የኢትዮ -ስሎቬኒያ ምክክር የሁለቱን ሀገራት የንግድ ግንኙነት ለማሳደግ ያስችላል

አዲስ አበባ፦ የኢትዮጵያ – ስሎቬኒያ ምክክር የሁለቱን ሀገራት የንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነት ለማሳደግ እንደሚያስችል ተገለጸ። በምክክሩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሀደራ አበራ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን እና የስሎቫኒያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሚስተር... Read more »

 ለስድስት ወራት የሚቆይ የአካባቢ ብክለት መከላከል ንቅናቄ ዛሬ ይጀመራል

የሰኔ ወር ፕላስቲክን የማስወገድ ወር ይሆናል አዲስ አበባ፡- ለስድስት ወራት የሚቆየው የአካባቢ ብክለት መከላከል እና ጽዱ ኢትዮጵያ የመፍጠር ባህል ንቅናቄ ዛሬ እንደሚጀመር ተገለጸ። የመጀመሪያው የሰኔ ወር የማይታደሱ የፕላስቲክ ውጤቶችን የመከላከል እና የማስወገድ... Read more »

የምግብ ደህንነትን ለማረጋገጥ ከአምራች እስከ ሸማች ኃላፊነታቸውን በአግባቡ እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፡-የምግብ ደህንነትን በማረጋገጥ ሂደት ከአምራች እስከ ሸማች ኃላፊነታቸውን በአግባቡ እንዲወጡ የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን ጥሪ አቀረበ። የባለሥልጣኑ የምግብ ምዝገባና ፍቃድ መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ መንግሥቱ አስፋው ለአዲስ ዘመን እንደገለፁት፣ ምግብ የተፈላጊነቱን... Read more »

የንግዱ ማህበረሰብ ከመገፋፋት ወደ መደጋገፍ

ዜና ሐተታ የኦሮሚያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ለኢኮኖሚው ማህበረሰብ አገልግሎት ለመስጠትና መብታቸውን ለማስጠበቅ ጥር 9 ቀን 1999 ዓ.ም ተመሠረተ። ምርትና አገልግሎቶችን ለማስተዋወቅ እና በሀገር አቀፍ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ተደራሽ ለማድረግ... Read more »

ቢሮው 996 አባላትን ያቀፉ 87 ኢንተርፕራይዞችን አስመርቆ ወደ ሥራ አሰማራ

አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ 996 አባላትን ያቀፉ 87 የተርሚናል ኢንተርፕራይዞችን አስመርቆ ወደ ሥራ ማሰማራቱን ገለፀ። በምክትል ከንቲባ ማእረግ የአዲስ አበባ ከተማ ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጥራቱ... Read more »

በኦሮሚያ ክልል 40 ከመቶ የደን ሽፋንን ማሳደግ የሚያስችል ሥራ ተሠርቷል

አዲስ አበባ፡- በኦሮሚያ ክልል ባለፉት ስድት ዓመታት በአረንጓዴ ዐሻራ መርሃግብር 40 በመቶ የደን ሽፋንን ለመጨመር የሚያስችል ሥራ መሠራቱ ተገለፀ። በተያዘው ዓመት በክረምቱ ለሚከናወነው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃግብር ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ወደ 5.2... Read more »

‹‹መሶብ›› በሲቪል ሰርቪስ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ አዲስ ለውጥ አምጥቷል

አዲስ አበባ፦ ‹‹መሶብ›› የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከወረቀት ነጻ የዲጂታል አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑ የሲቪል ሰርቪስ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ አዲስ ለውጥ ያመጣ ነው ሲሉ የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሀሚድ ኪኒሶ ገለጹ።... Read more »

በአሰላ ከተማ ፍሳሽ ቆሻሻ ወደ ንጹህ ውሃ የሚቀይር ማጣሪያ በመገንባት ላይ ነው

አሰላ፡- በኦሮሚያ ክልል አሰላ ከተማ ፍሳሽ ቆሻሻን ወደ ንጹህ ውሃ የሚቀይር ማጣሪያ በ185 ሚሊዮን ብር እየተገነባ መሆኑን የአሰላ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ። የከተማዋ ምክትል ከንቲባ አቶ አብዱላሂ ሃሙ የሚዲያ አመራሮችና ጋዜጠኞች በከተማዋ እየተገነባ... Read more »

‹‹የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ምላሽ ማግኘት ለአካባቢው ከፍተኛ ጥቅም ይኖረዋል›› – ሌተናል ጀነራል ዮሃንስ ገብረመስቀል

አዲስ አበባ፡- ለኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ አወንታዊ ምላሽ ማግኘት ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለአካባቢው ከፍተኛ ጥቅም ይኖረዋል ሲሉ ሌተናል ጀነራል ዮሃንስ ገብረመስቀል ተናገሩ። ሌተናል ጀነራል ዮሃንስ ለወጋሕታ ጋዜጣ እንደገለፁት፣ የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ... Read more »

አዳዲስ የልማት ፋይናንስ አቅሞችን እየለዩ መጠቀም እንደሚያስፈልግ ተገለጸ

አዲስ አበባ፡- አዳዲስ የልማት ፋይናንስ አቅሞችን እየለዩ መጠቀም ያስፈልጋል ሲሉ የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር ) አስታወቁ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ ልማት እና ለሴቶች እና ልጃገረዶች ጤና... Read more »