ጋሽ አሰፋ ጉያ፡- የጥበብ አድባር

ደራሲና ሰዓሊ ናቸው፤ በቱሪዝም ዘርፍ ለ40 ዓመታት ሀገራቸውን አገልግለዋል። ብዙዎች በተፈጥሮ፣ በባህል፣ በማኅበራዊ ትርጉማቸው ጥልቅ በሆኑ በፍልስፍና የተቃኙ ግጥሞቻቸው ያውቋቸዋል። በኢኮኖሚክስና ቱሪዝም ኢኮኖሚክስ እስከ ሁለተኛ ዲግሪ ዘልቀዋል። በሞዛይክ አርት፣ በሰዓሊነት እና በሥነ... Read more »

የጉንደት አድባር

በስማኤል ኬዲቭ ፓሻ የመሪነት ዘመን የፈርዖኖቹ ምስር በፈረንጆች አቆጣጠር 1875 በኢትዮጵያውያን አቆጣጠር ደግሞ 1867 ዓ.ም ሲውዘርላንዳዊውን ዋርነር ሙዚንገርንና ዴንማርካዊውን ኮሎኔል ሎሪንግን በአዝማችነት ቀጥራ በአፋሮቹ አውሳ በኩል ተሻግራ ጉንዳ ጉንዲት ላይ በግብጽ ጋባዥነት... Read more »

‹‹ዘሩን ብበላው ዛሬ ፍሬ አያፈራም ነበር›› የአመራር ክህሎት አሠልጣኝ ወጣት ልዩነት ታምራት

ወጣት ልዩነህ ታምራት ይባላል። ብዙዎች በአነቃቂ ንግግሮቹ ያውቁታል፤ የወጣቶች የአመራር ክህሎት ላይ ሥልጠና ይሰጣል። ‹‹ኢትዮጵያውያን የሀብት ሳይሆን የአመለካከት ችግር ድህነት ውስጥ እንድንቆይ አስገድዶናል›› ብሎ ያምናል። ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ሀብት ባለቤት ብትሆንም ይህንን የመጠቀም... Read more »

«ሕግን ያወጣው የሰው ልጅ ነው፤ እኔ የማጠናው ሰውን ራሱን ነው»  -ጋሽ ፍሬው ከፍያለው የሥነ ልቦና ምሁር

ባለፉት አራት ዓመታት በፓርኮችና መዝናኛ ስፍራዎች አላግባብ የተጣሉ ፕላስቲክ ቆሻሻዎችን በበጎ ፍቃደኝነት ሲያነሳና እንዳይጣሉ ሲያስተምር ብዙዎች ያውቁታል። ከልጆቹ ጋር የጀመረው ይህ በጎ ምግባር “ፕሎጊንግ ኢትዮጵያ” በሚል ስያሜ የተሰባሰቡ በሺዎች የሚቆጠሩ አባላቶችን አፍርቷል።... Read more »

 የማኅበረሰብን ትውፊትና እምነት የማያከብር ጥበብ ርግማን ነው – ተስፋብርሃን ገ/ጻዲቅ (ኢንጅነር ባንጃው)

‹‹እርሱ ባህልን አዋቂ ሳይሆን እራሱ ባህል ነው!›› ይሉታል የሙያ ባልደረቦቹ። በባህል ተሸምኖ በባህል የተሠራ የጥበብ ማድመቂያ ፈርጥ ነው። በተግባር የሚኖረውን ባህል ነው የሚመነዝረው:: በአቦሰጠኝ ሳይሆን ከታሪክ አጣቅሶ፤ በጥበብ ከሽኖ ለሌሎች ያስተላልፋል። ‹‹ለባህሉ... Read more »

ሰሚራ ይማም የትጋት ተምሳሌት

ከእናቷ ብርታትና ጥንካሬን፤ አልበገር ባይነትን፤ ለዓላማ መጽናትን፤ አዛኝነትና ለሌሎች መኖርን ወርሳለች። ለእናቷና ለሀገሯ ያላትን ፍቅር ስትገልጽ ቃላት ይከዷትና እንባዋ ይቀድማል። ለሁለቱም ያላትን ፍቅርና ክብር በቃል ሳይሆን በተግባር የገለጸችባቸው አጋጣሚዎች ብዙ ናቸው። እርሷ... Read more »

‹‹በመልካምነት የሰዎችን ሕይወት ማቅናት እንችላለን›› – ሰዓሊና የሥነ ጥበብ መምህር ዓለም ጌታቸው

ሰዓሊ ናት፤ የህፃናት መጻሕፍት ደራሲም ጭምር። ትውልድ በሥነ ምግባር ታንጾ ያድግ ዘንድ ብርታት ለመሆን ያላትን ለማካፈል ትተጋለች። ‹‹ዓለም የሥነ ጥበብ ማዕከል›› የተሰኘ የስዕል ትምህርት ቤት በአዲስ አበባ ገርጂ አካባቢ በመክፈት ለዓመታት እያስተማረች... Read more »

 ከተፈጥሮ ጋር ቁርኝት ከልጅነት እስከ እውቀት

የተባበሩት መንግስታት የዓለም አቀፉ የዘረመል ምሕንድስና እና ባዩቴክኖሎጂ ማዕከል የቦርዱ ምክትል ፕሬዚዳንት ናቸው። በባዮና ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በዋና ዳይሬክተርና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመምህርነት ያገለግላሉ። በእጽዋት ዘረመልና ማዳቀል እንዲሁም በባዮ ቴክኖሎጂ ዘርፍ በማማከር... Read more »

ምህረትን ፍለጋ

በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የሥነልቦና መምህርት ናት። ቀደም ሲል በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያዋ የሴት ዲን በመሆን አገልግላለች። አሁን ደግሞ መጪው ትውልድ ራሱን ያወቀ፤ የበቃና ሥራ መፍጠር የሚችል ሆኖ ለሀገሩ ይጠቅም ዘንድ... Read more »

የጋዜጠኛው ዘመን ተሻጋሪ ትዝታዎች

የዛሬው የሕይወት ገፅታ እንግዳችን ንጉሤ ዶ/ርተፈራ ናቸው። በርካታ ኢትዮጵያውያን በብስራተ ገብርኤል ራዲዮ ጣቢያና ብሄራዊ ራዲዮ ይሠሯቸው በነበሩ ዝግጅቶች ያስታውሷቸዋል። በተለይ በምርመራ ጋዜጠኝነት አያሌ ወንጀሎችንና ሕገወጥ ድርጊቶችን በመረጃ ከማጋለጥ አንስቶ መንግሥታዊ አሠራር ሥርዓቶች... Read more »