ፈንጂ ወረዳ

“ክቡራትና ክቡራን እንደማመጥ! .. ያለነው እኮ የስብሰባ አዳራሽ እንጂ የገበያ አዳራሽ አይደለም። ጥያቄ ካላችሁ እጃችሁን አውጡ። በዚህ የደቦ ሕዝበ ዝማሬ የማናችሁን ድምጽ ከማን እንለየው? ይብዛም ይነስም እዚህ ያለን አብዛኛዎቻችን አንድም ትሁን ሁለት... Read more »

 የተስፋ ተቃርኖ

የጠቆረው ሰማይ የተድቦለቦለ የውሃ እንክብል ወደ ምድር እየወረወረ አዲስ አበባን እያጠባት ነው። የዝናቡን ውሃ የጠገበው መንገድም በንፋስ ሃይል ታጥቦ እንደተሰጣ ልብስ ጠፈፍ ማለት ተስኖት በየቦታው ውሃ አቁሯል። ዘውዴ መታፈሪያ ወደ ማምሻ ግሮሰሪ... Read more »

 እኛስ ከአዲሱ ዓመት ጋር ምን ያህል ተለውጠናል ?

 ኢትዮጵያ በኢንዱስትሪ ዘርፍ እምቅ አቅም ያላት ሀገር ነች። ይሁን እንጂ በዓይነትም ሆነ በብዛት በርካታ የሆኑት የዘርፉ ችግሮች የሚገባትን ጥቅም እንዳታገኝ አድርጓታል። በተጨማሪ ከረጅም ዓመታት በፊት ጀምሮ ሲነገርለት የቆየው መዋቅራዊ የምጣኔ ሃብት ሽግግር... Read more »

 መስዋዕትነት-የኢትዮጵያዊነት መገለጫ !

 የመስከረም ወር መጣሁ፤ መጣሁ እያለ ነው። ጭል፤ ጭል የምትለው ዝናብ የክረምቱን መገባደድ ታበስራለች። አጭሯ የጳጉሜን ወርም አሮጌውን ዓመት ሸኝታ አዲሱን ለመቀበል ሽር ጉድ እያለች ነው። ተሰማ መንግስቴ፤ ዘውዴ መታፈርያ እና ገብረየስ ገብረ... Read more »

 አዋጩ መንገድ

ክረምቱ አንድ ጊዜ ሳሳ፤ ሌላ ጊዜ ወፈር እያለ ጉዞውን ተያይዞታል። ‹‹ቡሄ ከዋለ የለም ክረምት ፤ዶሮ ከጮኸ የለም ሌሊት›› እንደሚባለው በተለይም ከቡሄ በኋላ መስከረምን የምታስታውስ ፀሐይ ምድሪቱን ማሞቅ ጀማራለች።አልፎ አልፎም ከየት መጣ ያልተባለ... Read more »

የግብር ነገር

ክረምቱ እና የፀጥታ ችግር እንዲሁም የዋጋ ንረቱ፣ ፆም እና ሌላ ሌላውም ተደማምሮ ገበያው ተቀዛቅዞ ሰንብቷል። በተለያዩ ምክንያቶች ከዕለት ወደ ዕለት እየተቀዛቀዘ ገበያው ሲረበሽበት የከረመው የማምሻ ግሮሰሪ ባለቤት እነተሰማ መንግስቴ፣ ዘውዴ መታፈሪያ እና... Read more »

 የትኛውም ሕዝብ ሰላምን ይፈልጋል

ማምሻ ግሮሰሪ ከሌላው ጊዜ በተለየ መልኩ ጨለምለም ብላለች። መቼም ልማድ ከዕውቀት ይበልጣልና ዝናብ ቢዘንብም፤ ጨለማው ቢበረታም ማምሻ ቤቱን እንደ ቤተክርስቲያን መሳለም ልማድ የሆነባቸው ተሰማ መንግስቴ፣ ዘውዴ መታፈሪያ እና ገብረየስ ገብረማሪያም ጎራ ሳይሉ... Read more »

ከማማረር መተባበር

ዝናብ የጠገበው መንገድ በየቦታው ውሃ አቁሯል። በማይመች የእግረኛ መንገድ የሚጓዝ ሰው በአንዳንድ አካባቢ በአሽከርካሪ የቆሸሸ ውሃ መረጨት ግዴታው ይመስል መላ አካላቱ በውሃ ይርሳል። መኪናው እና እግረኛው ተመሳሳይ ቦታ ላይ ሲገናኙ፤ አሽከርካሪው አቀዝቅዞ... Read more »

ዘመቻ – ችግኝ ተከላ ለችግር ነቀላ

ወፈፌው ይልቃል አዲሴ ዛሬም በሠፈራችን ተከስቷል፡፡ ሁልጊዜም እንደሚያደርገው ዛሬም ሁሉም የሰፈራችን ሰዎች ወደ ዋርካው ስር እስኪሰበሰቡ ድረስ …“በአህያ ታረሰ በበግ ተበራዬ ፤ ክፉ አይናገርም ፖሊስ ጣቢን ያዬ፡፡” እያለ የተለመደ ዲስኩሩን በጩኸት ይናገር... Read more »

ራሱን ማከም የማይችል ሐኪም

 ለበርካታ ወራት ተሰውሮ የነበረው ወፈፌው ይልቃል አዲሴ ዛሬ በሠፈራችን ተከስቷል፡፡ በሠፈራችን ከሚገኘው ዋርካ ስር ቆሞ ይጮሃል፡፡ ወደ በተስኪያን የሚሄዱት የእኛ ሰፈር ሰዎች፤ ወፈፌው ይልቃል አዲሴ ዛሬ ስለተከሰተ በተስኪያን መሄዳቸውን ትተው ንግግሩን ለማዳመጥ... Read more »