ኅብረቱ በሶማሊያ ሰላም ለማስፈን የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፍ ገለፀ

የአፍሪካ ኅብረት በሶማሊያ ሰላም፣ መረጋጋት እና ልማት እንዲኖር የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን አረጋገጠ፡፡ በሶማሊያ የሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት አዲሱ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሞሐመድ ዓሊ ዩሱፍ ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሀሰን... Read more »

እስራኤል በጋዛ ባደረሰችው ጥቃት በሕክምና ላይ የነበረ የሀማስ ኃላፊ ተገደለ

እሁድ አመሻሽ እሥራኤል ጋዛ ውስጥ በሚገኝ ሆስፒታል ላይ ባደረሰችው ጥቃት ነባር የሃማስ አመራር እና ረዳታቸው መገደላቸውን ሀማስ ለቢቢሲ ገለጸ። በኻን ዩኒስ ግዛት ናስር ሆስፒታል ላይ በደረሰው ጥቃት የሀማስ የፋይናንስ ጉዳዮች ኃላፊ የሆኑት... Read more »

ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ ኅብረተሰቡን ሊጎዱ የሚችሉ ምርቶችን አስወገደ

አዲስ አበባ፡- ከ655 ሺህ ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው ኅብረተሰቡን ሊጎዱ የሚችሉ ምርቶች ማስወገዱን የአዲስ አበባ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ ሥራ... Read more »

ከ836 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ተጓጓዘ

አዲስ አበባ፤ ለ2017/18 የምርት ዘመን እስከ አሁን ከ836 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ መጓጓዙን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ። የማዳበሪያ ሥርጭት በሕገ ወጥ ደላሎች እንዳይስተጓጎል የአቅርቦት ሥራን ዲጂታላይዝድ... Read more »

ትጋት በውጤት ሲታጀብ

ዜና ሐተታ ትዳር ከያዘች ሁለት ዓመት እንደሆናት የምትገልፀው ዶክተር ትዕግስት የተመረቀችው የመጀመሪያ ልጇን ነፍሰጡር ሆና ነው:: መጋቢት 13 ቀን 2017 ዓም የካቲት 12 ሆስፒታል የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ካስመረቃቸው ሴት ተማሪዎች መካከል አንዷ... Read more »

የአፍሪካውያን የመደጋገፍና ችግሮችን የመፍታት ጉዞ ማሳያ

ዜና ትንታኔ የኢትዮጵያ የመረዳዳትና ለጉርብትና ቅድሚያ መስጠት ከጥንት ጀምሮ ያጎለበተችው መልካም እሴት ነው፡፡ ሰላም አስከባሪ ሠራዊት በተለያዩ ሀገራት የሚከፍሉት የሕይወት መስዋዕትነት ቀዳሚ ቢሆንም በአፍሪካም ሆነ በመላው ዓለም ችግሮች በተከሰቱ ጊዜ እጆቿን ለርዳታ... Read more »

“ትምህርት ቅንጦት ሳይሆን መሠረታዊ ሰብዓዊ መብት ነው” – ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የትምህርት ሚኒስትር

አዲስ አበባ፡- ትምህርት ቅንጦት ሳይሆን መሠረታዊ ሰብዓዊ መብት በመሆኑ ሕጻናትን እንዲማሩ ምቹ ሁኔታ መፍጠር እንደሚገባ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የአማራ ክልል የትምህርት ንቅናቄ መድረክ ትናንት... Read more »

ኢትዮጵያ በመጪው ዓመት የዓለም ንግድ ድርጅትን በአባልነት ትቀላቀላለች ተብሎ ይጠበቃል

አዲስ አበባ:- ኢትዮጵያ በ2018 ዓ.ም ካሜሩን ላይ በሚካሄደው 14ኛው የዓለም ንግድ ሚኒስትሮች ስብሰባ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ትሆናለች ተብሎ እንደሚጠበቅ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትሩ ካሣሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ:: ሚኒስትሩ ካሣሁን (ዶ/ር) የዓለም... Read more »

ለዘላቂ የቡና ገቢ ዕድገት ከምርት እስከ ብራንድ

ዜና ትንታኔ በኢትዮጵያ አምስት ሚሊዮን የሚደርሱ ቤተሰቦች ኑሯቸውን በቡና ላይ ያደረጉ ናቸው:: ከዚህም ባለፈ እንደ ሀገር ኤክስፖርት ከሚደረጉ ምርቶች ቡና አንድ ሦስተኛ የሚሆነውን ድርሻ ይይዛል:: ባለፉት ዓመታት ዘርፉን ለማሳደግ በተሠሩ የለውጥ ሥራዎችና... Read more »

 ለ7ኛው አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር 4 ነጥብ 7 ቢሊዮን ችግኞች ተዘጋጅተዋል

-441 ሺህ ሄክታር መሬት ለተከላ ቦታ ተለይቷል አዲስ አበባ፦ በ2017 ዓ.ም የክረምት ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚከናወነው 7ኛው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር እስካሁን 4 ነጥብ 7 ቢሊዮን ችግኞች መዘጋጀታቸውን የኢትዮጵያ ደን ልማት... Read more »