አሜሪካ ሰነዱ እንዴት እንደወጣ ምርመራ እያካሄደች ነው ተብሏል። የእስራኤልን የማጥቃት እቅድ የሚያሳይ ምስጢራዊ ሰነድ ከአሜሪካ ደህንነት ሾልኮ መውጣቱ ተዘገበ። እስራኤል በኢራን ላይ የምትፈጽመውን የበቀል ጥቃት እቅድ ያሳያል የተባለ ጥብቅ ምስጢራዊ ሰነድ ከአሜሪካ... Read more »
ኢራንና ሩሲያ በህንድ ውቅያኖስ ላይ ወታደራዊ ልምምድ አካሄዱ። ሩሲያ እና ኦማንን ያሳተፈ በኢራን የተዘጋጀው የባህር ኃይል ወታደራዊ ልምምድ በትናንትናው እለት መጀመሩን ሮይተርስ የኢራን መንግሥት መገናኛ ብዙኃንን ጠቅሶ ዘግቧል። እንደዘገባው ከሆነ በልምምዱ ላይ... Read more »
አዲስ አበባ፦ በሶስት ዓመታት ውስጥ 50 በመቶ የመድኃኒት አቅርቦት የገበያ ድርሻውን ከሀገር ውስጥ አምራቾች ለመሸፈን ፍላጎት እንዳለው የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት አስታወቀ። የአገልግሎቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ታሪኩ በላቸው ለኢፕድ እንደገለጹት፤ የኢትዮጵያ... Read more »
አዲስ አበባ፡- በአርሶ አደሮች የአደጋ ቅነሳ ፕሮጀክት ከ160 ሺህ በላይ አርብቶ አደሮች በእንስሳት መድን ተጠቃሚ መሆናቸውን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በግብርና ሚኒስቴር የአርብቶ አደሮች አደጋ ቅነሳ ፕሮጀክት አስተባባሪ ጀማል አሊዬ ለኢትጵያ ፕሬስ ድርጅት... Read more »
አዲስ አበባ፦ በተያዘው በጀት ዓመት ዜጎች ስለጥላቻ ንግግርና ሐሰተኛ መረጃ ስርጭት በራሳቸው ቋንቋ ጥቆማና ቅሬታ እንዲያቀርቡ የሚያስችል አሰራር በክልሎች መዘርጋቱን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በባለስልጣኑ የዋና ዳይሬክተር ጽህፈት ቤት ኃላፊ የሺወርቅ... Read more »
በሩብ ዓመቱ 75 የዓይን ብሌን ተሰብስቧል አዲስ አበባ፡– የማህበረሰቡን ግንዛቤ ለማሳደግ መጪውን ኅዳር ወር የዓይን ብሌን ልገሳ ወር ሆኖ እንደሚከበር የኢትዮጵያ የደምና ሕብረ ሕዋስ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ... Read more »
ከጊዜ ወደ ጊዜ ስር እየሰደደና ዜጎችን ለአስከፊ የሰብዓዊ መብት ጥሰትና እንግልት እየዳረገ ይገኛል። በሕገወጥ መንገድ ድንበርን በመሻገር የተሻለ ሕይወትን በመሻት በሚደረገው ጉዞ ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉ ዜጎች ለስቃይ፣ ለእንግልት፣ ለጉልበት ብዝበዛ፣ ለአካል ጉዳትና... Read more »
አዲስ አበባ፡- የፖለቲካ ፓርቲዎችንና በትጥቅ ትግል ላይ የሚገኙትን በሀገራዊ ምክክሩ ለማሳተፍ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ቃልአቀባይ አቶ ጥበቡ ታደሰ በተለይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ኮሚሽኑ ሀገራዊ ምክክሩ... Read more »
ዜና ትንታኔ የናይል ወንዝ የትብብር ማሕቀፍ ባሳለፍነው ሳምንት ከእሁድ ጥቅምት ሦስት ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሥራ እንደገባ ይፋ መደረጉ ይታወሳል። ስምምነቱ ከ11ዱ የተፋሰሱ ሀገራት መካከል ስድስቱ ሀገራት መፈረማቸውን ተከትሎም ነው ወደ... Read more »
ዜና ትንታኔ የዓለም ኢኮኖሚክ ፎረም መረጃ እ.አ.አ. በ2024 እንዳሰፈረው በዓለማችን እየተከሰቱ ካሉና በቀጣይ 10 ዓመታት ከሚከሰቱ ከፍተኛ አደጋዎች ውስጥ የሳይበር ጥቃት አንዱና ዋነኛው ነው። ዓለማችን በሳይበር ጥቃት ሳቢያ እ.አ.አ በ2022 ብቻ የ8... Read more »