ትብብር እና ቅንጅት የሚጠይቀው የሳይበር ደህንነት

የሳይበር ደህንነት ቀዳሚ የዓለም ስጋት እየሆነ መጥቷል፡፡ የዲጂታል ቴክኖሎጂ መስፋፋትን ተከትሎ ከሚመጣው የሳይበር ደህንነት ስጋት በተጨማሪ የሚፈጠሩት ጥቃቶች በዲጂታል ጉዞ ላይ እንቅፋት መሆናቸው እየተጠቆመ ነው፡፡ ይህን ሁሉ ተከትሎም የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነት እየጨመረ... Read more »

 ሰው ሠራሽ አስተውሎት- ለዲፕሎማሲው ዘርፍ ያለው ሚናና ተፅዕኖ

በየጊዜው እየረቀቀ የመጣው ሰው ሠራሽ አስተውሎት (Artificial intelligence) ለሰው ልጅ ዕድል ብቻ ሳይሆን ስጋት ይዞ መምጣቱ ይነገራል። በአንድ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሰው ሠራሽ አስተውሎት አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ ‹‹የሰው ልጅ... Read more »

የኤሌክትሮኒክ ዘርፉን መምራት የሚያስችል ስትራቴጂ

‹‹ዘመነ ዲጅታላይዜሽን›› ዓለም በየዕለቱ አዳዲስ ክስተቶችን እንድታስተናግድና በፍጥነት እንድትጓዝ እያደረጋት ይገኛል። ዛሬም ጥቅም ላይ ውለው አገልግሎት እየሰጡ ያሉት የቴክኖሎጂ ውጤቶች ብዙ ሳይቆዩ በሌላ በተሻለ ቴክኖሎጂ በፍጥነት እየተተኩ ናቸው። በዚህ በኩል የዓለም አገራት... Read more »

የንብረት አያያዝን በማዘመን ብልሹ አሰራሮችን ማስቀረት

በመንግስት ተቋማት የሚስተዋለው ዝርክርክና ውስብስብ አሰራር ሀገሪቱን ለከፍተኛ ቸግር ሲዳርጋት ቆይቷል፡፡ በተለይም ያላትን ውስን ሃብት በአግባቡ መጠቀም የሚያስችል ዘመናዊና ቀልጣፋ ሥርዓት መዘርጋት ባለመቻሉ ሀገሪቱ አጠቃላይ በኢኮኖሚ ልማት ለመራመድ የምታደርገውን ጥረት ወደኋላ እየጎተተ... Read more »

የብረት መቁረጫ ማሽን የሠሩት እንስቶች

በሀገሪቱ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ከውጭ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በሀገር ውስጥ በማምረት የመተካት ሥራ እየተሠራ ይገኛል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለይ ሀገር በቀል እውቀትን በመጠቀም በራስ አቅም ለሚሠሩ የፈጠራ ሥራዎች ትኩረት... Read more »

በዲጂታል ቴክኖሎጂው በፍጥነት ለመጓዝ

ግሎባላይዜሽን /ሉላዊነት/ አድማሱን አስፍቷል፤ ዓለም የአንድ መንደር ያህል እየሆነች ትገኛለች። አንዱ የዓለም ክፍል የሚፈልጋቸው ነገሮች ርቀት ሳይገድባቸው በፍጥነት የሚደርሱበት ሁኔታ ተፈጥሯል። ለእዚህ መቀራረብ ደግሞ ዲጂታል ቴክኖሎጂ ትልቁን ስፍራ ይይዛል። ሰዎች ይህንን ቴክኖሎጂ... Read more »

 ባለዘርፈ ብዙ አገልግሎት ሮቦት ፈጣሪው ተማሪ

ተማሪ በንያስ ወንደወሰን ይባላል። የ12ኛ ክፍል ተማሪ ሲሆን በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ታለንት ማዕከል ከታቀፉ ባለተሰጥኦዎች አንዱ ነው። ተማሪ በንያስ በማዕከሉ የተለያዩ የፈጠራ ሥራዎች በመስራት ያለውን የፈጠራ ችሎታና ተሰጥኦውን እያሳየ ይገኛል። ቀደም... Read more »

 የሀገሪቱ የሳይበር ቴክኖሎጂ አቅም የታየበት- አውደ ርዕይ

የኢንፎርሜሽን ደህንነት መረብ አስተዳደር የሳይበር ደህንነት ወርን አስመልክቶ ልዩ ልዩ ዝግጅቶችን እያካሄደ ይገኛል፡፡ ከመርሀ ግብሮቹ አንዱ የሆነውን የቴክኖሎጂ አውደ ርዕይም በቅርቡ አካሂዷል፡፡ ይህ የቴክኖሎጂ ድግስ በየዓይነቱ የቀረበበትና ሀገራችን በቴክኖሎጂ ዘርፍ ያለችበትን ደረጃ... Read more »

ምርትንከብክነትየሚታደገውየበቆሎመፈልፈያማሽን

የቴክኒክና ሙያ ተቋማት የህብረተሰቡን ችግር ሊቀርፉ የሚችሉ አዳዲስ፣ ችግር ፈቺና እሴት የሚጨምሩ ቴክኖሎጂዎችን በመፍጠር ረገድ በርካታ ሥራዎችን እየሰሩ ይገኛሉ:: በየዓመቱ በርካታ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችንና የፈጠራ ውጤቶች በሰልጣኞችና በአሰልጣኞች አማካይነት ተፈጥረው እየተጎበኙ፣ አልፎም ተርፎ... Read more »

 ‹‹አይበገሬ የሳይበር ደህንነት አቅም ለሀገር ሉዓላዊነት››

‹‹የዘመነ ዲጅታል›› ፈተናዎች ከሚባሉት አንዱ የሳይበር ጥቃት ነው። ጥቃቱም ሆነ ተብሎ ያልተፈቀዱ የኮምፒውተር ሥርዓቶች ፣ መሰረተ ልማቶች፣ ኔትዎርኮች ላይ አጥፊ ሶፍትዌሮችን በመጠቀም በሕገወጥ መንገድ ዳታዎችን፣ መበዝበዝና አገልግሎት በማስተጓጎል የሚፈጸም ነው። ዲጅታላይዜሽን እየተስፋፋ... Read more »