ግዛትና ደስታ፤ ግዞትና ዋይታ

ግዛት እና ግዞት በአፋዊ (ድምፁ) ቃሉ እና በፊደሉ አብዛኛው ተመሳሳይ ቢሆኑም ቅሉ የተወሰኑ የሚያለያዩዋቸው ፍቺዎች አሉ :: ያው የተወሰኑ የሚያመሳስሏቸው ፊደሎቻቸውና ድምጾቻቸው ትርጓሜዎቻቸው ጭምር መሆኑ ሳይዘነጋ:: ግዛትና ግዞት በዘመናቸው ሁነኛ ቃላት እንዳልነበሩ... Read more »

 ዘመኑን የማይመጥኑ አሰራሮች የኮሪደር ልማት ይሰራባቸው

ተሰማ መንግስቴ በሚያየው ነገር ተደንቋል። ከሰው የስራ ትጋት ባሻገር የስራው ፍጥነትና ጥራት አስደምሞታል። በአይኑ በብረቱ አይቶ የታዘበውን እና ውስጡ እርካታ የፈጠረበትን የኮሪደር ልማት ለጓደኞቹ በዝርዝር ለማስረዳት ተቻኩሏል። እናም ማምሻ ጉሮ ሰሪ ለመድረስ... Read more »

 የሚያዋጣን ከሰላም ጎን መቆም ነው

ወቅቱ የክረምት መግቢያ የሰኔ ወር ቢሆንም የበጋዋ ጸሃይ ቦታዋን ለመልቀቅ የተናነቃት ይመስል ከዝናቡ ጋር ግብግብ ገጥማለች:: በየሰዓቱ ብልጭ እያለ ልብ የሚያቀልጠው የደመና ግላጭ የአላፊ አግዳሚውን አናት ያነደው ይዟል:: ወደ ማምሻ ግሮ ሰሪ... Read more »

ፖለቲከኞቻችን የበጎ ፈቃድ ሥራ አይመለከታቸውም ወይ ?

የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሰዎች በራሳቸው ተነሳሽነትና መልካም ፈቃድ ለኅብረተሰቡ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ በማሳተፍ ነፃ አገልግሎት የሚያበረክቱበት ተግባር ነው:: የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሰው ልጅ ምንም አይነት ክፍያ የማያገኝበት ይበጃል፣ ይሆናል፣ ያስደስታልና የህሊና... Read more »

በራስ ወርቅ መድመቅ  

ወይዘሮ ፋጤ ሰሞኑን የጤና ችግር አጋጥሟቸው ተኝተዋል። በጤናቸው ምክንያትም ጎረቤታቸው ወይዘሮ ይመናሹም ቤት ቡና ከጠጡ ቀናቶች ተቆጥረዋል። ቡና መጠራራቱ ቀረ እንጂ ጎረቤታቸው ወይዘሮ ይመናሹ ከወይዘሮ ፋጤ ቤት አልጠፉም። አጥሚቱንም ገፎውንም እያደረጉ ጠዋት... Read more »

እኛስ ከከተማዋ ጋር ምን ያህል ዘምነናልን?

አዲስ አበባ በእርጅና ብዛት ጎብጣ መነሳት ከተሳናት ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ ከተሰሩ ዘመናትን የተሻገሩት ደሳሳ ጎጆዎቿ እርጅና ተጭኗቸዋል። በጉያዋ ያሉ ቤቶች ግድግዳዎቻቸው ፈራርሶ፤ ጣራዎቻቸው ወይቦ አዲስ አበባን ከዕድሜዋ በላይ አስረጅተዋታል፡፡ ቤቶቹ ሰዎች ይኖሩባቸዋል እንጂ... Read more »

 አብሮነት

ጠዋት አንዱ ቤት፣ ማታ ደግሞ ሌላኛው ቤት ከጎረቤት ጋር ቡና መጠራራት በኢትዮጵያውያን የተለመደ:: እንደ ባህልም ተደርጎ የሚወሰድ ነው ብሎ መናገርም:: ጎረቤቱ ብዙ ከሆነም ቡና መጠራራቱ ከሁለት ቤት ያልፋል:: በቡና መጠራራት ወንዶችም አብረው... Read more »

 ስንመካከር ችግሮቻችን ከእኛ በታች ናቸው

የኢትዮጵያ ሕዝብ ሰላም ወዳድ ሕዝብነው። የኢትዮጵያ ሕዝብ ከሰላም በላይ የሚናፍቀውና የሚያስቀድመው ነገር የለም። ወጥቶ ሲገባ ሰለ ሀገሩ ሰላም ይጸልያል፤ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿ የሰላም አየር እንዲተነፍሱ ይመኛል። የኢትዮጵያ ሕዝብ ለዘመናት አብሮ ተከባብሮ በመኖርና የሰላም... Read more »

 ጣልቃ ገቦቹ

የፀሐይዋ ድምቀት በእድሳት ላይ ላለችው አዲስ አበባ የተለየ ውበት ሰጥቷታል:: በየቀኑ የሚሠራውን የሚከታተለው ገብረየስ ገብረማሪያምም በየቀኑ እያየ የተለየ የደስታ ስሜት እየተሰማው ሞቅ እያለው፤ እያላበው ልብሱን በየቀኑ መቀየር ከጀመረ ውሎ አድሯል:: ተሰማ መንግሥቴ... Read more »

 ስኬቶች ወደታች ይውረዱ

ኢትዮጵያ በግጭቶች፣ መከራዎችና ረሃብ ስትፈተን የቆየች ሀገር ብትሆንም አሁን ላይ ግን ካለፈው ትምህርት ወስዳ ሁኔታዎቹን ወደ ዕድል እየቀየረች ያለች ሀገር ነች፡፡ ቀደም ሲል በጦርነት፤ በርሃብና ድርቅ የሚታወቀውን ስሟን የሚለውጡ ሥራዎችንም በማከናወን ላይ... Read more »