በዩኔስኮ የተመዘገቡ ቅርሶችና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳቸው

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ኢትዮጵያ ከወትሮ ለየት ባለ መልኩ ረዘም ያለ የዝናብ ወራትን ማስተናግዷ ይታወቃል:: የክረምቱ ወራት ደመናው፣ ከባዱ ዝናብና ጭጋጉ አልፎ መስከረም በመጥባቱ ሕዝቡ የፀሐይን ሙቀት ማጣጣም ጀምሯል:: ወርሃ መስከረም ደግሞ በባህሪው... Read more »

የአትክልት ዘርፍ ተወዳዳሪነት እና የውጭ ገበያን የማስፋት ጉዞ

መንግሥት የፍራፍሬ ልማት ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር እና የምግብ ሥርዓተ ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በተለይም በአረንጓዴ ዐሻራ መርሃግብር ለዘርፉ ትልቅ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል። በፍራፍሬ ልማት ዘርፍ ትኩረት የተሰጠው የአቮካዶ ልማት መሆኑ ይታወቃል። በዚህ... Read more »

 በ2015 ዓ.ም. የተፈጸሙ ዐበይት ሀገራዊ ክንውኖች

 በኢትዮጵያ በ2015 ዓ.ም. ከተከናወኑ ዐበይት ሀገራዊ ክንዋኔዎች መካከል አንኳር የሆኑት ከዚህ እንደሚከተለው ቀርቧል።  ዲፕሎማሲያዊ ድሎች በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ፣ ከተደረገው የሰላም ስምምነት በመከተል ከዓለም አቀፍ ተቋማትና ከአውሮፓ ሀገራት ጋር ተቀዛቅዞ የነበረው ግንኙነት በመልካም... Read more »

አዲስ አበባና የኢትዮጵያ ተምሳሌትነት በ«ስለኢትዮጵያ» መድረክ

እሥራኤላውያን አንዲት ጠጠር ብትሆንም ወደግንባታው ከወረወርክ ለሕንፃው መሠረት መጠናከር አስተዋጽኦ አድርገሃል የሚል አባባል አላቸው። አንዳንድ አስተዋጽኦዎች ደግሞ ከግለሰብ አልፈው ለሀገር፤ ከሀገርም አልፈው ለትውልድ የሚተርፉ ናቸው፡፡ በተለይም ዘመን ተሻጋሪ የሆኑና ከዛሬ አልፈው ለነገ... Read more »

 የኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት ሚስጥርና ፋይዳ

ከሰሞኑ በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ በተካሄደው 15ኛው ዓመታዊ የብሪክስ አባል ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ፤ ኢትዮጵያን ጨምሮ ስድስት ሀገራት፤ አርጀንቲና፣ ግብጽ፣ ኢራን፣ ሳዑዲ ዐረቢያ እና የተባበሩት ዐረብ ኢሚሬቶችን በአዲስ አባልነት ተቀላቅለዋል። ሀገሪቱ ኅብረቱን መቀላቀሏን ተከትሎ... Read more »

የብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ማሻሻያ ፋይዳ እና ስጋት

 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ነሐሴ 01 ቀን 2015 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የዋጋ ንረትን በከፍተኛ ደረጃና በቀጣይነት ሊቀንሱ የሚችሉ የተለያዩ የገንዘብ ፖሊሲ ማሻሻያዎችን አድርጓል። የዋጋ ንረቱን ለማርገብ ቦርዱ ያሳለፋቸውን የገንዘብ ፖሊሲ... Read more »

የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ወርቃማ ዘመን

 ኢትዮጵያ ረዥም ጊዜ ታሪክ ያላት እንደመሆኗ መጠን፤ ከዓለም ሀገራት ጋር ያላት የውጭ ግንኙነት ዘለግ ያለ ዕድሜ አስቆጥሯል። በእነዚህ ዘመናት ብዙ ወዳጅ ሀገራትን አፍርታለች። በተለይ ሀገሪቱ ካለችበት ስትራቴጂካዊ መልክዓ ምድር አቀማመጥ አኳያ፤ ለዲፕሎማሲ... Read more »

 በሩዝ ምርት – ትንሽ ተግዳሮት ትልቅ ተስፋ

በአገር ደረጃ ከተረጅነት ለመላቀቅና በምግብ ዋስትና ራስን ለመቻል በተለይ በስንዴ ምርት ላይ በተሠራው ጠንካራ ሥራ ከስንዴ ተረጅነት በመላቀቅ ወደ ውጭ ምርት መላክ ተጀምሯል። በተመሳሳይ በሩዝ ምርት ራስን ከመቻል ባለፈ፤ ለውጪ ገበያ ለማቅረብ... Read more »

የማር ሀብታችን፡-እያጋጠሙ ያሉት ተግዳሮቶችና ተስፋዎች

በኢትዮጵያ የንብ ቀፎን በዛፍ ላይ ሰቅሎ ማር መጠበቅ፣ በማር ቆረጣ ወቅትም ጭስ መጠቀም፣ ማርን ከነሰፈፉ ለገበያ ማቅረብ በኢትዮጵያ የተለመዱ የማር ልማት ሂደቶች ናቸው። ይሁን እንጂ ምርታማነትን ለመጨመር ንቦች የሚቀስሙትን እጽዋት ከማዘጋጀት ጀምሮ... Read more »

በመውጫ ፈተና የግል ተቋማት ውጤት ማነስ መንስኤው ምንድን ነው ?

የ2015 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ከሰኔ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ስድስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል። ከመንግሥት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት 77 ሺህ 981 ተማሪዎች የመውጫ ፈተናውን የተፈተኑ ሲሆን፤ ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት... Read more »