
የኢትዮጵያውያን መገለጫ ናቸው የሚባሉ በርካታ መልካም እሴቶች እየተዳከሙ መጥተዋል የሚለው ወቀሳና ስጋት፣ ብዙ ዜጎችን ጉዳዩ እንዲያሳስባቸውና እነዚህን መልካም እሴቶች ለመመለስም ጥረት እንዲያደርጉ ምክንያት ሆኗቸዋል፡፡ ‹‹ልባችን አላስፈላጊና ጎጂ በሆኑ ነገሮች ተሞልቶ ሰብዓዊነት ነጥፏልና... Read more »

የሀገራችንን የመደጋገፍ ባህል የበለጠ የሚያጎሉ ተግባሮች እየታዩ ናቸው። አቅመ ደካሞችን መደገፍ፣ የአእምሮና መሰል ህሙማን መጠየቅ እንዲሁም ተስፋ እንዲታያቸው «አለሁ» ማለት እየጎለበተ መጥቷል። በዚህም መኖሪያ ቤታቸው የዘመመባቸውንና የፈረሰባቸውን ዜጎች ቤቶች በእድሳት እንዲሁም በአዲስ... Read more »

ሀገራት አረጋዊነትን የሚበይኑት በራሳቸው ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ባህላዊ የአወቃቀር ሁኔታ ላይ ተመስርተው ነው፡፡ አንዳንድ ሀገራት አረጋዊነትን ከዕድሜ ዘመን ቆይታ አንጻር ሲተረጉሙት፣ ሌሎቹ ደግሞ ከዕድሜ በተጨማሪ ከተደጋጋሚ የጤና መታወክና ከመሥራት አቅም ማነስ ጋር ያቆራኙታል።... Read more »

እየተገባደደ ባለው ወርሃ ነሐሴ ሁለት ተወዳጅ ባህላዊ በዓላት ተከብረዋል። እነዚህ ሃይማኖታዊና ትውፊታዊ ይዘት ያላቸው በዓላት የደብረ ታቦር “ቡሄ” እና “የአሸንዳ፣ አሸንድዬ፣ ሻደይና ሶለል” የሚል መጠሪያ ያላቸው የኢትዮጵያውያን ባህላዊ እሴቶች ናቸው። ኢትዮጵያ የብሔር... Read more »

የተራበን ማብላት፣ የታረዘን ማልበስ፣ ያዘነን ማፅናናት፣ የተቸገረን መርዳት… ኢትዮጵያውያን የሚታወቁበት ባህርያቸው ነውና፣ ወይዘሮ ገነት ገብረማርያምና 12 ጓደኞቻቸው ለ10 ዓመታት ያህል ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው 10 ልጆች ልዩ ልዩ እርዳታዎችን ሲያደርጉ ቆይተዋል። በየዓመቱ መጀመሪያ ለልጆቹ... Read more »

የተቸገረን በመደገፍ፣ የወደቀን በማቅናትና በደግነት ምግባራቸው የሚታወቁ ሰዎች አንድ አባባል አላቸው “በጎነት መልሶ ይከፍላል” የሚል። ደግ መዋል በክፉ ቀን ለተደረሰለት ሰው ብቻ ሳይሆን ውለታ ለዋለው “አለሁ ባይ” በራሱ የሕሊና እርካታን የሚሰጥ እና... Read more »

አስራ ሁለተኛ ክፍል እስክትደርስ ድረስ በቤተሰቧ ጥብቅ ቁጥጥር ስር ነው ያደገችው። በትምህርቷም ጎበዝ ነበረች። እግሯ ከቤት ወደ ትምህርት ቤት፤ ከትምህርት ቤት ወደ ቤት እንጂ ሌላ ቦታ ረግጦ አያውቅም። የኋላ ኋላ ግን የአስራ... Read more »

ዓለማችን ከክፉ ይልቅ መልካምን ለማድረግ የምንችልና የማንችል መሆናችንን የመፈተኛ መድረክ ናት። መልካም የማድረግ ፍላጎትም ከውጭ ሳይሆን ከውስጥ የሚመነጭ፣ ለአንዳንዶችም የሕይወታቸው የተሻለ ምርጫ ነው። ክቡር ዶክተር ከበደ ሚካኤል ‹‹ጽድቅና ኩነኔ ቢኖርም ባይኖርም፤ ከክፋት... Read more »

ሕይወት በውጣ ውረድ የተሞላች ናትና መራራውንና ጣፋጩን ገፅታዋን እንዲሁም መውደቅና መነሳትን ታሳያለች። ታዲያ በዚህ የውጣ ውረድ ጉዞ ውስጥ የሕይወትን ፈተና ታግለው የትናንቱን መራራ ትግል በድል ቋጭተው ጣፋጩን የጉዞ ምዕራፍ ያጣጣሙ ብዙዎች ናቸው።ከእነዚህም... Read more »
በዓለም አቀፍ ደረጃ ማኅበራዊ ቀውስ እየፈጠሩ ካሉ ችግሮች መካከል አንዱ የአደንዛዥ እፅ ዝውውርና ሱስ ነው፡፡ በኢትዮጵያም ሱስ አስያዥ ለሆኑ የተለያዩ ነገሮችና እፆች ተጋላጭ የሆኑ ዜጎች በተለይም ታዳጊዎችና ወጣቶች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ... Read more »