ጽንሰሃሳብን ከተግባር ያዋደዱ አምራች እጆች

ሥራ ላይ በማተኮር ከዝቅታ ዝቅ ብሎ የጀመረ ከከፍታው ከፍ ማለቱ የማይቀር ነው። እርግጥ ነው፤ ከከፍታው ከፍ ለማለት ብዙ ጥረትና ትጋት ይጠይቃል። ከብዙ ጥረትና ትጋት አስቀድሞ ታድያ ሰዎች ስለሚሠሩት ሥራ ካላቸው ውስጣዊ ፍላጎት... Read more »

ትውልዱ ወርቃማ ታሪክ የጻፈበት ፕሮጀክት

ትውልዱ ወርቃማ ታሪክ ከጻፈባቸው ፕሮጀክቶች መካከል የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ዋነኛው ነው:: መጋቢት 24 ቀን 2003 ዓ.ም የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የመሰረት ድንጋይ ከጣሉበት ቀን ጀምሮ፤ መላው ኢትዮጵያውያን በቻሉት አቅም የግድቡን ግንባታ... Read more »

በትውውቅ ከመሸጥ እስከ ወጪ ንግድ

ገና በልጅነቷ ለዲዛይን እና ፋሽን ላይ ልዩ ፍቅር የነበራት የዛሬ የስኬት ዓምድ እንግዳችን፤ ዲዛይነር ሊዲያ ሚሊዮን ትባላለች። በቆዳ ምርቶች ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ታዋቂነትን አትርፋለች፤ ‹‹ሊኖ ማኑፋክቸሪንግ ፒ ኤል ሲ›› የተሰኘው ድርጅቷ በዚህ ሥራ... Read more »

ከተቀጣሪነት ወደ ባለኢንዱስትሪነት

የዕለቱ የስኬት ዓምድ እንግዳችን ለአሥር ዓመታት በግለሰቦች ሱቅ እና ኩባንያ ተቀጥራ ሠርታለች። ዛሬ ላይ ከተቀጣሪነት ተላቃ ከራሷ አልፋ ለሌሎች ሥራ መፍጠር ችላለች:: እንግዳችን ትዕግስት መንበሩ ትባላለች። ትዕግስት ተወልዳ ያደገችው አዲስ አበባ ከተማ... Read more »

የሸማኔው ባለውለታ

ችግር ለመፍታት መፈጠራቸውን አምነው፤ የሰውን ልጅ አኗኗር ለማሻሻል በሚተጉ ሰዎች ዓለም በብዙ መልኩ ተቀይራለች። ጨለማን በመግፈፍ ብርሃን ለማጎናጸፍ አምፖልን በፈጠረው ቶማስ ኤድሰን፤ ስልክን በመፍጠር ዓለምን ባገናኘው ኢንጂነሩ አሌክሳንደር ግርሃም ቤል፣ ዓለምን በአዲስ... Read more »

የልጅነት ምኞቷን ያሳካች የመብራት ጌጥ አምራች

የዛሬዋ የስኬት እንግዳችን አርክቴክት ሣራ ስዩም፤ የልጅነት ምኞቷን ለመኖር ብዙም አልተቸገረችም:: ከአስተዳደጓ ጀምሮ አሳምራለሁ ብላ በምታደርገው ጥረት የቤት ዕቃ ስትጨርስ ቤተሰቦቿ አላስደነገጧትም፣ እየቀጡ አላማረሯትም:: የሚያበረታታት እንጂ የሚያጥላላ አላጋጠማትም:: መቁረጥ፣ መቀጠል እና ቅርጻ... Read more »

አካል ጉዳተኛው ባለጫማ ኢንዱስትሪ

አካል ጉዳተኛነታቸው ከመሥራት አልገደባቸውም፤ ይልቁንም አቅማቸው የሚፈቅደውን ለመሥራት አነሳሳቸው። ቁጭ ብለው መሥራት የሚችሉትን ሥራ በመምረጥም የጫማ ማስዋብ ሥራ ጀመሩ። ጫማ የማስዋብ ሥራቸውን የጀመሩት ትምህርት እንዲጨርሱ ፣ ትምህርታቸውን መጨረሳቸው ደግሞ የጫማ ማስዋብ ሥራቸውን... Read more »

ከእረኝነት እስከ አበባ እርሻ ባለቤትነት

የዛሬው የስኬት ዓምድ እንግዳችን አቶ ተስፋዬ ገብረሕይወት ይባላሉ። የተወለዱት ከአዲስ አበባ 175 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ በዝግባቦቶ ቀበሌ ነው። በወቅቱ ቤተሰቦቻቸው ዝቅተኛ የኢኮኖሚ ደረጃ ላይ ስለነበሩ ተስፋዬን... Read more »

 በማክሮ ኢኮኖሚ የእድገት መለኪያዎች ውጤት የታየባቸው አፈፃፀሞች

ኢትዮጵያ በተለይም የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ሙሉ ትግበራ ውስጥ ከገባ ወዲህ በሁሉም ዘርፎች ከፍተኛ የሚባል ውጤት እያስመዘገበች ትገኛለች፡፡ በ2017 በጀት ዓመት ባለፉት ወራት በግብርና፣ በኢንዱስትሪ፣ በዲጂታል፣ በቱሪዝምና በማዕድን ዘርፍ እመርታዎች እየተመዘገቡ ስለመሆናቸው ሲጠቀስ... Read more »

ከጋራዥ ቅጥር ሠራተኛነት ወደ ድርጅት ባለቤትነት

በወላጅ ፍቅርና እንክብካቤ ለማደግ አልታደለም:: ገና በለጋ እድሜው ወላጅ እናቱን ሞት ነጥቆታል:: ከዘመድ ጋር ለመኖር አልፈለገም፤ ራሱን ለመቻል በማሰብ በአስራ አምስት አመቱ ሥራ ለመቀጠር ወሰነ:: ምንም እንኳን እድሜው ለሥራ ባይደርስም በጋራዥ ቤት... Read more »