
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በማዕድን ሀብት የበለጸገ ነው። የድንጋይ ከሰል፣ ዶሎማይት፣ ግራናይት፣ ብሉ አጌትንና ኳርትዝን የመሳሳሉ ማዕድናት ይገኙበታል። እነዚህን ማዕድናት በጥናት ለመለየትና ለማልማት እየሠራ ሲሆን፣ በድንጋይ ከሰልና የከበሩ ማዕድናት ልማት ላይ የሚያካሂዳቸው ሥራዎች... Read more »

ኢትዮጵያ በበርካታ የማዕድን ሀብቶች ብትታደልም፣ እነዚህን ሀብቶቿን በሚገባ ለይቶ ለማወቅ የተደረጉ ጥናትና ምርምሮች እምብዛም እንደሌሉ ይገለጻል፡፡ ይህም እነዚህን የማዕድን ሀብቶች አውቆና ለይቶ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ለማድረግ ከዩኒቨርሲቲዎችና ከምርምር ተቋማት ብዙ የሚጠበቁ ሥራዎች... Read more »

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ወርቅና የድንጋይ ከሰል ጨምሮ በተለያዩ ማዕድናት የበለጸገ ነው፡፡ በክልሉ ለኢንዱስትሪና ለኮንስትራክሽን ግብዓት የሚውሉ ማዕድናት እና የከበሩ ማዕድናት ይገኛሉ። በተለይ በዳውሮ እና በኮንታ አካባቢዎች ወርቅና የድንጋይ ከሰል በስፋት... Read more »

የከበሩ ማዕድናት ከውበታቸው እና ልዩ ባሕሪያቸው የተነሳ በሰው ልጆች ታሪክ ውስጥ ለዘመናት ተወዳጅ ሆነው ዘልቀዋል፤ ባለንበት ዘመንም ተፈላጊነታቸው ከፍተኛ መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎች ይጠቁማሉ። የማዕድናቱ ቀለማት፣ ውበትና ማራኪነት የሰውን ቀልብ የሚስብ ከመሆኑም በላይ... Read more »

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የበርካታ የማዕድን ሀብቶች ባለቤት ነው፡፡ ከእነዚህ የማዕድን ሀብቶቹ መካከል ለኢንዱስትሪና ለኮንስትራክሽን ግብዓት የሚውሉት ማዕድናት ይጠቀሳሉ፡፡ ለኢንዱስትሪ ግብዓትነት የሚውሉትን እንደ ድንጋይ ከሰል፣ ሲልካሳንድ፣ ላይምስቶን፣ ካኦሊን የመሳሰሉትን ለማልማት የሚያስችል ሥራ ሲሠራ... Read more »

ኢትዮጵያ ካሏት የተለያዩ የማዕድን ሀብቶች መካከል የሚጠቀሱት ብረትና ብረት ነክ ማዕድናት ናቸው፤ እነዚህ ማዕድናት በሀገሪቷ የተለያዩ ቦታዎች ይገኛሉ። ጥናቶች እንዳመለከቱት፤ በሀገሪቱ በተለያዩ ክፍሎች ከአንድ ቢሊዮን ቶን በላይ የብረት ማዕድን ክምችት አለ። ይህ... Read more »
ኢትዮጵያ በማዕድን ዘርፍ ገና ያልተነካ ብዙ ሀብት እንዳላት ጥናቶች ያመላክታሉ። እነዚህን ሀብቶች በምን ያህል መጠን፣ የት የት አካባቢ እንዳሉ አጥንቶ በማወቅና በመለየት ጥቅም ላይ እንዲውሉ በማድረግ ረገድ ግን ብዙ እንዳልተሠራም እንዲሁ ይጠቁማሉ፡፡... Read more »

ኢትዮጵያ ሰፊ የድንጋይ ከሰል ክምችት ቢኖራትም፣ ይህን ሀብቷን ግን እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ጥቅም ላይ ማዋል ሳትችል ቆይታለች። ለኢንዱስትሪዎቿ በእጅጉ የሚያስፈልጋትን ይህን የድንጋይ ከሰል ለዘመናት ከውጭ ስታስገባ ኖራለች። ለእዚህም በዓመት ከ300 ሚሊዮን... Read more »

ኢትዮጵያ ከግማሽ ቢሊዮን ቶን በላይ የድንጋይ ከሰል ክምችት እንዳላት መረጃዎች ያመላክታሉ። ይህን የመሰለ ሀብት እያላት ግን ለትላልቅ ኢንዱስትሪዎች የሚያስፈልጋትን የድንጋይ ከሰል ከውጭ ስታስገባ ኖራለች። መረጃዎች እንደሚያመላክቱት፤ በሀገሪቱ እስከ 2014 ዓ.ም ድረስ የኤሌክትሪክ... Read more »

ኢትዮጵያ በከበሩ ማዕድናት ሀብቷ ትታወቃለች፤ እንደ አፓል ያሉት እነዚህ ማዕድናት ለውጭ ገበያ ሲቀርቡ የቆዩት ግን እሴት ተጨምሮባቸው አለመሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ:: በእዚህ አይነቱ መንገድ የከበሩ ማዕድናትን ለውጭ ገበያ ማቅረብ፣ አምራቾችን፣ ላኪዎችንና ሀገር የሚፈልገውን... Read more »