ሚኒስቴሩ ዓመቱን ሙሉ የበጎ ፈቃድ ሥራዎችን ሊሠራ ነው

አዲስ አበባ፡- ያለውን አቅም በማስተባበር የበጎ ፈቃድ ሥራዎችን ዓመቱን ሙሉ ለመሥራት እቅድ መያዙን የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ገለፁ። የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የበጎ ፈቃድ መርሃ ግብር በትናንትናው ዕለት አስጀምሯል። ሚኒስትሯ ሸዊት... Read more »

በአየር ንብረት ለውጥና የአካባቢ ጥበቃ ሥራዎች ላይ ወጣቱን ማሳተፍ ይገባል

አዲስ አበባ፡- በአየር ንብረት ለውጥና የአካባቢ ጥበቃ ሥራዎች ላይ ወጣቱን በማሳተፍ በርካታ ለውጦች ማምጣት እንደሚገባ ተጠቆመ። የአካባቢ ጥበቃና የውሃ ብክለትን መከላከል በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮረ ሥልጠና በሰርቪ ግሎባል አዘጋጅነት ለወጣቶች ተሰጥቷል። በአዲስ... Read more »

ከ16 ሺህ በላይ የካንሰር ህሙማን የህክምና አገልግሎት አግኝተዋል

አዲስ አበባ፡- በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የካንሰር ማዕከሉ 16 ሺህ 600 ለሚሆኑ ተመላላሽ እና ተኝቶ ታካሚ የካንሰር ህሙማን አገልግሎት መስጠት መቻሉን የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ አስታወቀ። በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና... Read more »

ምርምሮችን ወደተግባር የመለወጥ ባህል ማዳበር ያስፈልጋል

አዲስ አበባ፡- ምርምሮችን ወደተግባር የመለወጥ ባህል መዳበር ወሳኝና አስፈላጊ መሆኑን በመገንዘብ ለዘርፉ ትብብር ሊደረግ እንደሚገባ በቅድስት ማርያም ዩኒቨርሲቲ የሪሰርችና የኖውሌጅ ማኔጅመንት ቢሮ ሃላፊ ረዳት ፕሮፌሰር ማትያስ ሽመልስ ገለጹ። ቅድስት ማርያም ዩኒቨርሲቲ የሚያዘጋጀው... Read more »

በአዲሱ በጀት ዓመት ለዜጎች ቀልጣፋ የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎትን ለመስጠት ታቅዷል

አዲስ አበባ፡- በአዲስ አበባ ከተማ በ2017 በጀት ዓመት የተጠናከረ ቅንጅታዊ አሠራርን በመዘርጋት ለዜጎች ቀልጣፋ ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎቶችን ለመስጠት ማቀዱን የአዲስ አበባ ከተማ ሥራ አስኪያጅ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በቢሮ ኃላፊ ማዕረግ የአዲስ አበባ... Read more »

“ከጠለምት ወረዳዎች የተፈናቀሉ ዜጎችን በመመለስ ሂደት የሀገር መከላከያ ሠራዊት ተልዕኮውን በብቃት ተወጥቷል”- የታዛቢ ቡድኑ አባላት

አዲስ አበባ፡- ከጠለምት ወረዳዎች የተፈናቀሉ ዜጎችን በመመለስ ሂደት የሀገር መከላከያ ሠራዊት ተልዕኮውን በብቃት መወጣቱን የአማራ እና ትግራይ ክልሎች የታዛቢ ቡድን አባላት ተናገሩ። ከሦስቱም የጠለምት ወረዳዎች ተፈናቅለው የነበሩ ዜጎች ወደ ቀያቸው ሲመለሱ ማኅበረሰቡ... Read more »

 በክልሉ ከ12 ሚሊዮን በላይ ሰዎች የጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል

አዲስ አበባ:- በአማራ ክልል ከ12 ሚሊዮን በላይ ሰዎች የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ። የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሲስተር ክሽን ወልዴ ለኢትዮጵያ ፕሬስ... Read more »

 በክልሉ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 700 ሺህ ወጣቶች እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፡- በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት 700 ሺህ ወጣቶች እየተሳተፉ መሆኑን የክልሉ መንግሥት ገለጸ። አንድ ነጥብ ዘጠኝ ሚሊዮን የክልሉ ነዋሪዎችም በመርሃ ግብሩ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ተጠቁሟል። የክልሉ... Read more »

 የራስን ፀጋ ማየት ያስቻለው የእሳቤ ለውጥ

መሐመድ ሲራጅ ይባላል። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጤ ዞን የምሥራቅ ስልጤ ወረዳ ነዋሪ ነው። ገና በለጋ ዕድሜው ራሱን ለመለወጥ በነበረው ፍላጎት ምክንያት ብዙ ነገሮችን ሞክሯል። ራሱን ለመለወጥ በነበረው የሕይወት ትግል ድንበርን ተሻግሮ ሳዑዲ... Read more »

 ምክክሩ፤ የሚያስተባብሩ አጀንዳዎችን እንድንለይ እድል ሰጥቶናል ሲሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፦ ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጋር የተደረገው ምክክር የሚያፎካክሩ አጀንዳዎችን ብቻ ሳይሆን የሚያስተባብሩ አጀንዳዎችን እንድንለይ እድል ሰጥቶናል ሲሉ ኢዜማ እና ትዴፓ ገለጹ። የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች ተወካዮች በሀገራዊ ስትራቲጂያዊ ጉዳዮች... Read more »