«ለውጡ ክልሉን በአዲስ የታሪክ ምዕራፍ ለማስጓዝ አስችሏል»አቶ መለሰ በየነ

አቶ መለሰ በየነ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ከጥቂት ዓመታት በፊት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በሰላም እጦት ከሚታመሱት አካባቢዎች አንዱ ነበር። ጥቂት የማይባሉ የጥፋት የግጭትና የመፈናቀል ዜናዎችም በተደጋጋሚ የሚሰሙበት ነበር።... Read more »

ሰላምን በዘላቂነት ለማጽናት…

(ከኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተሰጠ መግለጫ ሙሉ ቃል) ኢትዮጵያ በሁሉም መስክ እንድታንሠራራ በበርካታ መስኮች ትኩረት ተሰጥቶ ርብርብ እየተደረገ ይገኛል። ከምንም በላይ ሰላምን ለማጽናት መንግሥት በአንድ እጁ የሰላም ጥሪ በማስተላለፍ ለሰላም ዝግጁ የሆኑ... Read more »

“የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሥርዓትን በኃይል የማስተካከል ሥራ የትግራይ ወጣት ትከሻ ላይ የሚጫንበት ዘመን አክትሟል” – አቶ ጌታቸው ረዳ የጠቅላይ ሚንስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚንስትር

የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ፋና ቴሌቪዥን የ “እንግዳ” ፕሮግራም የጠቅላይ ሚንስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚንስትር ከሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ ጋር ያደረገውን ቃለ ምልልስ ክፍል አንድ በትናንትናው እለት እትማችን ማቅረባችን ይታወሳል። በዚህ ክፍል... Read more »

“የሕወሓት አመራር እድር መቆጣጠር ይፈልጋል፤ ማህበር መቆጣጠር ይፈልጋል፤ ቤተክርስቲያን መቆጣጠር ይፈልጋል” -አቶ ጌታቸው ረዳ የጠቅላይ ሚንስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚንስትር

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት፣ በቴሌዢዥን ጣቢያው አማካኝነት ከሰሞኑ በእንግዳ ፕሮግራሙ ከምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች የጠቅላይ ሚንስትሩ አማካሪ ሚንስትር ከአቶ ጌታቸው ረዳ ጋር፣ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ሰፋ ያለ ቃለ ምልልስ አድርጓል። በዚህ ቃለ ምልልሱም... Read more »

ጎረቤት ተኮር ዲፕሎማሲ እና ቀጣናዊ ፋይዳዎቹ

ኢትዮጵያ በቀደመው ታሪኳ የላቁ የዲፕሎማሲ ሥራዎችን በመሥራቷ ከጎረቤት ሀገራት ጋር በሰላምና በአንድነት ኖራለች:: ከነዚሁ የጎረቤት ሀገራት አልፎ አልፎ የሚገጥሟትን ጦርነቶችና ግጭቶችንም ቢሆን በሰላማዊና ዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለማስቀረት ጥረት ስታደርግ ቆይታለች:: ወትሮም ግጭትና ጦርነት... Read more »

‹‹የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ለሀገሪቱ ሁለንተናዊ እድገትና ልማት አበርክቶው የላቀ ነው››- ኢንጂነር ጌታሁን ሁሴን

– ኢንጂነር ጌታሁን ሁሴን የኢትዮጵያ አሠሪዎች ፌዴሬሽኖች ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት የዛሬው የዘመን እንግዳችን ኢንጂነር ጌታሁን ሁሴን ይባላሉ። የተወለዱት በቀድሞ ወሎ ክፍለ ሀገር ደሴ ከተማ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸወን አሰብ አስፋው ወሰን እና አዲስ... Read more »

የውጭ ግንኙነት ስትራቴጂ በጥናትና ምርምር መደገፍ ያለው ጠቀሜታ

የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት በኢትዮጵያ የስትራቴጂክ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያጠነጥን የመጀመሪያ የሆነውን ጆርናል መጋቢት ሁለት ቀን ማስመረቁ ይታወሳል። በምርቃት መርሃ ግብሩ ላይ አንጋፋ ዲፕሎማቶችና የዘርፉ ምሁራን ተገኝተዋል። ጆርናሉ ወደፊት በተከታታይነት የሚዘጋጅ... Read more »

የሀገራዊ ምክክሩ ስኬቶችና የቤት ሥራዎች

ጥልቅ የፖለቲካ መለያየት፣ የተራዘሙ ግጭቶች እና የሽግግር አለመረጋጋት በታየበት ዘመን፣ ሀገራዊ የውይይት ኮሚሽኖች ሁሉን አቀፍ አስተዳደርን ለማጎልበት፣ መተማመንን መልሶ ለመገንባት እና ሰላማዊ የወደፊት እጣዎችን ለመቅረጽ ወሳኝ ዘዴዎች መሆናቸው ይገለጻል:: በዓለም ዙሪያ ከቀውስ... Read more »

“የኢትዮጵያ ልማታዊ ሴፍቲኔት በአፍሪካ ሁለተኛው ትልቁ የማሕበራዊ ጥበቃ ፕሮግራም ነው” መልሰው ደጀኔ (ዶ/ር)

የዛሬው እንግዳችን መልሰው ደጀኔ (ዶ/ር) በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የፖሊሲና ልማት፣ ጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን መምህርና ተመራማሪ ናቸው። በኢትዮጵያ ማሕበራዊ ጥበቃ ፕሮግራም ዙሪያ የተለያዩ ምርምሮችን አካሂደዋል። የዶክትሬት ዲግሪ ማሟያ ጥናታቸውንም ያከናወኑት በኢትዮጵያ ማሕበራዊ ጥበቃ ፕሮግራም ላይ... Read more »

“ለውጡ ከመትከል ወደ ማንሠራራት ተራምዷል”- የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ

  የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ አካሂዷል:: በቆይታውም በኢትዮጵያ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች በዝርዝር ምልከታ አድርጓል:: ማዕከላዊ ኮሚቴውም በስብሰባው ማጠቃለያ መግለጫ ያወጣ ሲሆን፤ በመግለጫውም ለውጡ... Read more »