በማንሰራራት ላይ ያለው ሀገር በቀል ዕውቀት

ኢትዮጵያ የብዙ ብሔር ብሔረሰቦች መኖሪያ እንደመሆኗ መጠን የበርካታ ባሕልና ሀገር በቀል ዕውቀቶች ባለጸጋም ናት። ሀገራችን ከምትታወቅባቸው ሀገር በቀል ዕውቀቶች መካከል የባሕል ሕክምና፣ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ፣ ቁጠባ፣ ባሕላዊ የአስተዳደር ሥርዓት፣ የዘመን አቆጣጠር፣ ዕደጥበብና... Read more »

«አየር በአየር» ሥራ ምንድነው?

በሙያው ከአሥርት ዓመታት በላይ ያገለገለ አንድ ጋዜጠኛ በማህበራዊ ገጹ የጻፈውን አንድ ገጠመኝ እና ትዝብት አነበብኩ፡፡ የጋዜጠኛውን ገጠመኝና ትዝብት አጠር አድርጌ ሃሳቡን ብቻ ላስቀምጥ፡፡ ወደ ሀገረ ቻይና ሄዶ በርዕሰ መዲናዋ ቤጂንግ አድሯል፡፡ በኢትዮጵያ... Read more »

መለስ ቀለስ !

እግሬ እስኪንቀጠቀጥ ሰልፍ ይዤ የተሳፈርኩበት ታክሲ ውስጥ ነኝ። እስካሁን ድንጋጤው አለቀቀኝም። ከደቂቃዎች በፊት እስከ አናቱ ድንጋይ የቆለለ አንድ ሲኖትራክ እንደዋዛ እየታከከን ማለፉን እያስታወስኩ ነው። አሽከርካሪው ምን እንደነካው ባላውቅም አሁንም ፍጥነቱን አልቀነሰም። ይሮጣል፣... Read more »

ነውር ነው!

ነውር የምንላቸው የአደባባይ ህጸጾቻችን እንደ ሰልፈኛና ታንከኛ ወታደር ጦር አንግበው ተጠግጥገዋልና፤ ዘንድሮ እህ! ከተባለ የማይሰማ፤ ዞር ዞር ብለው ካዩ ከአይን አልፎ የማያዞር ነገር የለም። “ነውር ነው!” ብንልም ጉዶች እየበዙ መጣያ ጉድጓዶቹም ሞሉ።... Read more »

እየከፋ የመጣው የልመና ነገር

በዚህ ጉዳይ ላይ ለብዙ ጊዜ ትዝብት አጋርቻለሁ። የማስተውለው ነገር ግን የሚረብሽ ስሜት አያጣውም። ሰሞኑን እንዲህ ሆነ። ከውጭ ቆይቼ ወደ ቤት እየገባሁ ነው። የግቢው በር አካባቢ ስደርስ የተጎሳቆለ ልብስ የለበሰ በጎልማሳነት ዕድሜ ላይ... Read more »

 በአፍ ይጠፉ በለፈለፉ

አንዳንዴ እንደዋዛ የምንጀምራቸው ጉዳዮች መጨረሻቸው ላያምር ይችላል፡፡ በተለይ አነሳሳችን ጤናማነት የጎደለው ከሆነ ፍጻሜው እንደ አጀማመሩ በጣፋጭነት መቋጨቱ ጥያቄ ውስጥ ይገባል፡፡ ‹‹ውሃ ሲወስድ እያሳሳቀ ነው›› እንዲሉ አንድን የክፋት ድርጊት ሲጀምሩት ለውስጥ የሚያቀብለው ስሜት... Read more »

 የጨረስነውን እንጀምር – የጀመርነውን እንጨርስ

ብዙ ግዜ ደጋግመን የምንሰማቸውን ጉዳዮች ጆሯችን በለመዳቸው ቁጥር መገረም፣ መደንገጥ ይሉትን እየተውነው ይመስላል:: ምንአልባት እኮ የሰማነው አልያም ያየነው ጉዳይ የሕይወት ዋጋ የሚያስከፍልና ፈጽሞ ከአዕምሮ የማይጠፋ ሊሆን ይችላል:: ይህ አይነቱን ሐቅ መላመድ ስንጀምር... Read more »

ልማት… ሀብት ሳይባክን …

  በመዲናችን አዲስ አበባ መንግሥት ‹‹የኮሪደር ልማት ብሎ›› በሰየመው ፕሮጀክት በከተማዋ የሚገኙ ዋና ዋና አውራ ጎዳናዎችንና የእግረኛ መንገዶችን የማስፋት ሥራ በስፋት እያከናወነ ይገኛል። በዚህ ልማት ከፒያሳ መገናኛ፣ ከፍላሚንጎ ቦሌ ድልድይ፣ ከቦሌ ድልድይ... Read more »

ከፈረሳው በስተጀርባ የደራው ገበያ

አዱ ገነት ፈርሳ እየተሠራች ስለመሆኗ እየተመለከትን ነው። ከመሐል እምብርቷ፣ አራዳ ተነስቶ በአራቱም አቅጣጫ እንደ ሰደድ እሳት እየተቀጣጠለ በመሄድ ላይ ያለውን የኮሪደር ልማትና ሂደቱን እለት በእለት እየተከታተልን እንገኛለን። በ”ነብስ ይማር” የተለየናት እናት ፒያሳ... Read more »

‹‹አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ›› ለሰው ልጅ ስጋት ወይስ ተስፋ?

በአማርኛ ሰው ሰራሽ አስተውሎት ወይም ሰው ሰራሽ ማሰላሰል ወይም ሰው ሰራሽ ሰው የሚመስል የማሽን ሥራ ሊባል ይችላል። ሆኖም ግን በምሁራን ሲባል የተሰማ የአማርኛ አቻ ስላልተለመደ ሁሉም ሰው በሚጠራበት ‹‹አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ›› ስሙ እንቀጥላለን።... Read more »