ቡና አልሚው፣ አቅራቢውና ላኪው ባለሀብት

ተፈጥሮ አብዝታ ያደለቻት ኢትዮጵያ አብዛኞቹ አካባቢዎቿ በልምላሜ የተንቆጠቆጡና በአረንጓዴ ያሸበረቁ ናቸው:: ከእነዚህ አካባቢዎች መካከል ኢሉአባቦር ትጠቀሳለች:: ከጅማ ከተማ 265 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ የኢሉአባቦር አካባቢ በዩኔስኮ የተመዘገበ ሰፊ የደን ሽፋንም... Read more »

ሕሙማንን የመፈወስ የዕለት ተዕለት ሩጫ

ኢትዮጵያውያን ሳይማሩ ልጆቻቸውን በማስተማር ይታወቃሉ። ብዙ ውጣውረዶችን አልፈው፤ ብዙም ዋጋ ከፍለው ልጄ ከእኔ የተሻለ መሆን አለበት ብለው ልጃቸውን ያስተማራሉ፤ እያስተማሩም ይገኛሉ። ልጆቻቸውም በየመስኩ ተሰማርተው ከራሳቸውና ከቤተሰባቸውም አልፈው ለአገርና ለወገን አለኝታ ሆነዋል። የዕለቱ... Read more »

የጤና መኮንኑ አርሶ አደር

ወጣት አዳነ ሹሜ ትውልዱም ሆነ እድገቱ በጉራጌ ዞን እንድብር ከተማ ልዩ ስሙ የሰሚ በተባለ ቦታ ነው:: ከልጅነቱ ጀምሮ የጤና ባለሙያ የመሆን ህልም ነበረው፤ ይህን የተረዱት ወላጆቹም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን እንዳጠናቀቀ ወደ አዲስ... Read more »

ቤተሰብ በጣለው መሠረት የዳበረው የንግድ ስኬት

አቶ ተስፋዬ ፍቃዱ በስማቸው የተሰየመ የኦቾሎኒ ቅቤ ማኑፋክቸሪንግ መሥራችና ሥራ አስኪያጅ ናቸው። በኦሮሚያ ክልል ፍቼ ከተማ ተወልደው ያደጉት የዛሬው የስኬት አምድ እንግዳችን፤ የመጀመሪያና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በፍቼ ከተማ ተከታትለዋል። ቤተሰቦቻቸው በንግድ ሥራ... Read more »

ከቅጥር ወደ ኢንቨስትመንት ያደገው የዲዛይነሯ ጉዞ

የዲዛይኒንግ ሙያ ምንነቱ እንኳን በውል ሳታውቅ ገና በጠዋቱ በለጋ እድሜዋ በውስጧ ሲብሰለሰል ቆይቷል:: ልጅ ሳለች ጀምሮ ሀሳቧን በተግባር ለመተርጎም ዲዛይኖችን በመፍጠር የተለያዩ ልብሶች በመሥራት እጆቿን ታፍታታ ነበር:: በወቅቱ ታድያ ሕልሟን እውን ለማድረግ... Read more »

 ከመምህርነት እስከ ግዙፉ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ባለቤትነት

የተወለደችው በጎጃም ደብረ ማርቆስ ከተማ ሲሆን፣ ያደገችው ደግሞ በአዲስ አበባ ነው። የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን በአዲስ አበባ፣ የከፍተኛ ትምህርቷን በቀድሞ አጠራሩ ኮተቤ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ (በአሁኑ ኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርስቲ) እና አዲስ አበባ... Read more »

 በቆዳ ኢንዱስትሪ አራት አስርት ዓመታትን የተሻገሩ ባለራዕይ

የኢትዮጵያ የቆዳ ምርት ለውጭ ምንዛሪ ግኝት ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳለው ይታመናል:: ሀገሪቱ ከአመታት በፊት ለውጭ ገበያ የምታቀርበው ጥሬ ቆዳ ነበር:: በዚህም ለሀገሪቷ የውጭ ምንዛሪ በማስገኘት በኩል ከቡና ቀጥሎ ጥሬ ቆዳ ትልቅ ድርሻ እንደነበረው... Read more »

 ‹‹ታዝማ›› – በልብ ቀዶ ሕክምና ፈር ቀዳጁ ማዕከል

የልብ በሽታ በዓለም አቀፍ ደረጃ በገዳይነታቸው እጅግ አደገኛ ከሆኑ በሽታዎች መካከል በግንባር ቀደምነት ይጠቀሳል። ሕክምናው እጅግ የሰለጠኑ ባለሙያዎችንና ከፍተኛ ገንዘብ የሚጠይቅ መሆኑ ደግሞ የበሽታውን አሳሳቢነት የበለጠ አስጊና የከፋ ያደርገዋል። በሽታው እንደ ኢትዮጵያ... Read more »

የልጅነት ህልሙን ያሳካው የቱሪዝም አምባሳደር

‹‹የጠራ ዓላማ እና ያንን ከዳር ለማድረስ ውጣ ውረድን የመቋቋም አቅም ያላቸው ሰዎች›› የስኬታማነታቸው ዋነኛው መገለጫ ይሄው መሆኑ ይጠቀሳል። ስኬት ለራስ በተቀመጠ ግብና በሀገርና በማህበረሰቡ ላይ በሚያሳድረው በጎ ተፅእኖ ይመዘናል። ከዚህ መነሻ ግለሰቦች... Read more »

ዜጎችን የቤት ባለቤት ማድረግን ያለመው አዲስ መንገድ

መንግሥት በከተሞች በተለይ በአዲስ አበባ በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ የመጣውን የመኖሪያ ቤት ፍላጎት ለመመለስ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን በመገንባት በተመጣጣኝ ክፍያ ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ያለውን የማህበረሰብ ክፍል ለመድረስ ሲሰራ ቆይቷል፡፡ የዜጎችን የመኖሪያ ቤቶች ፍላጎት... Read more »