
ኢትዮጵያ በርካታ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ ሁነቶች እያስተናገደች መሆኗ ይታወቃል። ይህ መስተንግዶዋ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየጨመረ መጥቷል። በበጀት ዓመቱ ባለፉት ስምንት ወራት ብቻ ከ80 በላይ ዓለም አቀፍ ሁነቶችን ማስተናገዷን መረጃዎች ያመለክታሉ። ከቅርብ... Read more »

ኢትዮጵያ ወደ ውጭ የምትልከው ቡና ከዚህም የምታገኘው የውጭ ምንዛሪ በየዓመቱ በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ይገኛል። ለዚህ አስተዋጽኦ ካደረጉት መካከልም ሀገሪቱ በዘርፉ ያደረገችው ሪፎርም በዋናነት ይጠቀሳል። ሪፎርሙ በተለይ በቡናው ግብይት ላይ የነበረውን ስር የሰደደ... Read more »

በጤናው ዘርፍ ላይ ያተኮረ ዘጠነኛው የኢትዮ ኸልዝ ዓውደ ርዕይ እና የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ያዘጋጀው ዓለም አቀፍ የመድኃኒት አቅራቢዎች ጉባኤ በቅርቡ በሚሊኒየም አዳራሽ ተካሂዷል። ዓውደ ርዕዩ በጤና ዘርፍ የተሠማሩ የሀገር ውስጥና ዓለም... Read more »

መንግሥት በሀገር አቀፍ ደረጃ የኑሮ ውድነትን እና የዋጋ ንረት ጫናን ለመቀነስ የተለያዩ ርምጃዎች እየወሰደ ይገኛል፡፡ ከትግበራዎቹ መካከል በሕገ ወጥ ነጋዴዎች ላይ ርምጃ መውሰድ አንዱ ተግባር ነው፡፡ የምርት አቅርቦት እንዲጨምር እና የሰንበት ገበያ... Read more »

ሰዎች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮቻቸውን ለመፍታት በፈቃደኝነት ከሚያቋቁሟቸው አደረጃጀቶች መካከል የኅብረት ሥራ ማህበራት ይጠቀሳሉ:: ማህበራቱ የአባሎቻቸውን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ፣ ገበያ ለማግኘት፣ ዋጋን በማረጋጋት የኑሮ ውድነትን ለመከላከል፣ የፋይናንስ ችግርን ለመፍታትና ለመሳሰሉት አላማዎች ይቋቋማሉ:: በኢትዮጵያም... Read more »

በሀገር ውስጥም ሆነ በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ ሆኖ ለመገኘት ጥራት ወሳኝ ጉዳይ ነው። ለዚህም ዓለም የደረሰባቸውን የጥራት መስፈርቶች እና የጥራት መለኪያ ቴክኖሎጂዎችን ተግባራዊ ማድረግ፣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የተቀባዩም ሆነ የላኪውን ሀገር የጥራት ደረጃ ማሟላት... Read more »

አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ አገልግሎት የዓመቱ ምርጥ አየር መንገድ በመሆን ለስምንተኛ ጊዜ ተሸልሟል። በግብፅ ካይሮ በተካሄደው 56ኛው የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር አጠቃላይ ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ... Read more »

አዲስ አበባ፡- የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የማስገባት ሥራ ተጀምሯል። ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የሚገቡ የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎች ትጥቃቸውን ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል። በዚሁ መሠረትም የመጀመሪያ ዙር የመቀሌ... Read more »

አዲስ አበባ፡-ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ ገለጹ፡፡ አቶ ኃይሉ አዱኛ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለመገናኛ ብዙኃን ትናንት በሰጡት መግለጫ... Read more »

– ብሔራዊ የቡና ፕላትፎርም ይፋ ተደረገ አዲስ አበባ፡- የቡናን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ፣ ጥራቱን ለማስጠበቅና የገበያ ዕድሎችን ለማፈላለግ ያለንን አቅም አስተባብሮ መጠቀም እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) ገለጹ።... Read more »