![](https://press.et/wp-content/uploads/2024/07/b-4-300x200.jpg)
አዲስ አበባ፡- ያለውን አቅም በማስተባበር የበጎ ፈቃድ ሥራዎችን ዓመቱን ሙሉ ለመሥራት እቅድ መያዙን የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ገለፁ። የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የበጎ ፈቃድ መርሃ ግብር በትናንትናው ዕለት አስጀምሯል። ሚኒስትሯ ሸዊት... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2024/07/Untitled-138-300x200.jpg)
ሰንሌንካ የተሰኘው አዲሱ የኤች አይቪ ኤድስ ክትባት የፈዋሽነት ፈቃድ ለማግኘት የመጨረሻው ደረጃ ላይ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ ክትባቱ በ5 ሺህ በጎ ፈቃደኛ ሰዎች ላይ ተሞክሮ ከቫይረሱ ነጻ ሆነዋል ተብሏል፡፡ ኤችአይቪ ኤድስ በዓለማችን በየዓመቱ በርካታ... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2024/07/b-3-300x200.jpg)
አዲስ አበባ፡- በአየር ንብረት ለውጥና የአካባቢ ጥበቃ ሥራዎች ላይ ወጣቱን በማሳተፍ በርካታ ለውጦች ማምጣት እንደሚገባ ተጠቆመ። የአካባቢ ጥበቃና የውሃ ብክለትን መከላከል በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮረ ሥልጠና በሰርቪ ግሎባል አዘጋጅነት ለወጣቶች ተሰጥቷል። በአዲስ... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2024/07/b-2-300x200.jpg)
አዲስ አበባ፡- በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የካንሰር ማዕከሉ 16 ሺህ 600 ለሚሆኑ ተመላላሽ እና ተኝቶ ታካሚ የካንሰር ህሙማን አገልግሎት መስጠት መቻሉን የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ አስታወቀ። በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2024/07/b-1-300x200.jpg)
አዲስ አበባ፡- ምርምሮችን ወደተግባር የመለወጥ ባህል መዳበር ወሳኝና አስፈላጊ መሆኑን በመገንዘብ ለዘርፉ ትብብር ሊደረግ እንደሚገባ በቅድስት ማርያም ዩኒቨርሲቲ የሪሰርችና የኖውሌጅ ማኔጅመንት ቢሮ ሃላፊ ረዳት ፕሮፌሰር ማትያስ ሽመልስ ገለጹ። ቅድስት ማርያም ዩኒቨርሲቲ የሚያዘጋጀው... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2024/07/A-2.jpg)
አዲስ አበባ፡- በአዲስ አበባ ከተማ በ2017 በጀት ዓመት የተጠናከረ ቅንጅታዊ አሠራርን በመዘርጋት ለዜጎች ቀልጣፋ ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎቶችን ለመስጠት ማቀዱን የአዲስ አበባ ከተማ ሥራ አስኪያጅ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በቢሮ ኃላፊ ማዕረግ የአዲስ አበባ... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2024/07/b-300x200.jpg)
አዲስ አበባ፡- ከጠለምት ወረዳዎች የተፈናቀሉ ዜጎችን በመመለስ ሂደት የሀገር መከላከያ ሠራዊት ተልዕኮውን በብቃት መወጣቱን የአማራ እና ትግራይ ክልሎች የታዛቢ ቡድን አባላት ተናገሩ። ከሦስቱም የጠለምት ወረዳዎች ተፈናቅለው የነበሩ ዜጎች ወደ ቀያቸው ሲመለሱ ማኅበረሰቡ... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2024/07/A-1-300x200.jpg)
አዲስ አበባ:- በአማራ ክልል ከ12 ሚሊዮን በላይ ሰዎች የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ። የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሲስተር ክሽን ወልዴ ለኢትዮጵያ ፕሬስ... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2024/07/Untitled-136-300x200.jpg)
አዲስ አበባ፡- በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት 700 ሺህ ወጣቶች እየተሳተፉ መሆኑን የክልሉ መንግሥት ገለጸ። አንድ ነጥብ ዘጠኝ ሚሊዮን የክልሉ ነዋሪዎችም በመርሃ ግብሩ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ተጠቁሟል። የክልሉ... Read more »
![](https://press.et/wp-content/uploads/2024/07/Untitled-135-300x200.jpg)
መሐመድ ሲራጅ ይባላል። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጤ ዞን የምሥራቅ ስልጤ ወረዳ ነዋሪ ነው። ገና በለጋ ዕድሜው ራሱን ለመለወጥ በነበረው ፍላጎት ምክንያት ብዙ ነገሮችን ሞክሯል። ራሱን ለመለወጥ በነበረው የሕይወት ትግል ድንበርን ተሻግሮ ሳዑዲ... Read more »