የበለስ ማርማላት አምራቿ መውጫዎች

በትግራይ ክልል ሐውዜን ከተማ ነው የተወለደችው። ወላጅ አባቷ በሥራ ምክንያት ወደ ያኔዋ የኢትዮጵያ ክፍለ ሀገር ኤርትራ መዛወራቸውን ተከትሎ አብዛኛውን የትምህርት ዘመኗን በአስመራ ነው የተከታተለችው። የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ሲከሰት እሷም ሆነች መላው ቤተሰቧ... Read more »

የካበተ ልምድ ውጤቶች

ህልማቸው ግቡን እስኪመታ ልምድ ፍለጋ ተቀጥሮ ከመሥራት ጀምሮ በተለያዩ ሥራዎች ውስጥ አልፈዋል። የቀሰሟቸው ልምዶችና ተሞክሮዎች ዛሬ ለደረሱበት ደረጃ መሠረት ሆኗቸዋል፤ ህልማቸውን እውን እንዲያደርጉ አስችሏቸዋል፤ የዛሬ የስኬት አምድ እንግዳችንን የአማሔ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ... Read more »

የጥንካሬ ተምሳሌቶቹ የመሃንዲሱ እጆች

‹‹አቋራጭ መንገድ ሰውን ያጠፋል እንጂ ካሰበበት አያደርስም›› የሚል መርህ አላቸው። ሁሉም ሰው ከራዕዩ ለመድረስ በሕይወት ዘመኑ የሚያጋጥሙትን ፈተናዎች ፊት ለፊት መጋፈጥ አለበት ብለውም ያምናሉ። ለዚህ ደግሞ ምክንያታቸው አንድ ሰው ፈተናዎችን የመጋፈጥ አቅሙን... Read more »

ከጥቃቅን ንግድ ወደ ሆቴል ኢንቨስትመንት

ለቤተሰቡ ስድስተኛ ወንድ ልጅ ናቸው:: አባታቸው ሴት ልጅ እየጠበቁ እያሉ ነው እሳቸው ይህችን ምድር የተቀላቀሉት:: ይህም ለአባታቸው ጥሩ ዜና አልነበረም:: ሁኔታው እናትና ጨቅላውን ከቤት አስከመውጣት አደረሳቸው:: እናታቸው እቅፍ እንዳሉ ከወላጅ አባታቸው ቤት... Read more »

 ፈር ቀዳጁ እሴት የተጨመረበት  የሰሊጥ ምርት ላኪ

እሳቸውም ሆኑ መላው የቤተሰባቸው አባላት በጠንካራ የስራ ባህል ተኮትኩተው ማደጋቸውን ይናገራሉ። በሥራው ዓለም አርአያዬ የሚሏቸው የወላጅ አባታቸውን ትጋት እና የስራ ፍቅር እያዩ ማደጋቸው አሁን ላሉበት ደረጃ ወሳኝ መሰረት ጥሎላቸዋል። አባታቸውን ብርቱ እና... Read more »

በአጭር ጊዜ የዓለም ገበያዎችን የደረሰው ወጣት ሥራ ፈጣሪ

የዛሬው የስኬት እንግዳችን ወጣት ሥራ ፈጣሪ ነው። ከሰሞኑ በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴርና በጥራጥሬ፣ ቅባት እህሎችና ቅመማቅመም አዘጋጅቶ ላኪዎች ማህበር አስተባባሪነት በተዘጋጀው 13ኛው ዓለም አቀፍ የጥራጥሬና ቅባት እህሎች ጉባዔ ላይ ከፍተኛ አፈፃፀም ካገኙና... Read more »

ሩሲያ ለመጀመሪያ ጊዜ አሕጉር አቋራጭ ሚሳዔል በዩክሬን ላይ መተኮሷ ተነገረ

ሩሲያ ዛሬ ከደቡባዊ ከተማዋ አስትራክሃን አሕጉር አቋራጭ ባሊስቲክ ሚሳኤል (አይሲቢኤም) የተባለውን ረጅም ርቀት ሚሳዔል መተኮሷን የዩክሬን አየር ኃይል አስታወቀ። አየር ኃይሉ እንዳለው በተለያዩ ዓይነት ሚሳዔሎች በተፈፀመው ጥቃት ዲኒፕሮ ክልል ዒላማ ተደርጋለች። የክልሉ... Read more »

የሆቴልና ጥምር ግብርና ኢንቨስትመንት ባለሀብቱ የቀድሞው መምህር

ሥራን አሐዱ ያሉት በመምህርነት ነው፤ በዚህ ሙያም ለ19 ዓመታት አገልግለዋል:: የሕግ ትምህርት በመማር የጥብቅና ሙያን ተቀላቅለው ለ13 ዓመታት የክስ መዝገቦችን አገላብጠዋል:: አጠቃላይ ግብርና በሚል የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ አግኝተዋል:: ኑሯቸውን ለማሻሻል አጥብቀው... Read more »

በ60 ሺ ብር መነሻ ባለ 60 ሚሊዮን ብር ካፒታል

በደቡብ ክልል ወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝነት በመደራጀት የአንድ ቀን ጫጩቶችን በመረከብ የ45 ቀን ጫጩቶችን ለተጠቃሚዎች ያቀርባል:: የዶሮ ስጋና እንቁላል ልማትም ያካሂዳል። በወተት ሀብት ልማት ላይም የተሠማራው ድርጅቱ በቀን ከ150... Read more »

 ከእግር ኳስ ተጫዋችነት ወደ ቡና አቅራቢነት

‹‹ለትምህርት ትልቅ ትኩረት ከሚሰጥ ቤተሰብ ነው የተገኘሁት፤ ይሁን እንጂ ቤተሰቡ በሚፈልገው ልክ በትምህርት አልገፋሁም›› ይላል የዛሬው የስኬት ገጽ እንግዳችን። እሱ እንደሚለው፤ የራሱን ፍላጎት ማሳካት ባይችልም፣ የቤተሰቡንም ፍላጎት ባያሳካም፣ የነብሱ ጥሪ በሆነው መንገድ... Read more »