
በኢትዮጵያ ከ40 በላይ የሚሆኑ የከበሩ ማዕድናት እንደሚገኙ ይታወቃል። ይሁንና ማዕድናቱን ለይቶ፣ አውቆና ተረድቶ ጥቅም ላይ የማዋል ሥራ እምብዛም አይስተዋልም። ማዕድናቱ በተለያዩ አካባቢዎች ቢገኙም አብዛኛው ማኅበረሰብ ለይቶ ስለማያውቃቸው ላለፉት በርካታ ዓመታት ጥቅም ላይ... Read more »

በዓለም እንደ አንድ አማራጭ የኃይል ምንጭ በከፍተኛ መጠን ጥቅም ላይ እየዋለ የሚገኘው የድንጋይ ከሰል፤ ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል የሚፈልጉ ኢንዱስትሪዎች እየተጠቀሙበት ዓመታት ተቆጥረዋል። በኢትዮጵያም የድንጋይ ከሰል ከፍተኛ የሙቀት አቅም ያለው ኃይል የሚያመነጭ በመሆኑ... Read more »

ኢትዮጵያ ከ40 በላይ የተለያዩ የከበሩ ማዕድናት አሏት። ከእነዚህ መካከል ሳፋየር፣ ኤምራልድ፣ ኦፓል፣ ጃስበር፣ ኦብሲዲያን፣ ጋርኔት፣ አሜቲስት እና ሲትሪን የመሳሰሉት ይጠቀሳሉ። ኮረንድም እና ቤሪል ፋሚሊን በመባል የሚታወቁ እጅግ በጣም የከበሩ ማዕድናት በሀገሪቱ ይገኛሉ።... Read more »

ኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን በማዕድን ዘርፍ ለረጅም ዓመታት ሲሠራ ቆይቷል። ከዚህም ባሻገር ያለውን ልምድና ተሞክሮ ተጠቅሞ ከልማቱ ጎን ለጎን በማዕድናት ዙሪያ ግንዛቤን ለማስፋት ያለመ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። ከባለፈው ዓመት ጀምሮ በተለይ መልኩ በአጠቃላይ... Read more »

የአማራ ክልል የከበሩ ማዕድናትን ጨምሮ ወርቅ፣ የድንጋይ ከሰል፣ ጂብሰም፣ የኖራ ድንጋይ እና ሌሎች በርካታ ማዕድናት መገኛ ስለመሆኑ መረጃዎች ያመለክታሉ። ክልሉ የከበሩና ጌጣጌጥ ማዕድናት በተለይ የኦፓል ዋንኛ መገኛ በመሆንም ይታወቃል። በክልሉ እስካሁን በተደረገው... Read more »

የጋምቤላ ክልል የበርካታ ማዕድናት ሀብቶች ባለቤት ነው። በተለይ በወርቅ ማዕድኑ ይታወቃል። ክልሉ በሀገሪቱ በወርቅ አምራችነት ከሚታወቁ ክልሎች መካከል በግንባር ቀደምነት ከሚጠቀሱት አንዱ ነው። በሌሎች ወርቅ በሚመረትባቸው ክልሎች እንደሆነው ሁሉ በክልሉም የወርቅ ልማት... Read more »

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራው በማዕድን ዘርፉ ለውጥ እንዲመጣ አስተዋጽኦ እያበረከተ ስለመሆኑ በተደጋጋሚ እየተገለጸ ነው። ወደ ብሔራዊ ባንክ በሚገባው የወርቅ ምርት ላይ ከፍተኛ ለውጥ እንዲታይ ማድረግ ያስቻለ ሲሆን፣ ለውጭ ገበያ ከሚቀርበው ከዚህ የወርቅ... Read more »

በኢትዮጵያ ከሚመረቱ ማዕድናት መካከል የወርቅ ማዕድን አንዱ ነው። በሀገሪቱ በትግራይ፣ በቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ ጋምቤላ፣ ኦሮሚያና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያና ሲዳማ ክልሎች ወርቅ በስፋት ይገኛል፤ በአብዛኞቹም በስፋት እየለማ ይገኛል። የማዕድን ሚኒስቴር መረጃዎች እንደሚያመላክቱት፡- ሀገሪቱ ከፍተኛ... Read more »

ኢትዮጵያ በጥናት የተለዩና ያልተለዩ የበርካታ ማዕድናት ዓይነቶች መገኛ ነች። የበርካታ ማዕድናት መገኛ መሆኗ ይገለጽ እንጂ ያላት አብዛኛው የማዕድን ሀብት በውል ተለይቶ ስለአለመታወቁ በተደጋጋሚ ሲነገር ይደመጣል። በጥናት ተለይተው እየተሰራባቸው ያሉት ጥቂት የማዕድን አይነቶች... Read more »

የማዕድን ሀብቶች በርካታ ዓይነቶች ናቸው። በአብዛኛው በማዕድንነት ሲጠቀሱ የሚታዩት እንደ ወርቅ፣ ብረት፣ የከበሩ ድንጋዮች፣ ኦፖል፣ የድንጋይ ከሰል፣ እምነበረድና ግራናይት ያሉት ናቸው። ለኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው በግብዓትነት የሚያገለግሉት እንደ ድንጋይ፣ አሸዋና ሲሚንቶ ያሉትም በዚሁ ዘርፍ... Read more »