የሆነው የእንጨት ባለሙያ

ከተፈጣሪ የሚሰጥ መክሊትንም ሆነ የነፍስ ጥሪን አስቀድሞ አውቆ መሰማራት ውጤታማ ካደረጋቸው ሰዎች መካከል ናቸው፤ የዛሬው የስኬት አምድ እንግዳችን አቶ ሰለሞን ጌታሁን። የተወለዱትም ሆነ ያደጉት እዚሁ አዲስ አበባ ልዩ ስሙ ቄራ ቡልጋሪያ አካባቢ... Read more »

የፋሽን ኢንዱስትሪው አንጋፋ ተዋናይ

የዛሬዋ የስኬት እንግዳችን በፋሽን ኢንዱስትሪው ስማቸው ጎልቶ ከሚነሳ ኢትዮጵያውያን አንዷ ናቸው፤ ወይዘሮ እጅጋየሁ ኃይለጊዮርጊስ ይባላሉ። የእጅግ ዲዛይን መሥራችና ባለቤት ናቸው፡፡ በሙያው ከ30 ዓመት በላይ ዘልቀዋል፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ አስተናጋጆችን ጨምሮ በኢትዮጵያ... Read more »