
አዲስ አበባ፡- ‹‹ከልባቸው ሰላምን የሚፈልጉ አመራሮች እንዳሉ ሁሉ በወርቅ ንግድ ላይ የተሠማሩ ዘራፊዎችም አሉ ሲሉ የቀድሞው የትግራይ ክልል ጊዜያዊ ፕሬዚዳንትና በአሁኑ ጊዜ በምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች የጠቅላይ ሚንስትሩ አማካሪ ሚንስትር አቶ ጌታቸው ረዳ... Read more »

– አንድ ነጥብ ስድስት ቢሊዮን ዶላር የኢንቨስትመንት ውልም ተፈርሟል አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ 2025 የቢዝነስ ፎረም የሀገሪቱን የኢንቨስትመንት አቅምና ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር የተከናወኑ የሪፎርም ሥራዎችን ማስገንዘብ የተቻለበት መሆኑን የገንዘብ ሚንስትር አቶ... Read more »

አዲስ አበባ ፦ የምስራቅ አፍሪካን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ ትብብርን ይበልጥ ማሳደግና ጠንካራ ተቋማትን መገንባት ወሳኝ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ተመስገን ጥሩነህ የአፍሪካ ቀጣናዊ መረጃና ደህንነት ኮሚቴ... Read more »

አዲስ አበባ፦ በአፍሪካ ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ የሃይማኖት አባቶች ያላቸውን የማይተካ ሚና የበለጠ ማጠናከር እንደሚገባቸውም የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ገለጹ። ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ 3ኛው ዓለም አቀፍ የሰላም፣ የአብሮነትና የልማት ጉባዔ ትናንት... Read more »

ዜና ትንታኔ አሜሪካ ከየመን ሁቲ ታጣቂዎች ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሷን ይፋ አድርጋለች፡፡ የአሜሪካ የመካከለኛው ምስራቅ ሁነኛ አጋር እስራኤል ደግሞ በሁቲ ይዞታዎች ላይ የምትፈፅመውን ጥቃት አጠናክራ ቀጥላለች፡፡ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣... Read more »

አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ጂኦፓርኮች ለማህበረሰብ ጥቅም እና ለሥራ ፈጠራ እንዲውሉ ከዩኔስኮ ጋር እየተሠራ መሆኑን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ። በዓለም አቀፍ ደረጃ 229 ገደማ ጂኦፓርኮች መመዝገባቸውን አመለከተ፡፡ የቱሪዝም ሚንስትር ሰላማዊት ካሳ ፤ ሚንስቴሩ ከዩኔስኮ... Read more »

አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ በቀጣናው ያላት ስትራቴጂካዊ አቀማመጥ ለኢንቨስትመንት ተመራጭ እንደሚያደርጋት የፕላንና ልማት ሚንስትር ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሚንስትሯ በኢንቨስመንት ኢትዮጵያ 2025 ቢዝነስ ፎርም ላይ ባደረጉት ገለጻ እንዳመለከቱት ፤ ኢትዮጵያ በቀጣናው ያላት ስትራቴጂካዊ... Read more »

ወልቂጤ፦ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሠሩ የምርምር ውጤቶች ከህትመት ባለፈ ተግባራዊ ለማድረግ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት መሥራት አስፈላጊ መሆኑ ተመላከተ። “እውቀት መር ኢኮኖሚ ለድህነት ቅነሳ እና ለማህበራዊ ዋስትና” በሚል መሪ ቃል 6ኛው ሀገር... Read more »

ጥናታዊ ምርምሮችን ተግባራዊ ለማድረግ ተመራማሪዎች እና ፖሊሲ አውጪዎች በጥምረት ሊሠሩ እንደሚገባ ተገለጸ አዲስ አበባ፡- ሳይንሳዊ እና ችግር ፈቺ ጥናታዊ ምርምሮችን ተግባራዊ ለማድረግ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትና ፖሊሲ አውጪዎች ተቀራርበው መሥራት እንዳለባቸው የኢትዮጵያ ሲቪል... Read more »

የሌማት ትሩፋት ሰዎች የመንደራቸውን እና የደጃፋቸውን ጸጋ ተጠቅመው እያመረቱ የተመጣጠነ ምግብ እንዲመገቡና የምግብ ዋስትናቸውንም እንዲያረጋግጡ የተዘረጋ አዲስ ኢንሼቲቭ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ይህ ፕሮግራም በተለይም ከከተማ ግብርና ጋር ተጣምሮ ተግባራዊ መሆን ከጀመረ ወዲህ አመቺነት... Read more »