እናቴ የሆነ ነገር ለማዘዝ ስታስብ የመማሪያ መጽሐፍ ወይም ደብተር ይዤ ታየኛለች፡፡ ‹‹አይ ይሄን ወረቀት!›› ትላለች፡፡ በተለይም የግብርና ሥራ እንዲሰራ ታዝዤ ‹‹እያጠናሁ ነው›› ካልኩ ‹‹የሚበላውን ሥራ ትተህ የማይበላ ወረቀት ታቀፍ!›› እያለች ቆጣ ትላለች፡፡... Read more »
ወቅቱ ተማሪዎች የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዓመት ጨርሰው ቀጣዩን የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለቀጣዩ ክፍል የሚመዘገቡበት ነው። ታዲያ በዚህ የምዝገባ ወቅት በብዙ መንደሮች እየተሰማ የሚገኘው የክፍያ ነገር ነው። እንደሚታወቀው የክፍያ መጨመር በየዓመቱ በሐምሌና... Read more »
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተሯን አድንቀዋል:: የአድናቆታቸው ምክንያት ደግሞ በዚህ ሁሉ ወቀሳና ጫና ውስጥ ሆነው በትጋት በመሥራታቸው ነው:: ተቋሙ ከመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጀምሮ ወቀሳ ሲወርድበት የቆየ... Read more »
አንዳንዶቻችን ዓለም የተፈጠረችው አሁን ባለችበት ቅርጽና ሁኔታ ይመስለናል። ዓለም ግን አሁን ካለችበት ቅርጽና ሁኔታ በተፈጥሮም፣ በሰው ልጅ የአኗኗር ዘይቤም እጅግ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ልዩነት ያላት ነበረች። ይህ በሃይማኖትም በሳይንስም ያለ እውነታ ነው።... Read more »
እንደ ጃፓን እና ቻይና ያሉ የበለፀጉ ሀገራት እንግሊዘኛ ቋንቋ መናገር ግዴታቸው አይደለም። እንግሊዘኛ ቋንቋ ላይ መራቀቅ የሥልጣኔ መገለጫቸው አይደለም። እንዲያውም ጃፓን ውስጥ ከቅርብ ዘመን ወዲህ ተጀመረ እንጂ እንግሊዘኛ አይነገርም ነበር። አሁንም ቢሆን... Read more »
አንዳንድ ኢ-ስነ ምግባራዊና ኢ-ሞራላዊ ነገሮችን የሚያደርግ ሰው ከፈረንጅ እንደኮረጀው ተደርጎ ይነገራል። በትልልቅ መንግሥታዊ ተቋማት በሚዘጋጁ መድረኮች ‹‹መጤ ባህል›› ተብሎ ውይይት ይደረጋል። ከባህልና ሞራል ያፈነገጡ ነገሮችን ባለቤትነቱን ለነጮች በመስጠት ‹‹የምዕራባውያን የባህል ወረራ›› ሲባል... Read more »
የሰኔ ወር መጨረሻ አካባቢ እና የሐምሌ ወር መጀመሪያ የተማሪዎች የምርቃት ዜናዎች ይበዙበታል።ቀደም ሲል በነበሩት ዓመታት በከፍተኛ ድምቀት የሚታወቀው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ምርቃት ነበር።ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የመዋዕለ ሕጻናት ምርቃት የመገናኛ ብዙኃን የዜና ሽፋን ላይ... Read more »
የታሪክ ተመራማሪው ፕሮፌሰር ባህሩ ዘውዴ ‹‹ኅብር ሕይወቴ›› መጽሐፍ ላይ ያነበብኩት አንድ ገጠመኛቸው ትዝ አለኝ:: ደርግ ንጉሣዊ ሥርዓቱን አስወግዶ ይሁን ኢህአዴግ ደርግን አስወግዶ በየትኛው እንደሆነ ዘነጋሁት፤ ብቻ ግን ፕሮፌሰር ባህሩና ባልደረቦቻቸው ባለፈው ሥርዓት... Read more »
በተለያዩ መድረኮች፣ ቃለ መጠይቆች እና ውይይቶች ‹‹እገሌ የሙሉ ጊዜ ደራሲ ነው›› ሲባል እንሰማለን። ወይም ‹‹እገሌ የሙሉ ጊዜ ደራሲ መሆን አለበት›› የሚል ማበረታቻ የሚመስል ምክረ-ሀሳብ ሲሰጥ እንሰማለን። የሙሉ ጊዜ ደራሲ መሆን የአንድ ደራሲ... Read more »
አሁን ላይ ብዙ ነገሮች የተቀየሩ ይመስላል። ቀድሞ በኑሮ ልማድ ህግና መመሪያ የወጣላቸው ጥቂት እውነታዎች ዛሬ በነበር ተረስተዋል። በእርግጥ ጊዜ ጊዜን በተካው ቁጥር የምንጠብቃቸው ለውጦች አይጠፉም። በሂደት አሮጌው በአዲስ መተካቱ፣ የቀደመው በሚከተለው ታሪክ... Read more »