እስራኤል በየመን ወደቦች ላይ ጥቃት መፈጸሟን አስታወቀች

እስራኤል በየመን ሁቲዎች በሚቆጣጠሯቸው አካባቢዎች የሚገኙ ሶስት ወደቦች እና የኃይል ማመንጫ ላይ ጥቃት መፈጸሟን አስታወቀች። እስራኤል በሁዳይዳህ፣ ራስ ኢሳ እና ሳይፍ ወደቦች ላይ የፈጸመቻቸውን ጥቃቶች ተከትሎ፤ ሁለት ሚሳኤሎች ከየመን መወንጨፋቸውን የእስራኤል መከላከያ... Read more »

በሶማሌ ክልል በሰብል የሚለማው መሬት ወደ 991 ሺህ 482 ሺህ ሄክታር አደገ

ጅግጅጋ:- በሶማሌ ክልል ከለውጡ በፊት በዓመት በሰብል ይለማ የነበረው መሬት ከ389 ሺህ ሄክታር ወደ 991 ሺህ 482 ሺህ ሄክታር ማደጉን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። በክልሉ ከመኸር ወቅት እርሻ ስምንት ሚሊዮን 717 ሺህ... Read more »

ቢሮው በቀዳማዊ ልጅነት መርሐ ግብሩ ከ20ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ አድርጓል

አዲስ አበባ፤ ባለፉት ሦስት ዓመታት ሕጻናት በአካልም ሆነ በአዕምሮ እንዲበስሉ አልሚ ምግቦችን ተደራሽ በማድረግ በቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም ከ20ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረጉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች፤ ሕፃናትና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ።... Read more »

ቀይመስቀል ማኅበር ሰብዓዊ ድጋፍ ማድረግ ብቻ ሳይሆን ተቋማትንም ያቋቁማል

አዲስ አበባ፡– የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የተፈጥሮና ሰው ሠራሽ ችግሮች በተከሰቱባቸው አካባቢዎች ከሚያደርጋቸው ሰብዓዊ ርዳታና ድጋፍ ባሻገር ተቋማትን የማቋቋም ሥራ እየሠራ መሆኑን የማኅበሩ ፕሬዚዳንት አቶ አበራ ቶላ ገለጹ። የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር... Read more »

ሕገ ወጥ ፍልሰትን ወደ ሕጋዊ ፍልሰት

‹‹ለኤጀንሲዎች ማነው ፈቃድ የሚሰጣቸው? ሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ እንዴት ነው ፈቃድ የሚሰጣቸው›› ሲሉ የሚጠይቁት በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮማንደር ደርቤ ገዳ ናቸው። ቀጥለውም፤ የኤጀንሲዎችን ስም እየጠሩ ሕገ ወጥ ሥራ ሲሠሩ እንደነበር ተናገሩ። ‹‹ፍልሰት... Read more »

የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ 30 ሺህ 444 የመምህራን መኖሪያ ቤት ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፡– በ2018 በጀት ዓመት እና ‹‹ትምህርት ለትውልድ›› የሚል መሪ ሃሳብ ባለው የክረምት የዜግነት አገልግሎት 30 ሺህ 444 የመምህራን መኖሪያ ቤት ሊገነባ መሆኑን የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ገለጸ። የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ... Read more »

ትራምፕ የቀድሞ ወዳጃቸውን ፓርቲ አጣጣሉት

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቢሊየነሩ ኢሎን መስክ የፖለቲካ ፓርቲ ማቋቋሙን ‹‹የማይረባ›› ተግባር እንደሆነ በመግለጽ አጣጥለውታል፡፡ ትራምፕ ለጋዜጠኞች ሲናገሩ ‹‹ሦስተኛ የፖለቲካ ፓርቲ መመሥረት የማይረባ ተግባር ነው፡፡ እስካሁን ያለን የሁለት ፓርቲ የፖለቲካ ሥርዓት ነው፡፡... Read more »

“ኢትዮጵያ በጉባኤው ላይ ብሔራዊ ጥቅሟንና የገለልተኝነት መርሕን አማክላ አቋሟን በሚገባ አንፀባርቃለች” – ለገሠ ቱሉ (ዶ/ር) የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር

አዲስ አበባ፤ ኢትዮጵያ በ17ኛው የብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ ብሔራዊ ጥቅሟንና የገለልተኝነት መርሕን ማዕከል አድርጋ አቋሟን በሚገባ ማንፀባረቋን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሠ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። 17ኛው የብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ በብራዚል ሪዮ ዴጄኔሮ ተካሂዷል።... Read more »

ወጣቶች የአፍሪካ የወደፊት ተስፋዎችና የዕድገት አቅሞች እንደሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፡– ወጣቶቻችን ጥንካሬዎቻችን፣ የወደፊት ተስፋዎቻችን እና የአኅጉራችን የዕድገት አቅሞች ናቸው ሲሉ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ 3ኛው የአፍሪካ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፎረም በአዲስ... Read more »

 ብሪክስ ለዓለም አቀፍ ለውጥ የሚሠራ ብርቱ ኃይል ወደ መሆን ተሸጋግሯል

አዲስ አበባ፡– ብሪክስ ከጠንካራ አዲስ ሃሳብ ተነስቶ ለዓለም አቀፍ ለውጥ የሚሠራ ብርቱ ኃይል ወደመሆን ተሸጋግሯል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሪዮ ዲ ጄኔሮ በተካሔደው 17ኛው የብሪክስ ጉባዔ የሰላም፣... Read more »