![](https://press.et/wp-content/uploads/2024/07/2-5-300x200.png)
‹‹አባት›› የሚለው ቃል ብዙ ጊዜ የአንድ ነገር ምንጭ ወይም ጀማሪ የሚል ትርጓሜን ይይዛል:: አባት ምንጭ ቢሆንም አባትነት እምነት እናትነት እውነት ይባላል:: ልጅ ሲወለድለት አባት መሆኑን አምኖ ተቀብሎ ለልጆቹ ጥላ ሆኖ ከመከራ ከልሎ... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2024/07/Untitled-34-300x200.jpg)
አንድ ሰው አንድ ነገር ካለው ያንን ነገር ማን ሊጠቀምበት እንደሚገባ የመወሰን መብት አለው። ለምሳሌ ያህል፣ ከሌሎች ልጆች ጋር ለመጫወት ቤታቸው ልትሄዱ ትችሉ ይሆናል። ወደ ቤታችሁ ስትመለሱ ግን ከእነሱ ቤት አንድ ነገር ወስዳችሁ... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2024/06/Untitled-165-300x200.jpg)
ቅናት – የሰዎችን ውስጥ የሚበላ አሰቃቂ ስሜት ነው። ይህ አሰቃቂ ሰሜትም የሰዎች ንፁህ ህልሞች ይመርዛል። በዚህም ምክንያት ቅናት ሰዎችን ቅር የሚያሰኝና መራር ህመም ትቶ የሚያልፍ ጉዳይ ነው። ቅናት ለአንዳንዶች በተለይ በወጣት ወንዶች... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2024/06/Untitled-7-300x200.jpg)
የተወለዱባት ቀዬ እጅግ ነፋሻማ በተፈጥሮ የተዋበች መንደር ነበረች። በተራሮች የተከበበችው መንደር ብዙም ሰፊ የሚባል የእርሻ መሬት ባይኖርም ባለቻቸው መሬት ጥሩ ምርትን የሚያገኙ ገበሬ ቤተሰቦች መካከል ነበር ያደጉት። በቀየዋ በየቦታው የፈለቁት ምንጮች የአካባቢዋን... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2024/04/Untitled-48-300x200.jpg)
እኛ ኢትዮጵያውያን የመሬትና የድንበር ጉዳይን የሕልውና ጥያቄ አድርገን እንወስደዋለን። ለነገሩ አያት ቅድመ አያቶቻችን እፍኝ አፈር ተዘግና ከሀገራችን እንዳትወጣ ሲሉ አይደል ከፍተኛ ተጋድሎ ያደረጉት። ይህ ጉዳይ ወደ ግለሰቦችም ወርዶ ደም አቃብቷል፡፡ ጎረቤታሞቹ በፍቅር... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2024/03/Dosii-300x200.jpg)
የዓለማችን ራስ ምታት እየሆነ የመጣው ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር “ዘመናዊ ባርነት” እየተባለ ይጠራል። ድርጊቱን ለመከላከል የዓለም መንግሥታት ድንበራቸውን ከመዝጋት አንስቶ የተለያዩ አዋጆችን፣ ደንቦችንና ስትራቴጂዎችን በማውጣት ቢንቀሳቀሱም ውጤት ለማስመዝገብ እንደተሳናቸው በተለያዩ አጋጣሚዎች ሲነገር ሰምተናል።... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2024/02/ደሲ-300x200.jpg)
ሠርቶ ማግኘት አግኝቶ የተሻለ ሕይወት መኖር የብዙ ሰዎች ሕልም ነው። ሰዎች መኖር ለሚፈልጉት የምቾት ኑሮ ሲሉ ያዋጣኛል ያሉትን መንገድ በሙሉ ይከተላሉ። ገሚሱ ጥሮ ግሮ በላቡ ያፈራውን ሀብት ለመጠቀም ሲነሳ ገሚሱ ደግሞ ያለፋበትን... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2024/02/ደዶሰሲ-300x200.jpg)
እናት እና ልጅ በአንድ ቤት ውስጥ መኖር ከጀመሩ ከሦስት አስርት ዓመታት በላይ ተቆጠሩ። ልጅ ምንም እንኳ ፊደል ቆጥሮ፤ ሥራ ይዞ፤ ኑሮ መስርቶ ከእናቱ ቤት ወጥቶ ቤተሰብ መመሥረት ቢኖርበትም፤ ያ አልሆነም፡፡ አዲስ አስራት... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2024/01/Untitled-126-300x200.jpg)
አስገድዶ መድፈር የፆታዊ ጥቃት ዓይነት ሲሆን አብዛኛውን ጊዜ አንድ ወይም ከዚያ በላይ ሰዎች ከሌላ ሰው ፈቃድ ውጪ የግብረ ሥጋ ግንኙነትን የሚያካትት ነው። አስገድዶ መድፈር የሚፈጽሙ ሰዎች የተጎጂውን አቅም ማጣት (የንቃተ ኅሊና ማጣት፣... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2023/12/ዶሲ.bmp)
ጥርት ባለው የጥር ሰማይ ላይ ጨረቃ ባትኖርም ከዋክብት ግን ሞልተውታል። ሌሊቱን ለማድመቅ ሽሚያ ላይ ያሉ የሚመስሉት ከዋክብት ለመሬት እንዳላቸው ቅርበት ደመቅና ደብዘዝ ብለው ይታያሉ። ጥር 14 ቀን 2013 ዓ.ም በግምት ከሌሊቱ 9፡30... Read more »