
ኢትዮጵያ በማዕድን ሃብት ዕምቅ አቅም እንዳላት መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ሀገሪቱ ከዚህ እምቅ አቅም እየተጠቀመች ያለችው በተወሰኑት ማዕድናት ለእዚያውም በተወሰነ መጠን መሆኑ ይታወቃል፡፡ ለአብነትም ሀገሪቱ ከወርቅ ማዕድኗ ስትጠቀም የቆየች ብትሆንም አሁንም አብዛኛው አመራረቷ ከባህላዊ... Read more »

በድንጋይ ከሰል ምርት ከሚታወቁት አካባቢዎች አንዱ አዲሱ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ነው፡፡ ክልሉ ከፍተኛ ኃይል ማመንጨት የሚችሉ የድንጋይ ከሰል ምርቶች የሚገኝበት እንደሆነ መረጃዎች ያመላክታሉ፡፡ በተለይ የክልሉ ዳውሮ፣ ኮንታ እንዲሁም ከፋ ዞኖች በድንጋይ... Read more »

በማዕድን ሀብታቸው ከሚታወቁት ክልሎች መካከል የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ይጠቀሳል። ክልሉ በትኩረት ከሚሠራባቸው ማዕድናት መካከል የመጀመሪያዎቹ እንደ ወርቅ ያሉት የኤክስፖርት ማዕድናት ናቸው፤ እንደ ድንጋይ ከሰል ባሉት የኢንዱስትሪ ግብአት ማዕድናት ላይም በትኩረት እየሠራ... Read more »
ዓለም ከሚታመስበት ግን ደግሞ መፍትሔ ከጠፋላቸው ችግሮች መካከል የአየር ንብረት ለውጥ አንዱ ነው፡፡ በተለያዩ ጊዜያት የተለያዩ ሀገራት የአየር ንብረት ለውጥ ባስከተላቸው ተፈጥሯዊ ክስተቶች ሲፈተኑ ይስተዋላል፡፡ የምድራችን ሙቀት መጠን ከቀን ቀን በመጨመሩ የተነሳ... Read more »

በሀገራችን የከበሩ ማዕድናት አይነትና የክምችት መጠን በሚፈለገው ልክ በጥናትና በምርምር ተለይተው ባለመታወቃቸው ምክንያት ከዘርፉ ሊገኝ የሚገባው ጥቅምን ማስጠበቅ እንዳልተቻለ የዘርፉ ምሁራን በተለያየ ጊዜ ሲያነሱ ይደመጣል። በገበያ ውስጥም ከውስን ማዕድናት ውጪ ጥቅም ላይ... Read more »

ስለ ወርቅ ስናነሳ አሁን አሁን ቀድመን የምናስበው ሕገወጥነትን ነው። ምክንያቱም እንደ ሀገር ያለው ወርቅ በሕገወጦች አማካኝነት እየተወሰደ በሕገወጥ መንገድ ይቸበቸባል። ከዚያም መንግሥት በየጊዜው የወርቅ ምርታቸውን ገቢ ማምጣት አልቻለም ይላል። እንደውም በአንድ ወቅት... Read more »

በዓለማችን ብዙ የኖራ ድንጋይ ክምችቶች እንዳሉ ይነገራል። ከዓለም ሀገራት አንዷ የሆነችው ኢትዮጵያም የተፈጥሮ ሀብቱ በስፋት ካላቸው ሀገራት መካከል በግንባር ቀደምትነት ትጠቀሳለች። የማዕድን ሚኒስቴር መረጃ እንደሚያሳየው ከ900 ሚሊዮን ቶን በላይ የኖራ ድንጋይ ሀብት... Read more »
ለግንባታው ዘርፍ አስፈላጊ ከሆኑ ግብዓቶች አንዱ የሆነውን የብረት አቅርቦት እጥረት ለመፍታት መንግሥት ለብረታ ብረት ኢንዱስትሪዎች የሚያስፈልገውን ግብዓት ከሀገር ውስጥ ለማቅረብ የሚያስችል አቅጣጫ ማስቀመጡ ይታወቃል። በዚህም ከተለያዩ አካባቢዎች አገልግሎታቸውን የጨረሱ ቁርጥራጭ ብረቶችን በመሰብሰብ... Read more »

መንግሥት በሀገሪቱ ምጣኔ ሀብት ላይ አሉታዊ ተጽእኖ እያሳደረ ያለውን እና ለሀገር ደህንነትም ስጋት እየሆነ የመጣውን ሕገወጥ የማዕድን ፍለጋ፣ ማምረትና ግብይትን ለመቆጣጠር የሚያስችል ጥናት በማካሄድ ርምጃዎችን እየወሰደ ስለመሆኑ መረጃዎች ይጠቁማሉ። በዚህም በሕገወጥ የማዕድን... Read more »

የምድር በረከት ከሆኑ አያሌ ማዕድናት መካከል የከበሩ ድንጋዮች ይገኙበታል፡፡ እነዚህ የከበሩ ድንጋዮች ወይም ማዕድናት ከሚገኙባቸው አካባቢዎች መካከል የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ይጠቀሳል። በክልሉ በተለይ በደቡብ ወሎ ዞን ደላንታ ወረዳ የሚገኘው የኦፓል ማዕድን... Read more »