‹‹ያለንን ፀጋ መለየት፣ መጠቀምና መጠበቅ ከቻልን ድህነትን ታሪክ እናደርጋለን›› አቶ ኡስማን ሱሩር

አቶ ኡስማን ሱሩር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የግብርና ቢሮ ኃላፊ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለውጡን ተከትሎ በአዲስ መልክ ከተደራጁ ክልሎች አንዱ ነው። ክልሉ ከተደራጀ አጭር ጊዜ ያስቆጥር እንጂ የሚታየው የልማት... Read more »

ኢትዮጵያ ስለምን የምግብ ዋስትናዋን ማረጋገጥ ተሳናት ?

የኢትዮጵያ መንግሥት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተለያዩ መርሃ ግብሮችን ነድፎ በመንቀሳቀስ ላይ መሆኑ ይታወቃል:: ከዚህ ውስጥ በበጋ መስኖ ላይ የተመሰረተ ሁሉን አቀፍ የግብርና ልማት አንዱ ነው:: በተሻሻሉ የእንስሳት ዝርያ ላይ እየተደረገ ያለ እንቅስቃሴ... Read more »

 ሰላማችንን እንዴት እናጽና ?

ሰላም አንድ ወጥ ብያኔ እንደሌለው የዘርፉ ምሁራን ይጠቁማሉ። ሰላም ሰፊ ትርጉም ያለው ቃል ሲሆን፤ መንፈሳዊ እና ስጋዊ ትርጉም እንዳለውም ይነገርለታል። ከመንፈሳዊ ብያኔ አንፃር በመፅሃፍ ቅዱስ እና በቅዱስ ቁርዓን ላይ ሰላም በተደጋጋሚ ከመጠቀሱ... Read more »

ባለሀብቶችን የሚገቱ የቢሮክራሲ ማነቆዎች

የኢትዮጵያ መንግሥት የውጭ አገር ባለሀብቶችን ለመሳብ በብዙ መንገድ ጥረቱን ቀጥሏል፡፡ ወሳኝ የሆኑ ሕጎችንም ከማርቀቅ እስከማጸደቅ ደርሷል፡፡ በተለይም ባለሀብቶቹ ከፋይናንስ ዘርፉ ጀምሮ እስከ ተለያዩ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ላይ ተሰማርተው ውጤት እንዲያስመዘግቡ በተቻለው ፍጥነት ሁሉ... Read more »

‹‹ኢትዮጵያ በቀንድ ከብት ሃብቷ ተጠቃሚ እንድትሆን ባለሃብቶች ዘርፉን መቀላቀል አለባቸው›› ዶክተር ቶማስ ቸርነት

   ዶክተር ቶማስ ቸርነት በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳትና ዓሳ ሃብት ፕሮጀክት ብሔራዊ አስተባባሪ በግብርና ሚኒስቴር ሥር የተደራጀው ክፍለ አህጉራዊ የእንሰሳት ዓሳ ሴክተር ልማት ፕሮጀክት መነሻ ሁኔታው የእንሰሳት ዓሳ ሃብትን በሃገር ደረጃ ከቁጥር ያለፈ... Read more »

“24 ሰዓት የሕዝብን ሕይወት ለመለወጥ የሚተጋን መንግሥት ሕዝቡ ካላመነ ማንን ያምናል?” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትናንትናው እለት በፓርላማ በመገኘት ከአባላቱ ለተነሱ የሠላም፣ የኢኮኖሚያ፣ የፖለቲካ፣ የማኅበራዊ እና የዲፕሎማሲያዊ ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ ሰጥተዋል። እኛም የጠቅላይ ሚኒስትሩን ምላሽ እና ማብራሪያ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው አቅርበነዋል... Read more »

የንብረት ማስመለስ አዋጅ – ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ

8 ክፍሎች፣ 57 አንቀጾችና ዝርዝር ሕጎች ያሉት የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅ ለተጨማሪ ምክክርና ውይይት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቅረቡና ለቋሚ ኮሚቴ መመራቱ ይታወሳል። ከፍትህ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፤ የረቂቅ አዋጁ ዋና ዓላማ... Read more »

 ለውጭ ባለሀብት በር መክፈት – ለኢኮኖሚ መነቃቃት

መንግሥት ለበርካታ ዓመታት የአስመጪነቱንም ሆነ የላኪነቱን ሚና ለሀገር ውስጥ ባለሀብቶች ብቻ ትቶ መቆየቱ የሚታወስ ነው። በተለይም በፋይናንስ ዘርፉ የውጭ ባለሀብቶች ወደ ሀገር ውስጥ ቢገቡ ውድድሩ ላቅ ያለ እንደሚሆን ቢታሰብም መግቢያ በሩ ተከርችሞ... Read more »

ከኮሪደር ልማቱ በስተጀርባ የሚጠበቀው የኢኮኖሚ ምንጭ

በኢትዮጵያ ዋና ዋና በሆኑ ከተሞች በመተግበር ላይ የሚገኘው የኮሪደር ልማት ሥራው በመፋጠን ላይ እንደሆነ የአዲስ አበባ ከተማን ተሞክሮ ለአብነት መጥቀስ ይቻላል፡፡ በከተማዋ ልማቱ ከሚካሄድባቸው አካባቢዎች በአንዳንዶቹ እየታየ ያለው ሥራ ከወዲሁ ለከተማዋ መልካም... Read more »

ስኬታማ ሀገራዊ ምክክር እና የኢትዮጵያ ጉዞ…

ሀገራዊ ምክክር በተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች መካከል የሀሳብ ልዩነቶች ሲፈጠሩ፣ በከፍተኛ የፖለቲካ ቀውስ ወቅት፣ ከጦርነት በኋላ በተከሰቱ ሁኔታዎች ወይም ሰፊ የፖለቲካ ሽግግሮች ውስጥ ባሉ በርካታ ባለድርሻ አካላት መካከል መግባባት ለመፍጠር የታለመ በሀገራዊ ባለቤትነት... Read more »