ዓባይ ግድብ፡- የይቻላል መንፈስ ማሳያ!

ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ የምትገኝ ግዙፍ ሀገር ነች። ግዙፍነቷ ከሕዝብ ብዛት እስከ ኢኮኖሚ ጥንካሬ ድረስ ይገለጻል። ከዲፕሎማሲ ተጽዕኖ ፈጣሪነት እስከ ጠንካራ መከላከያ እና የጸጥታ ተቋማት ግንባታ ድረስ ይዘልቃል። የነጻነት ተጋድሎዋና እና የጥቁር ሕዝቦች... Read more »

ከሞቱ ነገሮች

ውድቅት ለሊት ላይ በግራ እጄ ጎኔን በቀኝ እጄ ደግሞ የብዕር ወገብ አንቄ ወዲያ ወዲህ እየተንቆራጠጥኩ ሃሳብ ሳምጥ የቤት አከራዬ እማማ ሽጉልቴ “አንተ አይናማው” ሲሉ ተጣሩና ሽፍንፍን አግቧቸውን ከበሬ ስር ተለጥፈው “አታየው አያይህ፤... Read more »

ሃሳብ የደረቀባቸው ፖለቲከኞቻችን !

አንዳንድ ፖለቲከኞች አዝጎች ናቸው:: ከጊዜ ጋር የማይለወጡ፤ ከወቅቱ ጋር የማይዘምኑ ችኮ ፖለቲከኞች በየሥርቻው አሉ:: ትላንት ብቻ እያላዘኑ ዛሬን መሻሻል የማይፈልጉ የትላንት እስረኞች ፖለቲካችን ጥቁር ቀለሞች ናቸው:: ትላንት የሚዘምሩትን መዝሙር የዛሬውም ወጣት ሳያላምጥ... Read more »

በመሳሪያ ኃይል የተፈታ ችግር የለም!

የኢትዮጵያ ህዝብ ለሀገሩ ዳር ድንበር የሚዋደቅ፤ከራሱ በፊት ሀገሩን የሚያስቀድም፤ቀኝ ገዢዎችንና ሌሎች ወራሪ ኃይላትን አሳፍሮ የሚመልስ ጀግና ህዝብ ነው:: ኢትዮጵያውያን ከራሳቸው አልፈው ለሌሎች ሀገራት ነጻነትና እኩልነት የሚታገሉ፤ በአፍሪካ የነጻነት ተምሳሌት የሆኑ ኩሩ ሕዝቦች... Read more »

ለትግራይ ሰላም እና ልማት መደላድል የፈጠረ ሽግግር

የትግራይ ሕዝብ ሰላም ወዳድ ሕዝብ ነው። ለዘመናት አብሮ ተከባብሮ በመኖርና የሰላም ተምሳሌት በመሆን በአርዓያነት ሲጠቀስ የኖረ ነው። የትግራይ ሕዝብ የብሔር፣ የእምነት፣ የቋንቋ፣ የባህልና ሌሎች ልዩነቶችን ዕውቅና በመስጠት ተሳስቦና ተከባብሮ መኖር የሚችል ትልቅ... Read more »

ለሕዝብ የሚያስበው ማን ነው?

ለሁለት ዓመታት ያህል በመንግሥትና በሕወሓት መካከል ሲደረግ የነበረው ጦርነት ጥቅምት 23 ቀን 2015 በፕሪቶርያ በተካሄደው የሰላም ስምምነት ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን መሠረት አድርጎ ሉዓላዊነትንና የግዛት አንድነትን እና ብሔራዊ ጥቅምን ባከበረ መልኩ ዕልባት አግኝቷል።... Read more »

ሕጋዊ ተቋማትን ማክበር ኢትዮጵያን ማክበር ነው !

ጠንካራ ተቋማት የጠንካራ ሀገር መሠረቶች ናቸው። የጠንካራ ተቋማት ባለቤት የሆኑ ሀገራት ጽኑ መሠረት ያላቸው በመሆኑ ሀገርን ከትውልድ ወደ ትውልድ ያሸጋግራሉ፤ የሀገርን ገጽታ ይገነባሉ፤ ዓለም አቀፍ ተፅዕኖም ይፈጥራሉ፤ ቋሚ አምባሳደር ሆነውም ሀገርን ያስተዋውቃሉ።... Read more »

አዝጋሚው የኤቲኤም (ፈክሳ) አገልግሎት

ኤቲኤም የባንኮች ፈጣን የክፍያ ሳጥን ምህፃረ ቃል ነው:: እኛ አዳዲስ ዕቃዎች ሲመረቱ ዕቃዎቹም ሲገቡ ዕቃዎች ባናመርትም ወደ ሀገር ውስጥ ለሚገቡት እቃዎች የፈረንጆችን ስም መዋስ የተለመደ ነው:: ሆኖም እንዳለ ከመጠቀም ወደራሳችን አምጥተን ብንጠቀም... Read more »

ባንኮቻችን ድሀውን የሚመለከቱት መቼ ይሆን ?

ባንኮኒ ሰው ገንዘቡን እየረጨ፣ መጠጡን እየተጎነጨ፣ ዓለሙን እየቀጨ በምጣኔም በሉት በጤና ራሱን እያቀጨጨ የሚስተናግደበት ‹አደባባይ› ይሉታል:: በተቃራኒው ባንኮ ሰዎች ቆጥበው ሰው የሚሆኑበት እና ራሳቸውን የሚያሻሽሉበት የፋይናንስ ዘርፍ ነው:: ስለዚህም በሰው ልጅ ሕይወት... Read more »

 አይ መርካቶ !

መርካቶ በአፍሪካ ትልቁ ክፍት ገበያ ነው:: በየዕለቱም ከፍተኛ የሆነ ግብይት የሚካሄድበት እና በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ የሚዘዋወርበት ስፍራ ነው:: መርካቶ ከአካባቢው አልፎ ለሀገሪቱም ኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የማይተካ ሚና የሚጫወት ሲሆን በአካባቢው ያለው ሕጋዊም ሕገወጥ... Read more »