
በአንድ ወቅት በማህበራዊ ሚዲያ ሲዘዋወር ያየሁት አንድ የባህር ማዶ ገጠመኝ የቤት እንስሳትን ባየሁ ቁጥር ትዝ ይለኛል። ነገሩ እንዲህ ነው:- በአሜሪካ ኮሎራዶ ውስጥ በሚገኝ አንድ የስጦታ መሸጫ መደብር ውስጥ አንዲት ያልታሰበች እንግዳ ድንገት... Read more »

ፈጣን የክፍያ መንገድ እጅግ ምቹ፣ የትራፊክ መጨናነቅ ፈፅሞ የማይታይበት፣ በተፈለገውና በተፈቀደው የፍጥነት ገደብ አሽከርካሪ ቢጓዝበት መልካም መሆኑን መንገር ለቀባሪ ማርዳት ይሆናል። ኢትዮጵያ በዚህ ረገድ ከሌላው ዓለም ዘግይታም ቢሆን በጣት ከሚቆጠሩ ዓመታት ወዲህ... Read more »

የማህበራዊ ትስስር ገጾች ከዋናዎቹ መገናኛ ብዙኃን (ሜይንስትሪም ሚዲያዎች) ጋር ቦታ የተቀያየሩ ይመስላል:: ማህበራዊ ገጾች ሊሠሩት የሚገባውን እንቶ ፈንቶና ዋዛ ፈዛዛ የሆኑ ቀላል ነገሮችን ዋናዎቹ መገናኛ ብዙኃን ላይ፤ በተቃራኒው ደግሞ ጠንካራ የሆኑ ፖለቲካዊ፣... Read more »

ከአምስት ዓመታት በፊት (በ2012 ዓ.ም) አሜሪካዊቷ ሞዴልና የቴሌቪዥን ፕሮግራም አስተዋዋቂ አሽሊ ግርሃም ለልጇ ‹‹ምኒልክ›› የሚል ስም አወጣች፡፡ ምክንያት ስትባል ደግሞ በኢትዮጵያ ጥበባዊ ሥራዎች ስለተገረመች፣ ምኒልክ የጠቢቡ ስለሞን ልጅ ስለሆነ እና የእዚች ጥበበኛ... Read more »

ጀግንነት ዓይነቱ ብዙ ነው። በተለይም በአሁኑ በዘመናዊው ዓለም ጀግንነት ገዳይነት ሳይሆን ታጋሽነት፣ ሰላም ፈላጊነት፣ ታታሪ ሠራተኛነት ማለት ነው። በነገራችን ላይ በወታደራዊ ትርጓሜም ጀግነት ገዳይነት አይደለም። ወታደራዊ ልምድ ያላቸው ሰዎች ሲያወሩ እንደምንሰማው፤ የአንድ... Read more »

በቀደሙት ዓመታት አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ሲወጡ የነበሩ የመረጃና የመዝናኛ ርዕሰ ጉዳዮች፣ የኋልዮሽ የሚያስተምሩን የሚያዝናኑና ትናንትን እንድናውቅ የሚያደርጉን ናቸው። ዛሬም ባላገሮቹን ስላታለሉ እነ ቁጭበሉ፣ የጋብቻ ወረቀት የሌላቸው ወንድና ሴት ሆቴል አይገቡም፣ እና... Read more »

የስብሰባ ወይም ሥልጠና ዋና ዓላማ ምንድነው? ተብሎ ቢጠየቅ ያን ያህል ውስብስብና ሰፊ ማብራሪያ የሚጠይቅ አይመስለኝም:: የስብሰባ ዋና ዓላማ በአንድ ጉዳይ ላይ በጋራ ለመወያየት የሚደረግ እና ለችግሮች መፍትሔ የሚቀመጥበት ነው:: ሥልጠና ደግሞ በአንድ... Read more »

ደመቅ አድርገን የምናወራለት ዓድዋን ነው፡፡ ምክንያቱ ግልጽ ነው፤ ድል ስለሆነ ነው! የካቲት 12 ደግሞ ብዙ ኢትዮጵያውያን ሰማዕት የሆኑበት ነው፡፡ ይህም ቢሆን ድል እንጂ ሽንፈት አይደለም፤ ሞተው አሸንፈዋል፡፡ ኢትዮጵያ ‹‹በቅኝ ያልተገዙ ሀገራት›› ከሚለው... Read more »

አዲስ ዘመንን ወደኋላ በትውስታዎቹ እናስታውስ። በአፍሪካ የነጻነት አጥቢያ መሠረቱን የጣለውን የአፍሪካ ህብረት፣ አዲስ አበባ ላይ የተተከለው ምሰሶ ዛሬም ድረስ ዘልቆ 38ኛውን ይዟል። ከወደኋላ ደግሞ በ1952ዓ.ም እና በ1955ዓ.ም ከነበረው በጨረፍታ እንቃኝ። አዲስ አበባ... Read more »

ባለፈው ሐሙስ አመሻሽ ከአንድ ጓደኛዬ ጋር ዜሮ ሁለት አካባቢ ከአንዲት አነስተኛ ባርና ሬስቶራንት በረንዳ ላይ ተቀምጠናል። ብዙ ጊዜ ከዚህች ቤት በረንዳ ላይ ስለምንቀመጥ ብዙ የልመና አይነቶችን እናያለን። ወጣት የሆኑ፣ ልጆች የያዘች የተቆሳቆለች... Read more »