ልጅ ጠላፊው

ቴዎድሮስ አፈወርቅ ይባላል:: አቶ አፈወርቅ ቸኮል እና ወይዘሮ በለጡ ግርማ በ1978 ዓ.ም ቴዎድሮስን ሲወልዱ፤ በቤታቸው የተፈጠረው ደስታ ልዩ ነበር:: እያደገ ድክ ድክ እያለ ሲሔድ፤ እደግ ብሎ የማይመርቀው፤ አቅፎ የማይስመው አልነበረም:: እንደ ማንኛውም... Read more »

ቂመኛው

ትዳር ሀ ተብሎ የተጀመረ ሰሞን ሙቀቱ የኤርታሌን ወላፈን ያስንቃል። የሕይወቴ ሕይወት አንቺ በመሆንሽ፣ ብለው የጀመሩት ትዳር ቀናት በሄዱ ቁጥር ሲቀዘቅዝ ማየት በአብዛኛው የተለመደ ነው፡፡ እንደ ቅዝቃዜው ልቆ ሙቀቱ የጠፋ ጊዜ ‘ዓይንሽን ላፈር’፣... Read more »

የቅናት በቀል

ዝናቡ ያለማቋረጥ እየዘነበ አካባቢውን ከማረስረስ አልፎ አጨቅይቶታል። ዝናብ እና ብርዱ ቆፈን ያስያዘው ታደሰ መላኩ፤ ክረምቱን እንደለመደው ደጀኔ ግሮሰሪ ሄዶ በማርታ እቅፍ ውስጥ ለማሳለፍ አሰፍስፏል። በሐምሌ 05 ቀን 2015 ዓ.ም ታደሰ አዘውትሮ ወደሚመላለስበት... Read more »

አደገኛው ውድቀት

አስመራ እና ዓለምን አንድ የሚያደርጋቸው ብዙ ነገር አለ። ሁለቱም በሃያዎቹ የዕድሜ ክልል ውስጥ ናቸው። የሁለቱም ባለቤቶች ወጣቶች ናቸው። ሴቶቹ አብዝተው ይዋደዳሉ። በአንድ ግቢ ውስጥ ተከራይተው ሲኖሩ፤ ቀሪዎቹ የጊቢው ተከራዮች ይቀኑባቸዋል። ‹‹የእነርሱ ፍቅር... Read more »

የክፍያው ጦስ

አብሮ አደግ ናቸው፡፡ አብረው ከማደግ አልፈው ዕድሜያቸው እየጨመረ ሲሔድም አብረው እስከመኖር ደርሰዋል፡፡ አብረው ይጠጣሉ፤ አብረው ይበላሉ፡፡ አብረው የእግር ኳስ ጨወታዎችን ያያሉ፤ በእግራቸው ይጓዛሉ፤ አንዱ ሌላው ቤት ያድራል፡፡ አንዱ ገንዘብ ካለው ሌላው ባይኖረው... Read more »

የተሠበረው ጋሪ እና መዘዙ

ወርቅነህ የትውልድ ቦታው ደቡብ ክልል ልዩ ስሙ ሃዲያ አካባቢ ነው። ትምህርት የተማረው እስከ 5ኛ ክፍል ብቻ ነው። አዲስ አበባ ጎጃም በረንዳ አካባቢ የግል ሥራ የሚሠራ ሲሆን፤ በ20 ዓመቱ ለመማር ፍላጎት ባይኖረውም፤ ከጓደኞቹ... Read more »

የሱስ መዘዝ

በ1977 ዓ.ም የተወለደችዋ ለይላ ሰዒድ፤ ስታድግ መልኳ የሚያጓጓ እና እጅግ የሚያምር፤ ተክለ ሰውነቷም ሁሉን የሚያሸብር፤ ያያት ሁሉ የሚመኛት ዓይነት ውብ ልጃገረድ ነበረች። ሊያገባት የማይፈልግ በአካባቢዋ የማያንዣብብ ወንድ አልነበረም። ለይላ ሰዒድ ግን ይህን... Read more »

አስገድዶ ከመድፈርም በላይ

አላዩ ዓለምነህ ከሰው ተነጥሎ የሚኖር አኩራፊ ነው:: ትምህርት ካለመማሩም በላይ በዕድሜው የሰው ልጅ የሚደርስባቸው ደረጃዎች ላይ መድረስ አልቻለም:: ይህችን ምድር ከተቀላቀለ ግማሽ ምዕተ ዓመታት ሊሞሉት ሶስት ዓመታት ብቻ የቀሩት ቢሆንም፤ ትዳር አልመሠረተም::... Read more »

አባት ወይስ ጠላት?

‹‹አባት›› የሚለው ቃል ብዙ ጊዜ የአንድ ነገር ምንጭ ወይም ጀማሪ የሚል ትርጓሜን ይይዛል:: አባት ምንጭ ቢሆንም አባትነት እምነት እናትነት እውነት ይባላል:: ልጅ ሲወለድለት አባት መሆኑን አምኖ ተቀብሎ ለልጆቹ ጥላ ሆኖ ከመከራ ከልሎ... Read more »

የራይድ ዘራፊው መጨረሻ

አንድ ሰው አንድ ነገር ካለው ያንን ነገር ማን ሊጠቀምበት እንደሚገባ የመወሰን መብት አለው። ለምሳሌ ያህል፣ ከሌሎች ልጆች ጋር ለመጫወት ቤታቸው ልትሄዱ ትችሉ ይሆናል። ወደ ቤታችሁ ስትመለሱ ግን ከእነሱ ቤት አንድ ነገር ወስዳችሁ... Read more »