
ታይዋን በራሷ አቅም የሠራቻቸውን ባህር ሰርጓጅ መርከቦች ይፋ አደረገች። የታይዋን ፕሬዚዳንት ሳይ ኢንዌን የደሴቷን የመከላከያ አቅም ያጠናክራሉ የተባሉትን ባህር ሰርጓጅ መርከቦች አስተዋውቀዋል። ፕሬዚዳንቷ በይፋ ያስተዋወቋቸው ስምንት ባህር ሰርጓጅ መርከቦች በሁለት አመት ውስጥ... Read more »

የአሜሪካው የቴክኖሎጂ ኩባንያ በራሪ ተሽከርካሪ መሥራቱን ገለጸ በየዘመኑ የተፈበረኩ የቴክኖሎጂ ፈጠራዎች የሰው ልጆችን ሕይወት ሲያቀሉ ቆይተዋል። የሰው ልጆች ቴክኖሎጂዎችን ተጠቅመው እስከ ጠፈር ድረስ ተጉዘው ማሰስ መቻላቸው፣ የኢንተርኔት አገልግሎት እና አሁን ደግሞ አርቴፊሻል... Read more »
ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ወደጦርነት ከገባች በኋላ ከተባበሩት መንግሥት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት አባልነት ተሰርዛለች። አሁን ላይ ግን ሩሲያ አባልነቷን ለማደስ እየሞከረች ነው። የሩሲያ የአባልነቴ ይመለስ ጥያቄም ለሰብዓዊ መብት ምክር ቤቱ አቋሙን የሚፈትሽ... Read more »

አዘርባጃን አወዛጋቢዋን የናጎሮኖ ካራባክን ግዛት መቆጣጠሯን ተከትሎ በሥፍራው የሚኖሩ አርመናውያን የዘር ማጽዳት ይፈጸምብናል በሚል ስጋት እየሸሹ ነው። ወደ ስድስት ሺህ 500 የሚጠጉ አርመናውያንም ድንበር በመሻገር ወደ አርሜንያ እየገቡ ይገኛሉ። በሥፍራዋ ከ120 ሺህ... Read more »

በከፍተኛ ጎርፍ ተጥለቅልቃ አሰቃቂ አደጋ ያስተናገደችው የሊቢያዋ ከተማ ዴርና ከንቲባ ከክስተቱ ጋር በተገናኘ መታሰራቸውን ታውቋል። አብዱልመናን አል ጋሃኣቲ የተባሉት ከንቲባ ከሳምንታት በበፊት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በተቀጠፉበት የጎርፍ አደጋ ምክንያት ክስ ከተመስረተባቸው በርካታ... Read more »

የግብጽ መንግሥትን ለመደገፍ ጉቦ ተቀብለዋል ተብለው የተከሰሱት የአሜሪካ ሕግ መወሰኛ ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት ቋሚ ኮሚቴ ሊቀመንበር ቦብ ሜንዴዝ ከወንጀሉ ነጻ ነኝ ሲሉ ተናገሩ። በቤታቸው በፍተሻ የተገኘው ወደ ግማሽ ሚሊዮን የሚጠጋ ዶላር... Read more »

የሆሊውድ ፀሐፊዎች የሥራ ማቆም አድማቸውን ለማቆም የሚያስችል ጊዜያዊ ስምምነት ከስቱዲዮ ኃላፊዎች ጋር መድረሳቸውን ተናገሩ። ፀሐፊዎቹ ለአምስት ወራት ያህል የዘለቀ የሥራ ማቆም አድማም ካደረጉም በኋላ ነው ስምምነት ላይ ተደርሷል የተባለው። የአሜሪካ ፀሐፊዎች ማህበር... Read more »

በኒጀር የተከሰተውን መፈንቅለ መንግሥት ተከትሎ ፈረንሳይ አምባሳደሯን እንደምታስወጣ እና ከሀገሪቷ ጋር ያላትን ወታደራዊ ትብብር እንደምታቆም ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ተናገሩ። ማክሮን ፈረንሳይ ከኒጀር አምባሳደሯን ለማስወጣት ወስናለች። በሚቀጥሉት ሰዓታት አምባሳደራችን እና በርካታ ዲፕሎማቶች ወደ... Read more »

ኡጋንዳ ሶማሊያ እና ተገንጥላ ራሷን እያስተዳደረች ያለችው ሶማሊላንድ ውህደት እንዲፈጥሩ ለማድረግ እንደምታደራድር አስታውቃለች። ሶማሊላንድ ከሶማሊያ ከተገነጠለች ሦስት አስርት አመታትን አስቆጥራለች። የኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዮሪ ሙሰቨኒ የማደራደሩን ሚና ለመወጣት የተስማሙት ባለፈው አርብ የሶማሊላንድ ልዩ... Read more »

የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ተመድ ‘የጥቁር ባህር የእህል ስምምነትን’ ለማደስ የሚያደርገው ጥረት የማይሳካ መሆኑን ተናገሩ። በማደግ ላይ ያሉ ሀገራትን ድጋፍ የሚሹት አሜሪካ እና አውሮፓ በተቀረው ዓለም ላይ ንቀት እያሳዩ ነው... Read more »