የንግዱ ዘርፍ ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት መደረግ ዘርፈ ብዙ ፋይዳና ስጋት

በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት የንግድ ዘርፎች ከውጭ ኢንቨስትመንት ተከልለው እንዲቆዩ የሚያደርግ አሠራር ሲተገበር ቆይቷል:: ይህም የተደረገው የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች ከውጭ ባለሀብቶች ውድድር ጫና እንዲጠበቁ በማድረግ ሀብት እንዲያፈሩ ዕድል ለመስጠት፣ ከዓለም አቀፍ የንግድ ትስስር... Read more »

ማሽነሪ አምራቾችን፣ ፈላጊዎችንና አቅራቢዎችን ማስተሳሰርን ያለመው መድረክ

መንግሥት የአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ በሀገሪቱ ምጣኔ ሀብት ውስጥ የሚጠበቅበትን ሚና እንዲወጣ ለማድረግ ለዘርፉ የሚያስፈልጉ ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር መሥራቱን ቀጥሏል።ዘርፉ በኤሌክትሪክ ኃይል፣ በፋይናንስ፣ በማምረቻ ቦታ አቅርቦት፣ በመሠረተ ልማት እና በመሳሰሉት ያሉበትን ችግሮች ለመፍታት... Read more »

 የወተት ሃብት ኢንቨስትመንቱ አርዓያነት ያለው ተሞክሮ

ኢትዮጵያ ምንም እንኳን አብዛኛው ዜጋዋ በግብርና ሥራ ላይ የሚተዳደር እና ኢኮኖሚዋም በግብርና ላይ የተመሠረተ ቢሆንም፣ የአመራረት ሂደቱ ኋላቀር፣ በአነስተኛ መሬት ላይ የሚካሄድ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ዘርፉ ለሃገር እድገት የሚገባውን ያህል ሳያደርግ መቆየቱ... Read more »

ወደ ሥራ የተመለሰው ኢንዱስትሪ ፓርክ

በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል የነበረው ጦርነት ተፅዕኖ ካሳደረባቸው የምጣኔ ሀብት መስኮች መካከል አንዱ የኢንቨስትመንት ዘርፍ መሆኑ ይታወሳል። በጦርነት ቀጣና ውስጥ ከነበሩና ከፍተኛ ውድመትና ዘረፋ ከተፈፀመባቸው ተቋማት መካከል በርካታ የውጭ ባለሀብቶችን ሲያስተናግዱ የነበሩ የኢንዱስትሪ... Read more »

 በገበያ ትስስር የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት የማሳደግ ጥረት

የኢንዱስትሪ ፓርኮች (Industrial Parks) ልማት የኢትዮጵያን መዋቅራዊ የምጣኔ ሀብት ሽግግርን እውን ለማድረግ አስተዋፅዖ ይኖራቸዋል ተብለው ትኩረት ከተሰጣቸው ተግባራት መካከል አንዱ ነው። የኢንዱስትሪ ፓርኮች የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት የመሳብ፣ የሥራ እድል ፈጠራን የማስፋት እና... Read more »

 የዳያስፖራው የኢንቨስትመንት ተሳትፎ – በኦሮሚያ ክልል

የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል ለሁሉም የኢንቨስትመንት መስኮች ሊውሉ የሚችሉ በርካታ የኢንቨስትመንት አማራጮች አሉት። በተፈጥሮ ሀብት የበለጸገ ሲሆን፣ ከዚህ በተጨማሪም በማኑፋክቸሪንግ፣ በግብርናው፣ በኢንዱስትሪና እና በአገልግሎት ዘርፎች ላይ መሰማራት ለሚፈልጉ ባለሀብቶች ሰፊ አማራጮች አሉት። በርካታ... Read more »

የንቅናቄው ተስፋ ሰጪ ውጤቶችና ቀጣይ አቅጣጫዎች

መንግሥት የኢንዱስትሪው ዘርፍ ችግሮችን ለማቃለል እየተገበራቸው ከሚገኙ የመፍትሄ ርምጃዎች መካከል በሚያዝያ 2014 ዓ.ም፣ ይፋ የተደረገው የ‹‹ኢትዮጵያ ታምርት›› ሀገራዊ ንቅናቄ ይጠቀሳል። የንቅናቄው ዋና ዋና ዓላማዎች የአምራች ኢንዱስትሪውን ችግሮች በጋራ በመፍታት ለዘርፉ ዘላቂ ልማትና... Read more »

 አምራች ዘርፉን ያነቃቃው -‹‹ኢትዮጵያ ታምርት››

መንግሥት የኢንዱስትሪው ዘርፍ ችግሮችን ለማቃለል እየተገበራቸው ከሚገኙ የመፍትሔ ርምጃዎች መካከል ከአንድ ዓመት በፊት፣ ሚያዝያ 2014 ዓ.ም ይፋ የተደረገው የ‹‹ኢትዮጵያ ታምርት›› ሀገራዊ ንቅናቄ ተጠቃሽ ነው፡፡ የሀገራዊ ንቅናቄው ዋና ዋና ዓላማዎች የአምራች ኢንዱስትሪውን ችግሮች... Read more »

 የሀገር ውስጥ ባለሃብቶችን በዘላቂነት የማሳደግ ጥረት

በምጣኔ ሀብታቸውና በፖለቲካ ተፅዕኗቸው የዓለም ኃያላን የሆኑት ሀገራት ባለሀብቶቻቸውን በመደገፍ ረገድ በርካታ ተግባራትን ያከናውናሉ። እነዚህ ሀገራት ባለሀብቶቻቸውን በማገዝና በመጠበቅ እረገድ የሰሩት ስራ የአምራችነት አቅማቸውን አሳድጎ የምጣኔ ሀብት እድገታቸው ዘላቂ እንዲሆን አስችሎታል። ለማይናወጥ... Read more »

 የወላይታና አካባቢዋ ሠላም – ለኢንቨስትመንት ምቹነት

ሠላም የሁሉም ነገር መሠረት ነው፡፡ ሠላም ካለ ወጥቶ መግባት፤ ዘርቶ መቃምና ወልዶ መሳም ይቻላል። አለፍ ሲልም ለኢንቨስትመንት እድገት ሠላም ቁልፍ ጉዳይ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትም ከሰሞኑ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን በነበረው... Read more »