
መንግሥት በሀገር አቀፍ ደረጃ የኑሮ ውድነትን እና የዋጋ ንረት ጫናን ለመቀነስ የተለያዩ ርምጃዎች እየወሰደ ይገኛል፡፡ ከትግበራዎቹ መካከል በሕገ ወጥ ነጋዴዎች ላይ ርምጃ መውሰድ አንዱ ተግባር ነው፡፡ የምርት አቅርቦት እንዲጨምር እና የሰንበት ገበያ... Read more »

ሰዎች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮቻቸውን ለመፍታት በፈቃደኝነት ከሚያቋቁሟቸው አደረጃጀቶች መካከል የኅብረት ሥራ ማህበራት ይጠቀሳሉ:: ማህበራቱ የአባሎቻቸውን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ፣ ገበያ ለማግኘት፣ ዋጋን በማረጋጋት የኑሮ ውድነትን ለመከላከል፣ የፋይናንስ ችግርን ለመፍታትና ለመሳሰሉት አላማዎች ይቋቋማሉ:: በኢትዮጵያም... Read more »

በሀገር ውስጥም ሆነ በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ ሆኖ ለመገኘት ጥራት ወሳኝ ጉዳይ ነው። ለዚህም ዓለም የደረሰባቸውን የጥራት መስፈርቶች እና የጥራት መለኪያ ቴክኖሎጂዎችን ተግባራዊ ማድረግ፣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የተቀባዩም ሆነ የላኪውን ሀገር የጥራት ደረጃ ማሟላት... Read more »

አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ አገልግሎት የዓመቱ ምርጥ አየር መንገድ በመሆን ለስምንተኛ ጊዜ ተሸልሟል። በግብፅ ካይሮ በተካሄደው 56ኛው የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር አጠቃላይ ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ... Read more »

አዲስ አበባ፡- የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የማስገባት ሥራ ተጀምሯል። ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የሚገቡ የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎች ትጥቃቸውን ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል። በዚሁ መሠረትም የመጀመሪያ ዙር የመቀሌ... Read more »

አዲስ አበባ፡-ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ ገለጹ፡፡ አቶ ኃይሉ አዱኛ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለመገናኛ ብዙኃን ትናንት በሰጡት መግለጫ... Read more »

– ብሔራዊ የቡና ፕላትፎርም ይፋ ተደረገ አዲስ አበባ፡- የቡናን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ፣ ጥራቱን ለማስጠበቅና የገበያ ዕድሎችን ለማፈላለግ ያለንን አቅም አስተባብሮ መጠቀም እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) ገለጹ።... Read more »

አዲስ አበባ ፡- ከስፖርቱ ጎን ለጎን በመንገድ ደኅንነት ላይ እየሠራ መሆኑን የኢትየጵያ ሞተር ስፖርት አሶሴሽን አስታወቀ። የአሶሴሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ አዲስ ዓለማየሁ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፣ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የትራፊክ አደጋ ያለባት ሀገር በመሆኗ... Read more »

በሀገራችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ/ ካፒታል ገበያ/ ጉዳይ በስፋት ይነሳል። ገበያው በምጣኔ ሀብት ባለሙያዎችም በእጅጉ ሲጠቆም የነበረ ሲሆን፣ ገበያው ለሀገር ያለውን ፋይዳ በመገንዘብም መንግሥት በኢትዮጵያም እውን እንዲሆን እየሰራ ይገኛል።... Read more »

በኦሮሞ ብሔረሰብ ዘንድ በድምቀት ከሚከበሩ በዓላት መካከል እሬቻ አንዱ ነው። የክረምት ወቅት አልፎ የበጋው ወቅት ሲገባ በአዲስ ዓመት መባቻ መስከረም ወር ላይ ይከበራል። እሬቻ በኦሮሞ ብሔረሰብ ዘንድ በድምቀት የሚከበር በዓል ሲሆን፤ ብሔረሰቡ... Read more »