
ክፍል 2 ከሁለት ሳምንት በፊት መስከረም 2 ቀን 2016 ዓ.ም ‹‹ይቺ ናት ኢትዮጵያ›› በሚል ርዕስ ስለኢትዮጵያ የተፈጥሮ ብዝሃነት አስገራሚነት ማስነበባችን ይታወሳል። በአንድ ወር ውስጥ፣ በአንድ ሳምንት ውስጥ፣ በአንድ ሰዓትና ደቂቃ ውስጥ፤ በአጠቃላይ... Read more »

ከዓመታት በፊት ለበዓል ወደ ቤተሰብ በሄድኩበት አጋጣሚ አንድ መምህር ጓደኛዬን አግኝቼው ያጫወተኝ ነገር በትምህርት አጋጣሚዎች ሁሉ ትዝ ይለኛል። ይህ ጓደኛዬ አብረን የተማርን ሲሆን እሱ እዚያ የተማርንበት ትምህርት ቤት ውስጥ መምህር ሆነ። በተገናኘን... Read more »

የአንዳንዱ ሰው ግዴለሽነት ከማስገረም አልፎ ያናድዳል። ነገ ሌላ ቀን አይመስለውም። ውሎ አድሮ ስለሚከተል ችግር ፣ ስለሚኖር ተጽዕኖ አንዳች አያስብም።፡ ባገኘው አጋጣሚ ያሻውን ይናገራል። ምስሉን ፣ ፎቶውን በፈለገው መልኩ አዘጋጅቶ ለሚፈልጋቸውና ለማይፈልጉት ጭምር... Read more »

እኛ እኮ ለዘመን ክንፎቹ አይደለንም ሰንኮፍ ነን ለገላው በታደሰ ቁጥር የምንቀር ከኋላው! ይቺ የበዕውቀቱ ሥዩም ሁለት ስንኝ ግጥም ብዙ ነገር ትነግረናለች፡፡ በአጭሩ ግን ስንፍናችንን ነው የምትነግረን። ዘመን ሲቀየር እኛ አንቀየርም፡፡ እኛ ለዘመን... Read more »

ባሳለፍነውና እየተጠናቀቀ ባለው የክረምት ወር ወንዞች በውሃ ሞልተው፤ ሰማዩ በደመና ተጋርዶ፣ መልክዓ ምድሩ በጉም ተሸፍኖ ከርሟል። ይሄ በመብረቅና በነጎድጓድ የታጀበው ክረምት ታዲያ የጊዜ ዑደቱን ጠብቆ አላፊ ሊባል፤ ጊዜውን ለአበባ፣ ለፍሬና ለልምላሜ ሊያስረክብ... Read more »

በአንድ ወቅት በአንድ ስፍራ ነዋሪውን በሁለት ጎራ ከፍሎ ያከራከረ ክስተት ተፈጠረ፡፡ ጉዳዩ እንዲህ ነው፤ በወቅቱ የተማሩ የሚባሉ ሰዎች ውሏቸው ከቤተመንግሥት አካባቢ፣ ከዳኝነት ስፍራ፣ ምክርና ውይይት ከሚያስፈልግበት ሆነና አርሰው፣ ነግደውና በእጅ ሥራ ከሚተዳደሩ... Read more »

አዲስ ዓመት መጣ፡፡ እንደተለመደውም በአዲስ መልክ አዲስ ተስፋ ልንሰንቅ ተዘጋጅተናል። መቼም የሰው ልጅን የሚያኖረው ተስፋ ነውና ተስፋ ማድረግ መልካም ነው፡፡ አንዳንዶች ደግሞ ከተስፋም አልፈው እቅድ ማቀድ ሁሉ ከጀመሩ ሰንብተዋል። እሱም መልካም ነው፡፡... Read more »

መቼም ይሁን የት በምንም አጋጣሚ አይቶ መታዘብ ፣ ታዝቦ ማስተማር ከተቻለ እሰዬው ነው። አንዳንዴ የትዝብቱ ዓላማ ነቀፌታ ብቻ ከሆነ ግን ለማንም አይበጅም። ይህ አይነቱ ልማድ ከተራ ሀሜት አይዘልምና ለአስተማሪነቱ ሚዛን አይደፋም ።... Read more »

ሥልጣኔ የሚለው ቃል የሰለጠኑ ናቸው ከሚባሉት የአውሮፓ አገራት የመጣ የሚመስለው ይኖር ይሆናል፡፡ ይህ ቃል ግን በልማድ ፈረንጅ የምንለው (ነጭ) የሚባል የአውሮፓ ዜጋ እስከመኖሩም በማያውቀው የአገራችን ሕዝብ ውስጥ ይታወቃል፡፡ ‹‹የእገሌ ልጅ ሥልጡን ነው፣... Read more »

በከፍተኛ የትምህርት ተቋም ሳለን ብዙ በጎዎችን ተስፋ እናደርጋለን። ዲግሪ ስላለን ብቻ ህይወት ቀላል እንደሆነች ይሰማናል። ከዩኒቨርሲቲ እንደወጣን ወዲያው በከፍተኛ ደሞዝ ጥሩ ሥራ አግኝተን፤ ዓመት ባልሞላ ጊዜ ለቤተሰቦቻችን ቤትና መኪና መግዛትን እናስባለን። ታናናሾቻችንን... Read more »