የጎደለው የአባትነት እምነት

የሰው ልጅ በህይወቱ ድጋፍን የሚሻ ደካማ ፍጥረት ነው። ማንም ይሁን ማን የሚደገፍበትን ትከሻ መመኘቱ ከሰውነት መለኪያ መስፈርት ውስጥ ይመደባል። በተለይም ሰውን ደግፎ ለማቆምና ለማበርታት እንደ አባት ምቹ ትከሻ ያለው የለም። አባትነት በእምነት... Read more »

ልጅነትን ሰራቂው በደል

ልጅነት መቦረቅ ፣ ነጻነት እና ከሁሉም ጋር መተባበርን የሚወድ ነው። ልጆች በልጅነታቸው ሁሉም ሰው የሚወዳቸው ፣ ያያቸው ሁሉ ሊያቅፋቸው ሊስማቸው የሚያጓጉ ናቸው። ምህረት ለወላጆቿ የመጨረሻ ልጅ እንደመሆኗ በቤት ውስጥ ባሉ ሁለት ታላላቅ... Read more »

ግልፍተኝነት – ቂመኛነት = ጥፋት

በሀገራችን ጉርብትና ብዙ መገለጫዎች ያሉት ሲሆን እርስ በእርስ ተቀራርቦ መኖርና በእለት ተእለት ኑሯችን አብረው ከሚኖሩት ሰው ጋር ያለን ቅርበት ትልቅ ቦታ ያላቸው ናቸው:: በዚህም ‹‹በሩቅ ካለ ዘመድ ይልቅ በቅርብ ያለ ጎረቤት ይበልጣል››... Read more »

ሆድ ያባውን…

ሰዎች ለመዝናናት የተለያ ስፍራን ምርጫቸው ያደርጋሉ። አንዳንዶች በቤታቸው ረጅም ሰዓትን ሲያሳልፉ ሌሎች ደግሞ የምሽት ሰዓትን በተለያዩ የመዝናኛ ስፍራዎች ላይ ያሳልፋሉ። ሌሎች ደግሞ አዕምሯቸውን ከውጥረት ነጻ ለማድረግ የሚያሳልፉት ጊዜ ከቤተሰቦቻቸው ጋር ቢሆን ይመርጣሉ።... Read more »

እድሜ ያላረመው በደል

የአስገድዶ መድፈር ጉዳይ በማሕበረሰባችን ዘንድ ሲነሳ ለጉዳዩ መፈጸም ብዙዎች ብዙ ምክንያት ሲያነሱ ይስተዋላል። ከዚ ውስጥ ‹‹እሷ አሳስታው ነው››፤‹‹ አለባበሷ ነው፤ ጠጥቶ ስለነበረ ነው›› እና የመሳሰሉት ምክንያቶች ለማስተባበያነት ይቀርባሉ። ነገር ግን ይህ ጉዳይ... Read more »

የቤት ሰባሪዎቹ መጨረሻ

ሁለቱ ባልና ሚስቶች በቅርቡ ለገቡበት አዲስ ቤታቸው ገና አዲስ ናቸው። ታዲያ በዚህ አዲስ ቤታቸው የተጋቡበትን 10ኛ ዓመት የጋብቻ በዓል ከቤተሰቦቻቸው እና ከወዳጅ ዘመዶቻቸው ጋር በመሆን እያከበሩት ይገኛሉ። በሁሉም የእድሜ ክልል እናት አባት... Read more »

ቅናት የሳለው ሰይፍ

ሮባ አበበ እና ባለቤቱ ካሳነሽ ሙላት ኑሯቸውን በአዲስ አበባ ከተማ ለዓመታት ያድርጉ እንጂ ትውውቃቸው በዚያ በተወለዱበት የወንዶ ገነት አነስተኛ ከተማ ነው:: ሮባ በአስተዳደር ሥራ ረጅም ዓመት ያስቆጠረ ሲሆን ባለቤቱ ካሳነሽ በወንዶ ገነት... Read more »

ለሕፃን ያልራራ ልብ

ርብቃ ተካልኝ እና ባለቤቷ ዮሐንስ ትዳር ከመሠረቱ አራት አመት ያህል ጊዜን አስቆጥረዋል። አስቀድመው ይኖሩበት ከነበረው የሽሮ ሜዳ ሰፈር ለቀው ወደ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አያት አካባቢ ወደተከራዩት አዲሱ ቤታቸው የገቡት ርብቃ የመጀመሪያ... Read more »

ሰዓት እላፊ

ሰዎች ለመዝናናት ምርጫቸው የተለያየ ነው። አንዳንዶች ተመሳሳይ የመዝናኛ ቦታን በተመሳሳይ ሰዓት እና ጊዜ ያደርጋሉ፡፡ ሌሎች ደግሞ አዕምሯቸውን ከውጥረት ነጻ ለማድረግ የሚያሳልፉት ጊዜ ከቤተሰቦቻቸው ጋር ቢሆን ይመርጣሉ፡፡ የመዝናኛ ስፍራዎች በተለያዩ ቦታዎች ላይ በርከት... Read more »

ልጅነት ያልመለሰው ቂም

አኗኗራቸው ቅርርብ የተሞላበት ነው። በመሆኑም በየእለቱ አንዱ ሌላኛው ጎረቤቱን ቡና ሳይጠራ፤ አብረው ሳይጨዋወቱ ውለው አያድሩም። የተለያዩ በዓላት ሲሆኑ ደግሞ በህብረት ማክበር የተለመደ እና በሚኖሩበት አካባቢ ትልቅ ትውስታን የሚፈጥር ጭምር ነው። ልጆች ከወላጆቻቸው... Read more »