
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራው በማዕድን ዘርፉ ለውጥ እንዲመጣ አስተዋጽኦ እያበረከተ ስለመሆኑ በተደጋጋሚ እየተገለጸ ነው። ወደ ብሔራዊ ባንክ በሚገባው የወርቅ ምርት ላይ ከፍተኛ ለውጥ እንዲታይ ማድረግ ያስቻለ ሲሆን፣ ለውጭ ገበያ ከሚቀርበው ከዚህ የወርቅ... Read more »

በኢትዮጵያ ከሚመረቱ ማዕድናት መካከል የወርቅ ማዕድን አንዱ ነው። በሀገሪቱ በትግራይ፣ በቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ ጋምቤላ፣ ኦሮሚያና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያና ሲዳማ ክልሎች ወርቅ በስፋት ይገኛል፤ በአብዛኞቹም በስፋት እየለማ ይገኛል። የማዕድን ሚኒስቴር መረጃዎች እንደሚያመላክቱት፡- ሀገሪቱ ከፍተኛ... Read more »

ኢትዮጵያ በጥናት የተለዩና ያልተለዩ የበርካታ ማዕድናት ዓይነቶች መገኛ ነች። የበርካታ ማዕድናት መገኛ መሆኗ ይገለጽ እንጂ ያላት አብዛኛው የማዕድን ሀብት በውል ተለይቶ ስለአለመታወቁ በተደጋጋሚ ሲነገር ይደመጣል። በጥናት ተለይተው እየተሰራባቸው ያሉት ጥቂት የማዕድን አይነቶች... Read more »

የማዕድን ሀብቶች በርካታ ዓይነቶች ናቸው። በአብዛኛው በማዕድንነት ሲጠቀሱ የሚታዩት እንደ ወርቅ፣ ብረት፣ የከበሩ ድንጋዮች፣ ኦፖል፣ የድንጋይ ከሰል፣ እምነበረድና ግራናይት ያሉት ናቸው። ለኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው በግብዓትነት የሚያገለግሉት እንደ ድንጋይ፣ አሸዋና ሲሚንቶ ያሉትም በዚሁ ዘርፍ... Read more »

የማዕድን ዘርፍ ለሀገር ምጣኔ ሃብት ያለው ፋይዳ ታሳቢ ተደርጎ የምጣኔ ሀብቱ ምሰሶ ተደርገው ከተያዙት መካከል አንዱ መሆኑ ይታወቃል። ዘርፉ የሚጠበቅበትን እንዲወጣ ለማድረግም ሲሰራ ቆይቷል። ይህን ተከትሎም አንዳንድ የማዕድን ሀብቶችን በማልማት ተጠቃሚ መሆን... Read more »

– በሲሚንቶ፣ በድንጋይ ከሰልና በሌሎች ማዕድናት ልማት አበረታች ለውጦች ታይተዋል መንግሥት ለማዕድን ዘርፍ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ ያለበት ሁኔታ ተጨባጭ ለውጦችን ማሳየት ጀምሯል። ይህንንም መንግሥት በተለያዩ ጊዜያት አስታውቋል፤ በማዕድን ልማቱ የተሠማሩ አምራቾችም ይህንኑ... Read more »

ኢትዮጵያ በጥናት የተለዩና ያልተለዩ የበርካታ ማዕድናት ዓይነቶች መገኛ ነች። የበርካታ ማዕድናት መገኛ መሆኗ ይገለጽ እንጂ ያላት አብዛኛው የማዕድን ሀብት በውል ተለይቶ ስለአለመታወቁ በተደጋጋሚ ሲነገር ይደመጣል። በጥናት ተለይተው እየተሰራባቸው ያሉት ጥቂት የማዕድን አይነቶች... Read more »

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በማዕድን ሀብት የበለጸገ ነው። የድንጋይ ከሰል፣ ዶሎማይት፣ ግራናይት፣ ብሉ አጌትንና ኳርትዝን የመሳሳሉ ማዕድናት ይገኙበታል። እነዚህን ማዕድናት በጥናት ለመለየትና ለማልማት እየሠራ ሲሆን፣ በድንጋይ ከሰልና የከበሩ ማዕድናት ልማት ላይ የሚያካሂዳቸው ሥራዎች... Read more »

ኢትዮጵያ በበርካታ የማዕድን ሀብቶች ብትታደልም፣ እነዚህን ሀብቶቿን በሚገባ ለይቶ ለማወቅ የተደረጉ ጥናትና ምርምሮች እምብዛም እንደሌሉ ይገለጻል፡፡ ይህም እነዚህን የማዕድን ሀብቶች አውቆና ለይቶ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ለማድረግ ከዩኒቨርሲቲዎችና ከምርምር ተቋማት ብዙ የሚጠበቁ ሥራዎች... Read more »

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ወርቅና የድንጋይ ከሰል ጨምሮ በተለያዩ ማዕድናት የበለጸገ ነው፡፡ በክልሉ ለኢንዱስትሪና ለኮንስትራክሽን ግብዓት የሚውሉ ማዕድናት እና የከበሩ ማዕድናት ይገኛሉ። በተለይ በዳውሮ እና በኮንታ አካባቢዎች ወርቅና የድንጋይ ከሰል በስፋት... Read more »