በአዲስ አበባ ከተማ የወንጀል ምጣኔ በ42 በመቶ ቀነሰ

አዲስ አበባ፡- በአዲስ አበባ ከተማ የነበረውን የወንጀል ምጣኔ በዘንድሮ በጀት ዓመት በ42 በመቶ መቀነስ መቻሉን የአዲስ አበባ ሰላም እና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ገለጸ። የአዲስ አበባ ሰላም እና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ምክትል ቢሮ... Read more »

በሲዳማ ክልል የቡናና አቮካዶ ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፦ በሲዳማ ክልል ለውጭ ገበያ የሚቀርቡ የቡናና የአቮካዶ ምርት እና ምርታማነትን ለማሳደግ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ እንደሚገኝ የክልሉ የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ መምህሩ ሞኬ ለአዲስ ዘመን እንዳስታወቁት፤... Read more »

አዲስ አበባ የእድገትና የተስፋ ምልክት ሆናለች ሲሉ የአልጄሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለጹ

አዲስ አበባ፦ የአዲስ አበባ እድገትና ፈጣን ለውጥ ለአፍሪካ የእድገትና የተስፋ ምልክት ሆኗል ሲሉ የአልጄሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሕመድ አታፍ ገለጹ። በ5ኛው የኢትዮ-አልጄሪያ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ ላይ ንግግር ያደረጉት የአልጄሪያ ውጭ ጉዳይ... Read more »

ሪፎርሙ ለቱሪዝም ዘርፍ ዕድገት አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ነው

አዲስ አበባ፦ ከጥቂት ዓመታት በፊት የተተገበረው ብሄራዊ ሪፎርም ለቱሪዝም ዘርፉ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ መሆኑን የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ተናገሩ። ሪፎርሙ ዘርፉን ከዋና ዋና የኢኮኖሚ መሰሶዎች መካከል አንዱ አድርጎታል ብለዋል። የኢትዮጵያ ቱሪዝም ሚኒስቴር... Read more »

ማሕበራዊ ኃላፊነት – ለማሕበረሰባዊ አንድነት

ዜናሐተታ የሰው ልጆች የአኗኗር መልክ ሁሌም በአብሮነት ሂደት ይገለጻል። ይህ ማህበራዊነት ደግሞ አንዳንዴ በተፈጥሮም ይሁን በሰው ሠራሽ ችግሮች እክል ሊያጋጥመው ይችላል። እንዲህ በሆነ ጊዜ የሌሎችን ትኩረት የሚሹና በብዙ አጋርነቶች የሚገለጹ ዘርፈ ብዙ... Read more »

ዋሊያ አይቤክስን ከተጋረጠበት ስጋት ለማውጣት ሁሉም ኃላፊነቱን እንዲወጣ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ብርቅዬ እንስሳ የሆነው ዋሊያ አይቤክስ ከተጋረጠበት አደጋ ለመታደግ ለተዘጋጀው ስትራቴጂክ እቅድ ትግበራ ሁሉም ኃላፊነቱን እንዲወጣ የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን አስገነዘበ። በኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን የዱር እንስሳት ምርምርና... Read more »

«ባለፉት ዘጠኝ ወራት 800 ቢሊዮን ብር በዲጂታል ክፍያ ተንቀሳቅሷል» በለጠ ሞላ (ዶ/ር )

በለጠ ሞላ (ዶ/ር ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር አዲስ አበባ፡- ባለፉት ዘጠኝ ወራት 800 ቢሊዮን ብር በዲጂታል ክፍያ መንቀሳቀሱን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) አስታወቁ። ሚኒስትሩ የተቋሙን የዘጠኝ ወራት አፈጻጸም አስመልክቶ በሰጡት... Read more »

የብየዳ ሙያተኞች በዓለም ላይ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ እየተሠራ ነው

> እንደ አህጉር ያለውን እውቀትና ክህሎት አስተባብሮ መጠቀም ያስፈልጋል አዲስ አበባ፡- እንደአህጉር ያለንን እውቀት፣ ክህሎት እና ቴክኖሎጂ አስተባብሮ ሥራ ላይ ማዋል እንደሚገባ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ) ገለጹ።... Read more »

አሜሪካና ኢራን በኑክሌር ጉዳይ ይስማሙ ይሆን?

ተጠባቂው የአሜሪካና የኢራን የኑክሌር ውይይት በኦማን ዋና ከተማ ሙስካት ተካሂዷል፡፡ የሁለቱ ሀገራት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ያደረጉት ውይይት ለኢራን የኑክሌር ጦር መሣሪያ ውዝግብ አንዳች መፍትሄ ሊያመጣ ይችላል በሚል ተስፋ መላው ዓለም በጉጉት ሲጠብቀው እንደነበር... Read more »

‹‹በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በተመረጡ አምስት የእድገት ምንጮች ተጨባጭ ለውጦች ተመዝግበዋል›› – ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) የፕላን እና ልማት ሚኒስትር

አዲስ አበባ፡- ‹‹በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በተመረጡ አምስት የእድገት ምንጮች ተጨባጭ ለውጦች ተመዝግበዋል ሲሉ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የፕላን እና ልማት ሚኒስትሯ ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) የ2017 በጀት ዓመት የባለፉት... Read more »