
አቶ መለሰ በየነ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ከጥቂት ዓመታት በፊት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በሰላም እጦት ከሚታመሱት አካባቢዎች አንዱ ነበር። ጥቂት የማይባሉ የጥፋት የግጭትና የመፈናቀል ዜናዎችም በተደጋጋሚ የሚሰሙበት ነበር።... Read more »

(ከኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተሰጠ መግለጫ ሙሉ ቃል) ኢትዮጵያ በሁሉም መስክ እንድታንሠራራ በበርካታ መስኮች ትኩረት ተሰጥቶ ርብርብ እየተደረገ ይገኛል። ከምንም በላይ ሰላምን ለማጽናት መንግሥት በአንድ እጁ የሰላም ጥሪ በማስተላለፍ ለሰላም ዝግጁ የሆኑ... Read more »

የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ፋና ቴሌቪዥን የ “እንግዳ” ፕሮግራም የጠቅላይ ሚንስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚንስትር ከሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ ጋር ያደረገውን ቃለ ምልልስ ክፍል አንድ በትናንትናው እለት እትማችን ማቅረባችን ይታወሳል። በዚህ ክፍል... Read more »

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት፣ በቴሌዢዥን ጣቢያው አማካኝነት ከሰሞኑ በእንግዳ ፕሮግራሙ ከምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች የጠቅላይ ሚንስትሩ አማካሪ ሚንስትር ከአቶ ጌታቸው ረዳ ጋር፣ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ሰፋ ያለ ቃለ ምልልስ አድርጓል። በዚህ ቃለ ምልልሱም... Read more »

ኢትዮጵያ በቀደመው ታሪኳ የላቁ የዲፕሎማሲ ሥራዎችን በመሥራቷ ከጎረቤት ሀገራት ጋር በሰላምና በአንድነት ኖራለች:: ከነዚሁ የጎረቤት ሀገራት አልፎ አልፎ የሚገጥሟትን ጦርነቶችና ግጭቶችንም ቢሆን በሰላማዊና ዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለማስቀረት ጥረት ስታደርግ ቆይታለች:: ወትሮም ግጭትና ጦርነት... Read more »

– ኢንጂነር ጌታሁን ሁሴን የኢትዮጵያ አሠሪዎች ፌዴሬሽኖች ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት የዛሬው የዘመን እንግዳችን ኢንጂነር ጌታሁን ሁሴን ይባላሉ። የተወለዱት በቀድሞ ወሎ ክፍለ ሀገር ደሴ ከተማ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸወን አሰብ አስፋው ወሰን እና አዲስ... Read more »
የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት በኢትዮጵያ የስትራቴጂክ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያጠነጥን የመጀመሪያ የሆነውን ጆርናል መጋቢት ሁለት ቀን ማስመረቁ ይታወሳል። በምርቃት መርሃ ግብሩ ላይ አንጋፋ ዲፕሎማቶችና የዘርፉ ምሁራን ተገኝተዋል። ጆርናሉ ወደፊት በተከታታይነት የሚዘጋጅ... Read more »
ጥልቅ የፖለቲካ መለያየት፣ የተራዘሙ ግጭቶች እና የሽግግር አለመረጋጋት በታየበት ዘመን፣ ሀገራዊ የውይይት ኮሚሽኖች ሁሉን አቀፍ አስተዳደርን ለማጎልበት፣ መተማመንን መልሶ ለመገንባት እና ሰላማዊ የወደፊት እጣዎችን ለመቅረጽ ወሳኝ ዘዴዎች መሆናቸው ይገለጻል:: በዓለም ዙሪያ ከቀውስ... Read more »

የዛሬው እንግዳችን መልሰው ደጀኔ (ዶ/ር) በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የፖሊሲና ልማት፣ ጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን መምህርና ተመራማሪ ናቸው። በኢትዮጵያ ማሕበራዊ ጥበቃ ፕሮግራም ዙሪያ የተለያዩ ምርምሮችን አካሂደዋል። የዶክትሬት ዲግሪ ማሟያ ጥናታቸውንም ያከናወኑት በኢትዮጵያ ማሕበራዊ ጥበቃ ፕሮግራም ላይ... Read more »

የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ አካሂዷል:: በቆይታውም በኢትዮጵያ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች በዝርዝር ምልከታ አድርጓል:: ማዕከላዊ ኮሚቴውም በስብሰባው ማጠቃለያ መግለጫ ያወጣ ሲሆን፤ በመግለጫውም ለውጡ... Read more »