
ከሰሞኑ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት እና የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን በጋራ ባዘጋጁት መርሐ-ግብር በሐረሪ ክልል እና በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሐረርጌ ዞን የተከናወኑ የልማት ሥራዎች በጋዜጠኞች ተጎብኝተዋል:: በሌማት ትሩፋት፣ በከተማ ግብርና፣ በተፋሰስ ልማት፣ አነስተኛና... Read more »

የሲዳማ ክልል ከግብርና ልማት አኳያ ሲታይ እንደ ቡና፣ አቮካዶና በመሳሰሉት ምርቶቹ በእጅጉ ይታወቃል:: በልዩ ሁኔታ የምግብ ዋስትናን ሊያረጋግጡ በሚችሉ ግብዓቶች ላይ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ ወደ ሌሎች አካባቢዎችም በማስፋፋትም እንዲሁ ይታወቃል:: ከቅርብ ጊዜ... Read more »

ባለፉት ሰባት የለውጥ ዓመታት በተለያዩ ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊና ማሕበራዊ ዘርፎች ለውጦችን ማስመዝገብ የሚያስችሉ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች ተቀርጸው ወደ ሥራ በመግባታቸው አያሌ ስኬቶች ተመዝግበዋል። በግብርናው ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶች ለእዚህ በአብነት መጥቀስ ይቻላል። ግብርና እስከ ለውጡ... Read more »

መንግሥት የግብርናውን ዘርፍ ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ የሚያስችሉ በርካታ የግብርና ዘርፉ ስትራቴጂዎችን ተግብሯል። በዘርፉ ከተከናወኑ ተግባሮች መካከል በመኸርና በበልግ ወቅት የሚገኘውን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ ከተከናወኑ ተግባሮች በተጓዳኝ ተግባራዊ የተደረገው የመስኖ ልማት በተለይም የበጋ... Read more »

ኢትዮጵያ የዜጓችዋን የምግብና እና ሥነ-ምግብ ዋስትና ማረጋገጥ ያስችላት ዘንዳ በርካታ የልማት መርሃ ግብሮችን ነድፋ እየሠራች ትገኛለች:: በተለይም የግብርናውን ምርትና ምርታማነት ማሳደግ የሚያስችሉ አሠራሮችን በመዘርጋት፤ ቴክኖሎጂና ግብዓቶችን ለአርሶአደሩ ተደራሽ በማድረግና በመሳሰሉት ሥራዎች ባከናወነቻቸው... Read more »
ኢትዮጵያ የዜጎቿን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ እያከናወነቻቸው ካሉ የልማት ሥራዎች ጎን ለጎን የምግብና ሥነ-ምግብ ሥርዓቱን (ኒውትሪሽን) ትራንስፎርም ለማድረግ ርብርብ እያደረገች ትገኛለች። በተለይም ደግሞ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትን ዘላቂ የልማት ግቦች ለማሳካትና የፓሪሱን የአየር ንብረት... Read more »

ኢትዮጵያ ምርትና ምርታማነት በማሳደግ የምግብ ሉዓላዊነትን ያረጋገጠ ማኅበረሰብና ሀገር በማፍራት፤ ድህነትን አሸንፎ ወደ ብልፅግና ማማ ለመሸጋገር እየሠራች ትገኛለች:: ኢኮኖሚያዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ ደግሞ በሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያው የምጣኔ ሀብቱ ምሰሶ ተደርገው ከተያዙት አምስቱ... Read more »

ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በግብርናው ዘርፍ እየተደረገ ያለው እንቅስቃሴ በርካታ ውጤቶች እንዲመዘገቡ አስችሏል። መንግሥት ለዘርፉ ሥራ ስኬታማነት አስፈላጊና ወሳኝ የሚባሉ ፖሊሲ እና ስትራቴጂንም ቅርጾ ወደ ትግበራ በማስገባት፣ የተለያዩ ኢኒሼቲቮችንም በመተግበርና በርካታ ድጋፎችንም በማድረግ... Read more »

ኢትዮጵያ ምንም እንኳን ከ80 በመቶ በላይ የሚሆነው ሕዝቧ መተዳደሪያ የግብርና ዘርፍ ቢሆንም፤ ሰፊ የሚታረስ መሬት ቢኖራትም፣ የግብርና ሥርዓቱን ካለዘመኑ፣ በዝናብና በበሬ ላይ ጥገኛ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ምርትና ምርታማነትን በሚገባው ልክ ማሳደግ ሳይቻል... Read more »

የኢትዮጵያና የአፍሪካ መዲናዋ አዲስ አበባ ከሰሞኑ ካስተናገደቻቸው ጉባዔዎች መካከል በመስኖ እና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስቴር አዘጋጅነት የተካሄደው ጉባዔ ይጠቀሳል። ይህ ‘የመስኖና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ምርታማነት ጉባዔ 2025’ በሚል መሪ ሃሳብ የተካሄደ ጉባዔ... Read more »