አዲስ አበባ፡– በአማራ ክልል በ90 ወረዳዎች የተሳታፊ ልየታና መረጣ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ገለጸ፡፡ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕሮፌሰር) ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ በአማራ ክልል አሁን ላይ የሀገራዊ... Read more »
በሀገር አቀፍ ኢኮኖሚ ግንባታው የራሱን አስተዋፅዖ ያበረክታል፤ በተለይም የሥራ ሀሳብ ኖሯቸው የገንዘብ አቅም የሌላቸው ዜጎችን ማነቆ ይፈታል እንዲሁም የባንኮችን ክፍተት ይሞላል ተብሎ የታመነበት ‹‹የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ›› ከሰሞኑ በይፋ ሥራ መጀመሩን መበሰሩ... Read more »
አዲስ አበባ፡– የጎንደር ከተማ ኮሪደር ልማት ለጥምቀት በዓል እና ለቱሪስቶች ቆይታ ተጨማሪ ድምቀትና ውበት እንደሚፈጥር የአማራ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ገለጸ፡፡ በአማራ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ የቱሪዝም ልማት ዳይሬክተር አቶ መልካሙ አዳም... Read more »
አዲስ አበባ፡- የአፍሪካ ኅብረት ውጤታማ የሚሆነው አብዛኛው የኅብረቱን ወጪ በአፍሪካውያን መሸፈን ሲቻል መሆኑን የዲላ ዩኒቨርሲቲ መምህርና በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የአፍሪካ እና እስያ ጥናት ትምህርት ክፍል የሦስተኛ ዲግሪ ተማሪ አቶ ዳዊት መዝገበ ተናገሩ።... Read more »
አዲስ አበባ፡- በሲዳማ ክልል በተያዘው ዓመት መጨረሻ በልማታዊ ሴፍቲኔት መርሐ ግብር ተጠቃሚ የሆኑ ተረጂዎችን ለማስመረቅ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር አቶ አበራ ዊላ አስታወቁ፡፡ አቶ አበራ ዊላ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ... Read more »
አዲስ አበባ፡– በአማራ ክልል የጥምቀትና የቃና ዘገሊላ በዓላትን ጨምሮ በጥር ወር የሚከበሩ ሃይማኖታዊና ባሕላዊ በዓላት በድምቀት ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁን የክልሉ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ ጥምቀት፣ ቃና ዘገሊላ፣ ጊዮን፣ አስተርዕዮ፣ መርቆሪዮስ በክልሉ በጥር... Read more »
አዲስ አበባ፡- በሚቀጥሉት ቀናት በአብዛኛዎቹ የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ የሚኖረው የበጋው ደረቅ የእርጥበት ሁኔታ የድህረ ሰብል ስብሰባ ተግባራትን ለማከናወን አመቺ ሁኔታ እንደሚኖረው የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ኢንስቲትዩቱ እ.ኤ.አ ከጃንዋሪ 11 እስከ 20 ቀን... Read more »
አዲስ አበባ፡- ከመጪው ጥምቀት በዓል ጋር ተያይዞ ኅብረተሰቡ የሚሸምታቸውን ምግቦችንና የፋብሪካ ውጤቶችን ጥራትና የመጠቀሚያ ጊዜ ያላለፈባቸው መሆኑን ማረጋገጥ እንዳለበት የአዲስ አበባ የምግብና መድኃኒት አስተዳደርና ቁጥጥር ባለሥልጣን አሳሰበ፡፡ የባለሥልጣኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ወይዘሮ... Read more »
አዲስ አበባ፡- የሰላም ጥሪውን ተከትለው የገቡትን በአግባቡ የመያዙ ሁኔታ እንደተጠበቀ ሆኖ የቀሩትም ቢሆኑ የመረዳቱ ሁኔታ እንጂ የሰላም ጥሪውን ተከትለው እንደሚገቡ እምነት አለኝ ሲሉ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ስትራቴጂክ አማካሪ አቶ ኢብሳ ነገዎ... Read more »
ዜና ትንታኔ የካፒታል ገበያ ለግሉ ዘርፍ መጠናከር እና ለማይበገር ኢኮኖሚ ግንባታ ጉልህ ሚና እንዳለው ይገለጻል፡፡ ከዘርፉ ፈርጀ ብዙ ጥቅሞች መካከልም ለኢንቨስትመንት ስበት የጎላ ድርሻ እንዳለውም የዘርፉ ምሁራን ይናገራሉ፡፡ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ባለሙያዎች ማኅበር... Read more »