ኢትዮጵያ ከግማሽ ቢሊዮን ቶን በላይ የድንጋይ ከሰል ክምችት እንዳላት መረጃዎች ያመላክታሉ። ይህን የመሰለ ሀብት እያላት ግን ለትላልቅ ኢንዱስትሪዎች የሚያስፈልጋትን የድንጋይ ከሰል ከውጭ ስታስገባ ኖራለች። መረጃዎች እንደሚያመላክቱት፤ በሀገሪቱ እስከ 2014 ዓ.ም ድረስ የኤሌክትሪክ... Read more »
ኢትዮጵያ በከበሩ ማዕድናት ሀብቷ ትታወቃለች፤ እንደ አፓል ያሉት እነዚህ ማዕድናት ለውጭ ገበያ ሲቀርቡ የቆዩት ግን እሴት ተጨምሮባቸው አለመሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ:: በእዚህ አይነቱ መንገድ የከበሩ ማዕድናትን ለውጭ ገበያ ማቅረብ፣ አምራቾችን፣ ላኪዎችንና ሀገር የሚፈልገውን... Read more »
የማዕድን ልማት ፋይዳው ብዙ ነው::ሀገር ከዘርፉ የውጭ ምንዛሬ፣ የኢንዱስትሪ ግብቶችንና የመሳሰሉትን እንድታገኝ ያስችላል፤ በዘርፉ ለሚሰማሩ ባለሀብቶች እና ባህላዊ አምራቾች፣ ለማዕድን አዘዋዋሪዎች የገቢ ምንጭ በመሆን ያገለግላል:: በዓለም አቀፍ ደረጃ ዘርፉ ለበርካታ ዜጎች የሥራ... Read more »
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በወርቅ ማዕድን ሀብትና ምርት ከሚታወቁ የአገሪቷ ክልሎች ተጠቃሹ ነው። ክልሉ በወርቅ ክምችቱና ምርቱ የታወቀ ይሁን እንጂ፣ የወርቅ ሀብቱን በአግባቡ አልምቶ ጥቅም ላይ ማዋል ግን አልተቻለም። ከኋላቀር የወርቅ አመራራት ጋር... Read more »
ሦስተኛው ዓለም አቀፍ የማዕድንና ቴክኖሎጂ ‹‹ማይንቴክ ኤክስፖ›› በቅርቡ በሚሊኒየም አዳራሽ መካሄዱ ይታወቃል። የማዕድን ድግስ በሚል ሊገለጽ በሚችለው በዚህ ኤክስፖ፣ ለማየት የሚያሳሱ፤ ታይተው የማይጠገቡ እጅግ የሚያምሩና ውብ የከበሩና የጌጣጌጥ ማዕድናት፣ ወርቅ ፣ የድንጋይ... Read more »
ኢትዮጵያ በወርቅ ማዕድን ሀብቷ ትታወቃለች፤ ይህን ማዕድን አልምቶ ተጠቃሚ መሆን ላይ ግን ብዙም አልተሰራባትም። ለእዚህ አንዱ ምክንያት ልማቱ እየተካሄደ ያለው በባሕላዊ መንገድ መሆኑ ነው። ወርቅ በአብዛኛው ሲመረት የኖረውም ሆነ እየተመረተ ያለው በእዚሁ... Read more »
በኢትዮጵያ የሚገኙ የማዕድን ሀብቶችን ለይቶ ለማወቅ የሚያስችሉ ጥናቶች ይደረጋሉ፡፡ ጥናቶቹም የትኞቹ ማዕድናት የት ቦታ፣ በምን ያህል መጠን እንደሚገኙ የሚጠቁሙ ናቸው፡፡ የማዕድኑ ምንነትና የሚገኝበት ቦታ ከታወቀ እና ከተለየ በኋላ ለኢንቨስትመንት ክፍት እንዲሆን በዘርፉ... Read more »
ኢትዮጵያ ከፍተኛ የማዕድን ሀብት ክምችት ያላት ሀገር መሆኗ ይታወቃል፡፡ ከእነዚህ ማዕድናት መካከል አንዱ ወርቅ ሲሆን አገሪቱ ከፍተኛ መጠን ያለው የወርቅ ክምችት እንዳላት በጥናት ተረጋግጧል፡፡ እስካሁን በተደረገ የዳሰሳ ጥናት ከ517 ቶን በላይ የወርቅ... Read more »
ኢትዮጵያ በከበሩ ማእድናት ሀብቶቿ ትታወቃለች። እነዚህ እንደ ኦፓል ያሉት ሀብቶች እየለሙ ያለው በባህላዊ መንገድ ሲሆን፣ ማእድኑ ለውጭ ገበያ የሚቀርብበት መንገድም ምንም አይነት እሴት ባልተጨመረበት ሁኔታ በጥሬው ሆኖ ቆይቷል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን... Read more »
በኢትዮጵያ በወርቅ ማዕድን እምቅ አቅም ካላቸው ክልሎች መካከል የትግራይ ክልል ይጠቀሳል። በሀገሪቱ ወርቅ በማምረት በኩል ከሚጠቀሱት ክልሎች መካከልም ይጠቀስ ነበር። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን ወርቅ አምርቶ ጥቅም ላይ ከማዋል አንጻር በርካታ ችግሮች... Read more »