ዓለም አቀፍ አውደ ርዕይን በሀገር ቤት

ኢትዮጵያ በርካታ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ ሁነቶች እያስተናገደች መሆኗ ይታወቃል። ይህ መስተንግዶዋ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየጨመረ መጥቷል። በበጀት ዓመቱ ባለፉት ስምንት ወራት ብቻ ከ80 በላይ ዓለም አቀፍ ሁነቶችን ማስተናገዷን መረጃዎች ያመለክታሉ። ከቅርብ... Read more »

ለውጦች የታዩበት፣ ብዙ ሥራዎች የሚቀሩት የቡና ላይ እሴት ጭመራ

ኢትዮጵያ ወደ ውጭ የምትልከው ቡና ከዚህም የምታገኘው የውጭ ምንዛሪ በየዓመቱ በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ይገኛል። ለዚህ አስተዋጽኦ ካደረጉት መካከልም ሀገሪቱ በዘርፉ ያደረገችው ሪፎርም በዋናነት ይጠቀሳል። ሪፎርሙ በተለይ በቡናው ግብይት ላይ የነበረውን ስር የሰደደ... Read more »

ምርቶችን ለማስተዋወቅና የገበያ ትስስር ለመፍጠር

በጤናው ዘርፍ ላይ ያተኮረ ዘጠነኛው የኢትዮ ኸልዝ ዓውደ ርዕይ እና የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ያዘጋጀው ዓለም አቀፍ የመድኃኒት አቅራቢዎች ጉባኤ በቅርቡ በሚሊኒየም አዳራሽ ተካሂዷል። ዓውደ ርዕዩ በጤና ዘርፍ የተሠማሩ የሀገር ውስጥና ዓለም... Read more »

 ግብይቱን ከሰንበት እስከ ሰንበት

መንግሥት በሀገር አቀፍ ደረጃ የኑሮ ውድነትን እና የዋጋ ንረት ጫናን ለመቀነስ የተለያዩ ርምጃዎች እየወሰደ ይገኛል፡፡ ከትግበራዎቹ መካከል በሕገ ወጥ ነጋዴዎች ላይ ርምጃ መውሰድ አንዱ ተግባር ነው፡፡ የምርት አቅርቦት እንዲጨምር እና የሰንበት ገበያ... Read more »

ኅብረት ሥራ ማህበራትን ለሀገሪቱ የብልፅግና ጉዞ

ሰዎች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮቻቸውን ለመፍታት በፈቃደኝነት ከሚያቋቁሟቸው አደረጃጀቶች መካከል የኅብረት ሥራ ማህበራት ይጠቀሳሉ:: ማህበራቱ የአባሎቻቸውን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ፣ ገበያ ለማግኘት፣ ዋጋን በማረጋጋት የኑሮ ውድነትን ለመከላከል፣ የፋይናንስ ችግርን ለመፍታትና ለመሳሰሉት አላማዎች ይቋቋማሉ:: በኢትዮጵያም... Read more »

የላኪውንና ተቀባዩን የጥራት ደረጃ ማሟላት – ወቅቱ የሚጠይቀው መስፈርት

በሀገር ውስጥም ሆነ በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ ሆኖ ለመገኘት ጥራት ወሳኝ ጉዳይ ነው። ለዚህም ዓለም የደረሰባቸውን የጥራት መስፈርቶች እና የጥራት መለኪያ ቴክኖሎጂዎችን ተግባራዊ ማድረግ፣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የተቀባዩም ሆነ የላኪውን ሀገር የጥራት ደረጃ ማሟላት... Read more »

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ አገልግሎት ምርጥ አየር መንገድ በመባል ተሸለመ

አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ አገልግሎት የዓመቱ ምርጥ አየር መንገድ በመሆን ለስምንተኛ ጊዜ ተሸልሟል። በግብፅ ካይሮ በተካሄደው 56ኛው የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር አጠቃላይ ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ... Read more »

የቀድሞ ታጣቂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የማስገባት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፡- የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የማስገባት ሥራ ተጀምሯል። ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የሚገቡ የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎች ትጥቃቸውን ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል። በዚሁ መሠረትም የመጀመሪያ ዙር የመቀሌ... Read more »

“ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል” – አቶ ኃይሉ አዱኛ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ

አዲስ አበባ፡-ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ ገለጹ፡፡ አቶ ኃይሉ አዱኛ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለመገናኛ ብዙኃን ትናንት በሰጡት መግለጫ... Read more »

የቡናን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ አቅሞችን አስተባብሮ መጠቀም ያስፈልጋል

– ብሔራዊ የቡና ፕላትፎርም ይፋ ተደረገ አዲስ አበባ፡- የቡናን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ፣ ጥራቱን ለማስጠበቅና የገበያ ዕድሎችን ለማፈላለግ ያለንን አቅም አስተባብሮ መጠቀም እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) ገለጹ።... Read more »