ታይዋን በራሷ አቅም የሠራቻቸውን ባህር ሰርጓጅ መርከቦች ይፋ አደረገች

ታይዋን በራሷ አቅም የሠራቻቸውን ባህር ሰርጓጅ መርከቦች ይፋ አደረገች። የታይዋን ፕሬዚዳንት ሳይ ኢንዌን የደሴቷን የመከላከያ አቅም ያጠናክራሉ የተባሉትን ባህር ሰርጓጅ መርከቦች አስተዋውቀዋል። ፕሬዚዳንቷ በይፋ ያስተዋወቋቸው ስምንት ባህር ሰርጓጅ መርከቦች በሁለት አመት ውስጥ... Read more »

 የአሜሪካው የቴክኖሎጂ ኩባንያ በራሪ ተሽከርካሪ መሥራቱን ገለጸ

የአሜሪካው የቴክኖሎጂ ኩባንያ በራሪ ተሽከርካሪ መሥራቱን ገለጸ በየዘመኑ የተፈበረኩ የቴክኖሎጂ ፈጠራዎች የሰው ልጆችን ሕይወት ሲያቀሉ ቆይተዋል። የሰው ልጆች ቴክኖሎጂዎችን ተጠቅመው እስከ ጠፈር ድረስ ተጉዘው ማሰስ መቻላቸው፣ የኢንተርኔት አገልግሎት እና አሁን ደግሞ አርቴፊሻል... Read more »

 የሽናሻ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ «ጋሪ ዎሮ» በዓል በአሶሳ ከተማ ተከበረ

አዲስ አበባ:- በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከሚከበሩት ዓመታዊ በዓላት መካከል የሽናሻ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ «ጋሪ ዎሮ» በዓል በአሶሳ ከተማ ተከበረ። በዓሉ በየዓመቱ መስከረም ወር አጋማሽ ላይ የሚከበር ሲሆን በዓሉን ለመታደም በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች... Read more »

 በዓላት ለአብሮነትና ለጠንካራ መስተጋብር

በኢትዮጵያ በርከት ያሉ ሃይማኖታዊና ሕዝባዊ በዓላት ይከበራሉ፡፡ ዘንድሮም በመስከረም ወር የመውሊድ፣ የደመራ፣ የመስቀል እና ኢሬቻ በዓላት በልዩ ድባብ ይከበራሉ፡፡ በተለይ በደቡብ የሀገራችን ክፍል የሚከበሩ የዘመን መለወጫዎች በጉጉት የሚጠበቁ በዓላት ናቸው፡፡ ኢትዮጵያውያን ለበዓላት... Read more »

 የአደባባይ በዓላትን ይበልጥ በማስተዋወቅ ለቱሪዝም ገቢ ያላቸውን ሚና ማሳደግ ይገባል

አዲስ አበባ፡– በኢትዮጵያ የሚከበሩ የአደባባይ በዓላትን በዓለም አቀፍ ደረጃ ይበልጥ በማስተዋወቅ ለቱሪዝም ገቢ ያላቸውን ሚና ማሳደግ እንደሚገባ የቱሪዝም ባለሙያዎች ገለጹ፡፡ የሆቴልና ቱሪዝም ባለሙያ አቶ አሸናፊ ደስታ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በመስከረም ወር... Read more »

 በክልሉ ከ25 ሺህ በላይ ነዋሪዎች በጎርፍ አደጋ ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለዋል

• ከ36 ሺህ በላይ የሚሆኑት ላይ ጉዳት ደርሶባቸዋል  አዲስ አበባ፡- በጋምቤላ ክልል ባጋጠመው የጎርፍ አደጋ ከ25 ሺህ በላይ ነዋሪዎች ከመኖሪያ ቀያቸው ሲፈናቀሉ ከ36 ሺህ በላይ የሚሆኑት ላይ ደግሞ ጉዳት መድረሱን የክልሉ አደጋ... Read more »

 ትውልድን የተመረኮዘው የሀገር ግንባታ

ነገርን ከስሩ ውሃን ከጥሩ ሲሉ ይተርታሉ አበው። እንዲህ ያለው ቃል ለዚህ ጉዳይ ተገቢ አማርኛ ነው። ሀገርን ለመገንባት ትውልድን ማብቃት አቻ የሌለው ተግባር ነው። ትውልድን ብቁ ማድረግ ቀላል ሥራ አይደለም። አሁን ላይ ትናንት... Read more »

 ሞያን መሠረት ያደረገ የበጎ ፍቃድ አገልግሎትን የሚደግፍ አዋጅ ለማጽደቅ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፡– ሞያን መሠረት ያደረገ የበጎ ፍቃድ አገልግሎትን የሚደግፍ አዋጅ ለማጽደቅ እየተሠራ መሆኑን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ዴስክ የሥልጠናና ስርጸት ባለሞያ አቶ እንደገና ፍቃዱ... Read more »

 የመቐለን ከተማ የውሃ እጥረት ለመፍታት እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፡- በመቐለ ከተማ ያለውን የውሃ እጥረት ለመፍታት የረጅምና የአጭር ጊዜ መፍትሔዎች ተበጅተው እየተሠራ መሆኑን የመቐለ ከተማ የውሃ አገልግሎት ጽሕፈት ቤት ገለፀ። የመቐለ ከተማ የውሃ አገልግሎት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ዶክተር አሸናፊ ዘአብርሃ... Read more »

 ከክልሉ የማዕድን ወጪ ንግድ 20 ሚሊዮን ዶላር ለማግኘት ታቅዷል

አዲስ አበባ፡- በ2016 በጀት ዓመት በክልሉ የማዕድን ወጪ ንግድ 20 ሚሊዮን ዶላር ለማግኘት መታቀዱን የአማራ ክልል የማዕድን ሀብት ልማት ቢሮ ገለጸ፡፡ በዘርፉ ለ45 ሺህ ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር እየተሠራ እንደሚገኝም ተመላክቷል፡፡ በአማራ... Read more »