‹‹ይሄ ትውልድ ጠንካራ ነው ብዬ አስባለሁ›› -አንጋፋው ጋዜጠኛና መምህር አስፋው ኢዶሳ

የብዙዎች የትዝታ ማህደር በሆነው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ከጋዜጠኝነት እስከ ኃላፊነት ሠርተዋል። ከሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እስከ የጋዜጠኝነት ትምህርት ክፍል ለበርካታ ዓመታት በመምህርነት አገልግለዋል። በተለይ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የፕሮግራም ዝግጅት ክፍል፤ በኅብረት ትርኢት በመዝናኛ ፕሮግራሞች፣... Read more »

 «በብርሃን ለመመላለስ ሥራችንን ከጊዜያችን ጋር እናጣጥም›› ሲስተር ዘውዴ አበራ

ግቢው ጠበብ ያለ ነው። ሆኖም የተለያዩ ሥራዎች እንዲከናወኑበት በሚያመች መልኩ ተከፋፍሏል። ባህላዊ የንብ ቀፎዎች በየግድግዳውና ጣሪያው እንዲሁም አጥርና ቆጥ ላይ ተንጠልጥሎ ይታያል። መግቢያው አካባቢም እንዲሁ የተለየ ሥራ አለ። የእንስሳቱ ተዋጽኦ ምርቶች፣ ሻይና... Read more »

‹‹እውቀቴን ወደ መቃብር ይዤ መውረድ አልፈልግም›› ደራሲ ጌታቸው በለጠ (ዳግላስ ጴጥሮስ)

የዛሬው የሕይወት ገፅታ እንግዳችን ላለፉት 40 ዓመታት በኢትዮጵያ ሥነ ፅሁፍ ገበታ ላይ አሻራው በጉልህ የታየ ደራሲ ነው። ከሥነ ፅሁፍ ሕይወቱ ባሻገር በኮሙኒኬሽን እና በኮንሰልታንት ሙያ አሰልጣኝ ነው። ዳግላስ ጴጥሮስ በሚል የብዕር ስሙ... Read more »

 ውጥናቸውን ያሳኩት ተመራማሪ

ኃይለኛው እሸቴ (ዶ/ር) ይባላሉ። የፖፑሌሽን ሚዲያ ሴንተር የኢትዮጵያ ተጠሪ ናቸው። በኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ባዮ ሜዲካል ተመራማሪ ሆነው ረዘም ላሉ ዓመታት አገልግለዋል። የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎች ዋና ዳይሬክተር ሆነው ሠርተዋል። የኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ... Read more »

 ነገን ዛሬ ለመሥራት-የልጅ ኤልያስ በአማርኛ ሳይንስን የማስተማር ራዕይ

ልዩ የሀገር ፍቅር፤ ከውስጥ የማይወጣ ቁጭት፣ በየትኛውም መልኩ በየትኛውም ጊዜ ሀገርን የማገልገል ፍላጎት፤ በሀገራቸው አሻራቸውን የማኖር ሕልም አላቸው። ሀገርን የሚቀይረው ሳይንስ ነው፤ ሳይንስን በሚገባው ልክ ማስተማር፣ ሳይንቲስቶችን ማብቃት ጊዜው የሚጠይቀው ነው። ስለዚህ... Read more »

 የዳውሮ ባለውለታ- ያልተነገሩ ትጋቶች

የሀገር ሽማግሌ ናቸው፤ ለበርካታ ዓመታት በመምህርነት ሙያ አገልግለዋል። በተወለዱበት አካባቢ ተፅእኖ ፈጣሪነታቸውን ተጠቅመው የውሃ፣ መብራት፣ መንገድ መሠረተ ልማት እንዲገነባ ማህበረሰባቸውን ወክለው በርካታ ተምሳሌት የሚሆን ተግባር አከናውነዋል። ብዙዎች በጡረታ ዘመናቸው የማይደፍሩትን የጥብቅና ሙያ... Read more »

‹‹አብሮነት ትናንት ያኖረን፤ ወደ ነገ የሚያሻግረን መርከባችን ነው›› – ኑረዲን ቃሲም(ዶ/ር)

ከልጅነታቸው ጀምሮ የሕይወት ውጣውረዶችን አሳልፈዋል፤ በብዙ ተፈትነዋል። ሆኖም በችግሮች ከመሸነፍ ይልቅ አሸናፊ በሚያደርጋቸው ጉዳዩች ላይ አተኩረው ውጣውረዶችን በክንዳቸው ደቁሰው አንቱታን ያተረፉላቸውን ተግባራት መከወን ችለዋል። ከትንሿ የገጠር ቀበሌ ተነስተው ሀገር አቀፍ ብሎም ዓለም... Read more »

 ጋሽ አሰፋ ጉያ፡- የጥበብ አድባር

ደራሲና ሰዓሊ ናቸው፤ በቱሪዝም ዘርፍ ለ40 ዓመታት ሀገራቸውን አገልግለዋል። ብዙዎች በተፈጥሮ፣ በባህል፣ በማኅበራዊ ትርጉማቸው ጥልቅ በሆኑ በፍልስፍና የተቃኙ ግጥሞቻቸው ያውቋቸዋል። በኢኮኖሚክስና ቱሪዝም ኢኮኖሚክስ እስከ ሁለተኛ ዲግሪ ዘልቀዋል። በሞዛይክ አርት፣ በሰዓሊነት እና በሥነ... Read more »

የጉንደት አድባር

በስማኤል ኬዲቭ ፓሻ የመሪነት ዘመን የፈርዖኖቹ ምስር በፈረንጆች አቆጣጠር 1875 በኢትዮጵያውያን አቆጣጠር ደግሞ 1867 ዓ.ም ሲውዘርላንዳዊውን ዋርነር ሙዚንገርንና ዴንማርካዊውን ኮሎኔል ሎሪንግን በአዝማችነት ቀጥራ በአፋሮቹ አውሳ በኩል ተሻግራ ጉንዳ ጉንዲት ላይ በግብጽ ጋባዥነት... Read more »

‹‹ዘሩን ብበላው ዛሬ ፍሬ አያፈራም ነበር›› የአመራር ክህሎት አሠልጣኝ ወጣት ልዩነት ታምራት

ወጣት ልዩነህ ታምራት ይባላል። ብዙዎች በአነቃቂ ንግግሮቹ ያውቁታል፤ የወጣቶች የአመራር ክህሎት ላይ ሥልጠና ይሰጣል። ‹‹ኢትዮጵያውያን የሀብት ሳይሆን የአመለካከት ችግር ድህነት ውስጥ እንድንቆይ አስገድዶናል›› ብሎ ያምናል። ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ሀብት ባለቤት ብትሆንም ይህንን የመጠቀም... Read more »