
ርብቃ ተካልኝ እና ባለቤቷ ዮሐንስ ትዳር ከመሠረቱ አራት አመት ያህል ጊዜን አስቆጥረዋል። አስቀድመው ይኖሩበት ከነበረው የሽሮ ሜዳ ሰፈር ለቀው ወደ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አያት አካባቢ ወደተከራዩት አዲሱ ቤታቸው የገቡት ርብቃ የመጀመሪያ... Read more »

ሰዎች ለመዝናናት ምርጫቸው የተለያየ ነው። አንዳንዶች ተመሳሳይ የመዝናኛ ቦታን በተመሳሳይ ሰዓት እና ጊዜ ያደርጋሉ፡፡ ሌሎች ደግሞ አዕምሯቸውን ከውጥረት ነጻ ለማድረግ የሚያሳልፉት ጊዜ ከቤተሰቦቻቸው ጋር ቢሆን ይመርጣሉ፡፡ የመዝናኛ ስፍራዎች በተለያዩ ቦታዎች ላይ በርከት... Read more »

አኗኗራቸው ቅርርብ የተሞላበት ነው። በመሆኑም በየእለቱ አንዱ ሌላኛው ጎረቤቱን ቡና ሳይጠራ፤ አብረው ሳይጨዋወቱ ውለው አያድሩም። የተለያዩ በዓላት ሲሆኑ ደግሞ በህብረት ማክበር የተለመደ እና በሚኖሩበት አካባቢ ትልቅ ትውስታን የሚፈጥር ጭምር ነው። ልጆች ከወላጆቻቸው... Read more »

ተሰማ ታመነ ታደለ በደቡብ ክልል በወቅቱ ቦዲቲ ተብሎ በሚጠራው ወረዳ አሎ ጎጥ ከአቶ ታመነ ታደለ እና ከአለቴ አይሳ በ1984 ዓ.ም ሲወለድ፤ እዚህ ይደርሳል ብሎ የገመተ አልነበረም:: አዲስ አበባ ሲገባ ቤተሰቦቹ በእጅጉ ሕይወታችንን... Read more »

የካ አባዶ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ባለአራት እና ባለስድስት ወለል ፎቅ የጋራ መኖሪያ ቤት በስፋት ተገንብቶ ሰዎች መኖር ከጀመሩ ዘጠኝ ዓመታት ተቆጥረዋል። በአንድ ሕንፃ ላይ አነስተኛው አርባ ከፍተኛው ስልሳ አካባቢ የሚደርሱ ቤተሰቦች የሚኖሩባቸው... Read more »

ቴዎድሮስ አፈወርቅ ይባላል:: አቶ አፈወርቅ ቸኮል እና ወይዘሮ በለጡ ግርማ በ1978 ዓ.ም ቴዎድሮስን ሲወልዱ፤ በቤታቸው የተፈጠረው ደስታ ልዩ ነበር:: እያደገ ድክ ድክ እያለ ሲሔድ፤ እደግ ብሎ የማይመርቀው፤ አቅፎ የማይስመው አልነበረም:: እንደ ማንኛውም... Read more »

ትዳር ሀ ተብሎ የተጀመረ ሰሞን ሙቀቱ የኤርታሌን ወላፈን ያስንቃል። የሕይወቴ ሕይወት አንቺ በመሆንሽ፣ ብለው የጀመሩት ትዳር ቀናት በሄዱ ቁጥር ሲቀዘቅዝ ማየት በአብዛኛው የተለመደ ነው፡፡ እንደ ቅዝቃዜው ልቆ ሙቀቱ የጠፋ ጊዜ ‘ዓይንሽን ላፈር’፣... Read more »

ዝናቡ ያለማቋረጥ እየዘነበ አካባቢውን ከማረስረስ አልፎ አጨቅይቶታል። ዝናብ እና ብርዱ ቆፈን ያስያዘው ታደሰ መላኩ፤ ክረምቱን እንደለመደው ደጀኔ ግሮሰሪ ሄዶ በማርታ እቅፍ ውስጥ ለማሳለፍ አሰፍስፏል። በሐምሌ 05 ቀን 2015 ዓ.ም ታደሰ አዘውትሮ ወደሚመላለስበት... Read more »

አስመራ እና ዓለምን አንድ የሚያደርጋቸው ብዙ ነገር አለ። ሁለቱም በሃያዎቹ የዕድሜ ክልል ውስጥ ናቸው። የሁለቱም ባለቤቶች ወጣቶች ናቸው። ሴቶቹ አብዝተው ይዋደዳሉ። በአንድ ግቢ ውስጥ ተከራይተው ሲኖሩ፤ ቀሪዎቹ የጊቢው ተከራዮች ይቀኑባቸዋል። ‹‹የእነርሱ ፍቅር... Read more »

አብሮ አደግ ናቸው፡፡ አብረው ከማደግ አልፈው ዕድሜያቸው እየጨመረ ሲሔድም አብረው እስከመኖር ደርሰዋል፡፡ አብረው ይጠጣሉ፤ አብረው ይበላሉ፡፡ አብረው የእግር ኳስ ጨወታዎችን ያያሉ፤ በእግራቸው ይጓዛሉ፤ አንዱ ሌላው ቤት ያድራል፡፡ አንዱ ገንዘብ ካለው ሌላው ባይኖረው... Read more »