ባለፈው ሳምንት ማብቂያ ኢራን እስራኤል ላይ የጥቃት እርምጃ ከወሰደች በኋላ ከሰኞ ጀምሮ የዓለም የነዳጅ ዋጋ ላይ ቅናሽ ታይቷል። የዓለም የነዳጅ ዋጋ ማነጻጸሪያ የሆነው የድፍድፍ ነደጅ ዋጋ እያሽቆለቆለ ሲሆን በበርሜል ወደ 90 ዶላር... Read more »
በአውስትራሊያ ሲድኒ ከተማ በሚገኝ ‘ቸርች’ ውስጥ በርካቶች በስለት ተወጉ። አውስትራሊያ ሲድኒ ከተማ ዳርቻ በሚገኝ ‘ቸርች’ ውስጥ በተፈጸመ በስለት የመወጋት አደጋ በርካቶች መቁሰላቸውን ፖሊስ አስታወቀ። በማህበራዊ ሚዲያ የተለቀቀው ቪዲዮ ቢለዋ የያዘው ግለሰብ መድረክ... Read more »
አዲስ አበባ፡- የዊንጉ አፍሪካ ዳታ ማዕከል ዓለም አቀፍ እውቅና ማግኘቱ የሀገሪቱን ኢንቨስትመንት የመሳብ አቅም እንደሚያሳድግ በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የአይሲቲና ዲጂታል ኢኮኖሚ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ይሽሩን ዓለማየሁ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ዊንጉ አፍሪካ ዳታ ማዕከል፤ከአፕ... Read more »
አዲስ አበባ፡- የጀርመን መንግሥት በልማት ባንኳ አማካኝነት ለስምንት ከፍተኛ ትምህርት ማስተማሪያ ሆስፒታሎች ሦስት ነጥብ ስድስት ሚሊዮን ዩሮ የሚያወጡ የተለያዩ የሕክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገች። የኒራስ ጀርመን ባዮ ሜድካል ፕሮጀክት ቡድን መሪ ጌሪት ክሉግ... Read more »
ዜና ትንታኔ በዓለማችን የሚገኙ ሀገራት በጤና፣ በኢኮኖሚና በተለያዩ መስኮች ግንኙነት አድርገው ለጋራ ጥቅም እየሰሩ ይገኛል። ተቋማት እርስ በእርስ በሚኖራቸው ግንኙነት ባለሙያ በመለዋወጥና የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ ችግሮቻቸውን በጋራ ይፈታሉ። በዚህ የወዳጅነት ልምድ ደግሞ... Read more »
– በቪዲዮ ከተሰራጩት የጥላቻ ይዘቶች ቲክቶክ ከፍተኛውን ድርሻ ይዟል አዲስ አበባ፡- በተዘጋጀው ሪፖርት መሠረት ኢትዮጵያ ለጥላቻ ንግግርና የሀሰተኛ መረጃ መስፋፋት የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች ሚና ጉልህ እንደሆነ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ... Read more »
አዲስ አበባ:- ሐረሪዎች ያበረከቱት ቅርስና ዕሴት ድንበር ተሻጋሪ ሀብት መሆኑን የባሕልና ስፖርት ሚኒስቴርና የቱሪዝም ሚኒስቴር ገለጹ። በሐረሪ ክልል “ሸዋል ዒድ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነታችንና ለቱሪዝም እድገታችን” በሚል መሪ ሃሳብ በዓሉ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ... Read more »
አዲስ አበባ፡- ባለፉት ዘጠኝ ወራት ሁለት ነጥብ 84 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበር አስታወቀ፡፡ በኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበር ቺፍ ኮርፖሬት ስትራቴጂ ኦፊሰር አቶ አሚኑ ጁሀር ለኢትዮጵያ ፕሬስ... Read more »
– ኢንስቲትዩቱ “አስተውሎት” የተሰኘ ሳይንሳዊ ፊልም አስመርቋል አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያን በተለያዩ መስኮች ውጤታማና ተወዳዳሪ ለማድረግ የሰው ሰራሽ አስተውሎትን መጠቀም እንደሚገባ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ኢንስቲትዩቱ በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ “አስተውሎት” የተሰኘ... Read more »
ቦንጋ፡- ከባህላዊ ሐኪሞች ጋር በመተባበር ከ350 በላይ በሚሆኑ ለመድኃኒትነት በሚያገለግሉ እጽዋት ላይ ምርምር እያካሄደ መሆኑን የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ፡፡ የእንሰት እርሻን ከኢትዮጵያ በተጨማሪ ወደሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ለማስፋፋት እየሠራ ነው፡፡ የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ምርምር... Read more »