የኢትዮጵያ ህዝብ ለሀገሩ ዳር ድንበር የሚዋደቅ፤ከራሱ በፊት ሀገሩን የሚያስቀድም፤ቀኝ ገዢዎችንና ሌሎች ወራሪ ኃይላትን አሳፍሮ የሚመልስ ጀግና ህዝብ ነው:: ኢትዮጵያውያን ከራሳቸው አልፈው ለሌሎች ሀገራት ነጻነትና እኩልነት የሚታገሉ፤ በአፍሪካ የነጻነት ተምሳሌት የሆኑ ኩሩ ሕዝቦች... Read more »
የትግራይ ሕዝብ ሰላም ወዳድ ሕዝብ ነው። ለዘመናት አብሮ ተከባብሮ በመኖርና የሰላም ተምሳሌት በመሆን በአርዓያነት ሲጠቀስ የኖረ ነው። የትግራይ ሕዝብ የብሔር፣ የእምነት፣ የቋንቋ፣ የባህልና ሌሎች ልዩነቶችን ዕውቅና በመስጠት ተሳስቦና ተከባብሮ መኖር የሚችል ትልቅ... Read more »
ለሁለት ዓመታት ያህል በመንግሥትና በሕወሓት መካከል ሲደረግ የነበረው ጦርነት ጥቅምት 23 ቀን 2015 በፕሪቶርያ በተካሄደው የሰላም ስምምነት ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን መሠረት አድርጎ ሉዓላዊነትንና የግዛት አንድነትን እና ብሔራዊ ጥቅምን ባከበረ መልኩ ዕልባት አግኝቷል።... Read more »
ጠንካራ ተቋማት የጠንካራ ሀገር መሠረቶች ናቸው። የጠንካራ ተቋማት ባለቤት የሆኑ ሀገራት ጽኑ መሠረት ያላቸው በመሆኑ ሀገርን ከትውልድ ወደ ትውልድ ያሸጋግራሉ፤ የሀገርን ገጽታ ይገነባሉ፤ ዓለም አቀፍ ተፅዕኖም ይፈጥራሉ፤ ቋሚ አምባሳደር ሆነውም ሀገርን ያስተዋውቃሉ።... Read more »
ኤቲኤም የባንኮች ፈጣን የክፍያ ሳጥን ምህፃረ ቃል ነው:: እኛ አዳዲስ ዕቃዎች ሲመረቱ ዕቃዎቹም ሲገቡ ዕቃዎች ባናመርትም ወደ ሀገር ውስጥ ለሚገቡት እቃዎች የፈረንጆችን ስም መዋስ የተለመደ ነው:: ሆኖም እንዳለ ከመጠቀም ወደራሳችን አምጥተን ብንጠቀም... Read more »

ባንኮኒ ሰው ገንዘቡን እየረጨ፣ መጠጡን እየተጎነጨ፣ ዓለሙን እየቀጨ በምጣኔም በሉት በጤና ራሱን እያቀጨጨ የሚስተናግደበት ‹አደባባይ› ይሉታል:: በተቃራኒው ባንኮ ሰዎች ቆጥበው ሰው የሚሆኑበት እና ራሳቸውን የሚያሻሽሉበት የፋይናንስ ዘርፍ ነው:: ስለዚህም በሰው ልጅ ሕይወት... Read more »

መርካቶ በአፍሪካ ትልቁ ክፍት ገበያ ነው:: በየዕለቱም ከፍተኛ የሆነ ግብይት የሚካሄድበት እና በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ የሚዘዋወርበት ስፍራ ነው:: መርካቶ ከአካባቢው አልፎ ለሀገሪቱም ኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የማይተካ ሚና የሚጫወት ሲሆን በአካባቢው ያለው ሕጋዊም ሕገወጥ... Read more »

ዘውዴ መታፈሪያ በጠና ታሟል፤ መቀመጥ አቅቶታል። በሽታው ብዙ ከመቀመጥ እና በቂ ውሃ ካለማግኘት ጋር ተያይዞ የሚመጣው የኪንታሮት በሽታ ነው። ድርቀትን ተከትሎ የመጣበት ይኸው በሽታ እያሠቃየው ይገኛል። ገብረየስ ገብረማሪያም ይህቺን ሕመም በደንብ ያውቃታል።... Read more »

የሰው ልጅ ከራሱ አልፎ ፍቅርን ፣ወንድማማችነትን እነ ሰላምን ከእንስሳት መማር ይችላል። ለመማር የፈለገ ማለቴ ነው። በተለይም ለሰው ልጆች አብሮ ለመኖር እና ኑሮንም በደስታ ለማሳለፍ ሰላም የማይተካ ሚና አለው። ሰላም ሁሉም ነገር ማጠንጠኛ... Read more »

የኢትዮጵያን እድገትም ሆነ ውድቀት የሚወስኑ ሁለት ዋነኛ ጉዳዮች አሉ፡፡ አንደኛው በዓባይ ወንዝ ላይ ግድብ ገድቦ ኃይል ማመንጨት አንዱ ሲሆን ሌላኛው ደግሞ የባህር በር ጉዳይ ነው፡፡ሁለቱን በተናጥል እንመልከታቸው፡፡ በዓለም ላይ ወደ 276 የሚጠጉ... Read more »