ለውጤታማ የገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ትግበራ

በተለያዩ ምእራፎች የተተገበረው የገጠር ምግብ ዋስትና ፕሮግራም በርካታ ዜጎችንና አካባቢዎችን ተጠቃሚ አድርጓል። በ1997 ዓ.ም የተጀመረው ፕሮግራሙ በርካታ ተጠቃሚዎችንና አካባቢዎችን ተደራሽ በማድረግ አራት ምዕራፎችን አልፎ አምስተኛውን ምዕራፍ እያገባደደ ይገኛል። ባለፉት ዓመታት ፕሮግራሙ ሽፋኑን... Read more »

የግብርና ምርትና ምርታማነትን የማሳደግ ጥረት – በሐረሪ ክልል

በሀገሪቱ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ፣ ለአግሮ ኢንዱስትሪዎች ግብዓት እንዲሁም ለውጭ ምንዛሪ ግኝት ያለውን ፋይዳ ታሳቢ በማድረግ ለግብርናው ዘርፍ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ነው። ለእዚህም እንደማዳበሪያ ያሉ ግብዓቶችን በስፋት በማቅረብ፣ ለሜካናይዜሽን እርሻ ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር... Read more »

ምርታማነትን ማሳደግና የኢንዱስትሪ ሽግግርን የሚጠይቀው የጥጥ ልማት

ኢትዮጵያ ለጥጥ ልማት ምቹና ተስማሚ ሥነ-ምህዳር ካላቸው ሀገራት አንዷ ናት። ጥናቶች እንደሚያመለክቱት፤ በሀገሪቱ በጥጥ መልማት የሚችል ከሶስት ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት አለ። በተለይ በአብዛኞቹ የሀገሪቱ ቆላማ አካባቢዎች ላይ ጥጥ በስፋት ማልማት የሚቻል... Read more »

አሲዳማ አፈርን በኖራ አክሞ ምርታማነትን ማሳደግ ያስቻለው ተሞክሮ

የኢትዮጵያን የግብርና ምርታማነትና ምርታማነትን ከሚፈታተኑ ችግሮች አንዱ የአፈር አሲዳማነት መሆኑ ይጠቀሳል፡፡ መረጃዎች እንደሚያመላክቱት፤ አሁን በሀገሪቱ ከሚታረሰው መሬት ወደ ሰባት ሚሊዮን ሄክታሩ ወይም 43 ከመቶው የሚሆነው በአፈር አሲዳማነት የተጠቃ ነው፡፡ ከዚህ ውስጥ ሶስት... Read more »

አህጉራዊ ቅንጅት – ለአፍሪካ ቡና ተወዳዳሪነት

አፍሪካ የቡና መገኛና በስፋት የምታምርት እንደመሆኗ ከዘርፉ የሚገባትን ያህል ጥቅም እያገኘች አለመሆኗን የዘርፉ ባለሙያዎች በተደጋጋሚ ሲናገሩ ይደመጣሉ፡፡ በርካታ ቡና አምራች ገበሬዎች ላሉባቸው እንደ ኢትዮጵያ ላሉ ሀገራት ቡና የኢኮኖሚያቸው የጀርባ አጥንት ተደርጎ እስከ... Read more »

አምራቾችን ያሰጋው የዶሮ መኖና ግብአት ዋጋ መናር

ኢትዮጵያ የሌማት ቱሩፋት መርሃ-ግብር ከጀመረች ወዲህ በተለይ በዶሮ እርባታ ዘርፍ ከፍተኛ እምርታ ማስመዝገብ ችላለች፡፡ እያንዳንዱ ክልል መርሃ-ግብሩን በመተግበርና በማስፋት ዜጎች በተመጣጣኝ ዋጋ ዶሮም ሆነ እንቁላል እንዲያገኙ የማድረጉ ጥረትም ስኬታማ የሚባል እንደሆነ የዘርፉ... Read more »

ለስንዴ ልማቱ የበለጠ ስኬታማነት

አብዛኛው ሕዝቧ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ኑሮው በግብርናው ዘርፍ ላይ የተመሰረተባት ኢትዮጵያ ከቀደመው ጊዜ አንስቶ የግብርናውን ዘርፍ ምርታማነት ለማሳደግ የሚያስችሉ በርካታ ተግባራትን ስታከናውን ቆይታለች፡፡ በመንግሥትና በዓለም ዓቀፍ ድርጅቶች የተደገፉ ተከታታይነት ያላቸው የግብርና ልማት... Read more »

የዓሳ ሃብት ልማትን የማሳደግ አበረታች ጥረቶች

ኢትዮጵያ እምቅ የዓሳ ሃብት ባለቤት መሆኗን ጥናቶች ያሳያሉ። ከሀገሪቱ ወንዞች፣ ሐይቆች፣ ኩሬዎችና ሌሎች የውሃ አካላት በዓመት ከ94 ሺ 500 ቶን በላይ የዓሳ ምርት ማግኘት እንደሚቻል ጥናትን ዋቢ ያደረገው የግብርና ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።... Read more »

ለግብርና ዘርፍ እድገት እምርታ ዘላቂነት

ኢትዮጵያ ምጣኔ ሀብቷን ለማሳደግ የሚያስችላትን የአስር ዓመት እቅድ ነድፋ እየተገበረች ትገኛለች፡፡ በተለይ በሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያው የምጣኔ ሀብቱ ምሰሶ ተብለው በተለዩት በግብርና፣ ኢንዱስትሪ፣ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ በቱረዝምና በማእድን ዘርፎች ላይ ሰፋፊ እቅዶች ወጥተው... Read more »

ተስፋ የተጣለበት የእንስሳት ተዋጽኦ ምርቶች አውደ ርዕይ

የዓለም ምግብ ድርጅት መረጃ እንደሚ ያመለክተው፤ የእንስሳትሀ ባደጉት ሀገራት 40 በመቶ የሚጠጋውን፣ በማደግ ላይ ባሉ ሀገራት 20 በመቶውን የግብርና ምርት ይሸፍናል። በዚህም 13 ቢሊዮን የማያንሱ የዓለም ሕዝቦችን ኑሮ ይደግፋል። የእንስሳት ተዋጽኦ ምርቶች... Read more »