የአርሶ አደር ልጅ ነው፤ ወላጆቹ የሚተዳደሩበትን የግብርና ሥራ እየሠራ አድጓል:: ወላጆቹ የእነርሱን ፈለግ እንዲከተል ቢገፋፉትም የሕይወት ጥሪው ግን ሌላ ነበር፤ አብዛኛውን ጊዜውን በቴክኒክ ሥራዎች ላይ በመሳተፍ የልጅነት ጊዜውን አሳልፏል:: ተሰጥኦውን ልብ ብለው... Read more »
ትምህርት ቤቶች ለብዙ የፈጠራ ሀሳቦች መነሻዎች እንደሆኑት ሁሉ መምህራንም በብዙ መንገድ አርአያ ተደርገው ይወሰዳሉ። መምህሩ በንድፈ ሀሳብ ያስተማረውን ትምህርት ተማሪዎች ወደ ተግባር እንዲቀይሩት ከማገዝና ከማበረታታት ባሻገር ሰርቶ በማሳየት ምሳሌ መሆን ይጠበቅበታል። ይህንንም... Read more »
አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ አገልግሎት የዓመቱ ምርጥ አየር መንገድ በመሆን ለስምንተኛ ጊዜ ተሸልሟል። በግብፅ ካይሮ በተካሄደው 56ኛው የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር አጠቃላይ ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ... Read more »
አዲስ አበባ፡- የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የማስገባት ሥራ ተጀምሯል። ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የሚገቡ የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎች ትጥቃቸውን ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል። በዚሁ መሠረትም የመጀመሪያ ዙር የመቀሌ... Read more »
አዲስ አበባ፡-ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ ገለጹ፡፡ አቶ ኃይሉ አዱኛ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለመገናኛ ብዙኃን ትናንት በሰጡት መግለጫ... Read more »
– ብሔራዊ የቡና ፕላትፎርም ይፋ ተደረገ አዲስ አበባ፡- የቡናን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ፣ ጥራቱን ለማስጠበቅና የገበያ ዕድሎችን ለማፈላለግ ያለንን አቅም አስተባብሮ መጠቀም እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) ገለጹ።... Read more »
አዲስ አበባ ፡- ከስፖርቱ ጎን ለጎን በመንገድ ደኅንነት ላይ እየሠራ መሆኑን የኢትየጵያ ሞተር ስፖርት አሶሴሽን አስታወቀ። የአሶሴሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ አዲስ ዓለማየሁ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፣ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የትራፊክ አደጋ ያለባት ሀገር በመሆኗ... Read more »
አንድ ሰው ከገጠር ወደ ከተማ እንጂ፤ ከከተማ ወደ ገጠር ሄዶ ለመኖር ሆነ ለመሥራት ሲያስብ ብዙም የተለመደ አይደለም፡፡ በተለይ ደግሞ ብዙ መሠረተ ልማቶች ወደ አልተሟሉባቸው እንደ የሀገሪቱ ገጠራማ ክፍል ሲሆን፣ ነገሩ ከባድ ይሆናል፡፡... Read more »
በዓለም አቀፍ ደረጃ የሳይበር ደህንነት ስጋት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ የሳይበር ጥቃቶች እየተበራከቱ አሳሳቢ ሁኔታዎች እየተፈጠሩ ይገኛሉ። ከሚሰነዘሩት የሳይበር ጥቃቶች ከፍተኛውን ቁጥር የሚይዙት ደግሞ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ የሚደረጉት መሆናቸውንም... Read more »
በዓለም በተለያዩ ዘርፎች ለሚከናወኑ ተግባሮች ፍቱን ቴክኖሎጂ እየሆነ የሚገኘው የዲጂታል ቴክኖሎጂ፣ የምርት እድገት፣ የግንኙትነት መሳለጥ፣ የደህንነትና የመሳሰሉት ጉዳዮች ሲታሰቡ ቀዳሚው ተጠቃሽ ቴክኖሎጂ መሆን ችሏል፤ ዓለም አንድ መንደር ሆናለች ሲባልም ቴክኖሎጂው ይዞት የመጣው... Read more »