
የአስገድዶ መድፈር ጉዳይ በማሕበረሰባችን ዘንድ ሲነሳ ለጉዳዩ መፈጸም ብዙዎች ብዙ ምክንያት ሲያነሱ ይስተዋላል። ከዚ ውስጥ ‹‹እሷ አሳስታው ነው››፤‹‹ አለባበሷ ነው፤ ጠጥቶ ስለነበረ ነው›› እና የመሳሰሉት ምክንያቶች ለማስተባበያነት ይቀርባሉ። ነገር ግን ይህ ጉዳይ... Read more »

ሁለቱ ባልና ሚስቶች በቅርቡ ለገቡበት አዲስ ቤታቸው ገና አዲስ ናቸው። ታዲያ በዚህ አዲስ ቤታቸው የተጋቡበትን 10ኛ ዓመት የጋብቻ በዓል ከቤተሰቦቻቸው እና ከወዳጅ ዘመዶቻቸው ጋር በመሆን እያከበሩት ይገኛሉ። በሁሉም የእድሜ ክልል እናት አባት... Read more »

ሮባ አበበ እና ባለቤቱ ካሳነሽ ሙላት ኑሯቸውን በአዲስ አበባ ከተማ ለዓመታት ያድርጉ እንጂ ትውውቃቸው በዚያ በተወለዱበት የወንዶ ገነት አነስተኛ ከተማ ነው:: ሮባ በአስተዳደር ሥራ ረጅም ዓመት ያስቆጠረ ሲሆን ባለቤቱ ካሳነሽ በወንዶ ገነት... Read more »

ርብቃ ተካልኝ እና ባለቤቷ ዮሐንስ ትዳር ከመሠረቱ አራት አመት ያህል ጊዜን አስቆጥረዋል። አስቀድመው ይኖሩበት ከነበረው የሽሮ ሜዳ ሰፈር ለቀው ወደ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አያት አካባቢ ወደተከራዩት አዲሱ ቤታቸው የገቡት ርብቃ የመጀመሪያ... Read more »

ሰዎች ለመዝናናት ምርጫቸው የተለያየ ነው። አንዳንዶች ተመሳሳይ የመዝናኛ ቦታን በተመሳሳይ ሰዓት እና ጊዜ ያደርጋሉ፡፡ ሌሎች ደግሞ አዕምሯቸውን ከውጥረት ነጻ ለማድረግ የሚያሳልፉት ጊዜ ከቤተሰቦቻቸው ጋር ቢሆን ይመርጣሉ፡፡ የመዝናኛ ስፍራዎች በተለያዩ ቦታዎች ላይ በርከት... Read more »

አኗኗራቸው ቅርርብ የተሞላበት ነው። በመሆኑም በየእለቱ አንዱ ሌላኛው ጎረቤቱን ቡና ሳይጠራ፤ አብረው ሳይጨዋወቱ ውለው አያድሩም። የተለያዩ በዓላት ሲሆኑ ደግሞ በህብረት ማክበር የተለመደ እና በሚኖሩበት አካባቢ ትልቅ ትውስታን የሚፈጥር ጭምር ነው። ልጆች ከወላጆቻቸው... Read more »

ተሰማ ታመነ ታደለ በደቡብ ክልል በወቅቱ ቦዲቲ ተብሎ በሚጠራው ወረዳ አሎ ጎጥ ከአቶ ታመነ ታደለ እና ከአለቴ አይሳ በ1984 ዓ.ም ሲወለድ፤ እዚህ ይደርሳል ብሎ የገመተ አልነበረም:: አዲስ አበባ ሲገባ ቤተሰቦቹ በእጅጉ ሕይወታችንን... Read more »

የካ አባዶ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ባለአራት እና ባለስድስት ወለል ፎቅ የጋራ መኖሪያ ቤት በስፋት ተገንብቶ ሰዎች መኖር ከጀመሩ ዘጠኝ ዓመታት ተቆጥረዋል። በአንድ ሕንፃ ላይ አነስተኛው አርባ ከፍተኛው ስልሳ አካባቢ የሚደርሱ ቤተሰቦች የሚኖሩባቸው... Read more »

ቴዎድሮስ አፈወርቅ ይባላል:: አቶ አፈወርቅ ቸኮል እና ወይዘሮ በለጡ ግርማ በ1978 ዓ.ም ቴዎድሮስን ሲወልዱ፤ በቤታቸው የተፈጠረው ደስታ ልዩ ነበር:: እያደገ ድክ ድክ እያለ ሲሔድ፤ እደግ ብሎ የማይመርቀው፤ አቅፎ የማይስመው አልነበረም:: እንደ ማንኛውም... Read more »

ትዳር ሀ ተብሎ የተጀመረ ሰሞን ሙቀቱ የኤርታሌን ወላፈን ያስንቃል። የሕይወቴ ሕይወት አንቺ በመሆንሽ፣ ብለው የጀመሩት ትዳር ቀናት በሄዱ ቁጥር ሲቀዘቅዝ ማየት በአብዛኛው የተለመደ ነው፡፡ እንደ ቅዝቃዜው ልቆ ሙቀቱ የጠፋ ጊዜ ‘ዓይንሽን ላፈር’፣... Read more »