
የሰው ልጅ መገኛና የቀደምት ስልጣኔ ምድር ኢትዮጵያ የረጅም ዘመን ታሪክ ባለቤት ናት። ሕዝቧም እንግዳ ተቀባይ ብቻ ሳይሆን ሰው አክባሪ፤ ሰው ወዳድ እንዲሁም ጨዋ ስለ መሆናቸው በየአካባቢያቸው የሚያንፀባርቋቸው ወጎቻቸው፤ ባኅሎቻቸው እና ልማዶቻቸው ይመሰክሩላቸዋል።... Read more »

ጊዜው የሠርግ ወቅት ነው። በሀገራችን በተለያዩ ክልሎች የሠርግ ሥርዓት በብዛት ያካሄዳል። የሠርግ ሥነ ሥርዓት የሚጀምረውም ልጃችሁን ለልጄ ከሚለው የሽምግልና ጥያቄ ጀምሮ ነው። ይሄ እሽታን ሲገኝ ደግሞ ወደ ሠርግ ዝግጅት ይገባል። የሠርጉ ሥርዓት... Read more »
የሰው ዘር መገኛዋ አፋር ሙቀቷ ግሏል። የሙቀት ምጣኔው 42 ሴንቲ ግሬድ ደረጃ መድረሱን መረጃዎች ያመለክታሉ። ከሰውነት የሚመነጨው ላብ የአካባቢው ነዋሪዎች የሙቀቱን ደረጃ የሚነግራቸው ምልክታቸው ሆኗል። ልብሳቸው ረጥቦ ፊታቸው ወዝቶ በየጥላው ስር ተቀምጠው... Read more »

ባሕላዊ የአስተዳደር ስርዓቶች የባሕል ሃብቶች በመጠበቅ፣ ማሕበረሰቦችን በመቅረጽ ረገድ ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ። በባሕላዊ ስርዓት እና በሕዝብ ተሳትፎ መካከል ያለውን ልዩነት ያስተካክላል፣ ባሕል ሕያው፣ ተለዋዋጭ ኃይል ሆኖ እንዲቀጥል ያደርጋል። በዚህ በያዝነው የግሎባላይዜሽንና ፈጣን... Read more »

በየም ብሔረሰብ ተወላጆቹ ዕድሜያቸው እየገፋ ሲሄድ የራሳቸውን የመቀበሪያ ሳጥን እና መከፈኛቸውን (መገነዣቸውን) ቡልኮ ያዘጋጃሉ። ቀደም ብለው በማዘጋጀታቸው ልጆቻቸውም ሆኑ ዘመድ አዝማዶቻቸው እንዲሁ ዕድራቸው ለሳጥን እና ለከፈን መግዣ ብሎ የሚያወጣው ገንዘብም ሆነ የሚባከን... Read more »

ኢትዮጵያ የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦች ያሉባት ሀገር ናት፡፡ የባህላዊ አልባሳት፣ አሠራር እና የአለባበስ ሥርዓቷ እንዲሁ በየአካባቢው የተለያየ መልክ አለው፡፡ አልባሳቱ የማንነታችን መገለጫ ነው። ልዩ ድምቀታችንና መታወቂያ በመሆን ያገለግላል። አሁን አሁን ደግሞ ጥበቡ ዲዛይኑ... Read more »

እርስ በእርስ የመደጋገፍና የእህት ወንድማማችነት እሴት ላይ ተንተርሶ ለተመሠረተው መቄዶንያ በጎ አድራጎት ማህበር እጁን የማይዘረጋ ኢትዮጵያዊ የለም። ሁሉም ዜጋ በዚህ በጎ ምግባር ላይ ተሳታፊ የሚሆነው እና ካለው ቀንሶ ለበጎ አላማው የሚያካፍልበት ሌላም... Read more »

ሁለቱም ለረጅም ዓመታት በጉርብትና አብረው የኖሩ የመቱ ከተማ ነዋሪዎች ናቸው። አቶ አብዱልጀሉል ቡካር ከወር በፊት ከአቶ ከድር አባጋሮ አንዲት የፈረንጅ ላም በ210 ሺ ብር ይገዛሉ። ሻጭ ላሚቱን የሸጡላቸው ነፍሰ ጡር ናት ብለው... Read more »

በኦሮሞ ሕዝብ ዘንድ ዜጎች ከልጅነታቸው ጀምሮ የሀገር አለኝታ፤ መከታ እንዲሆኑ ኃላፊነት ይሰጣቸዋል። ተግባርና ኃላፊነታቸው የሚወሰነው ደግሞ በሥርዓትና በዴሞክራሲያዊ መንገድ ነው፡፡ ሥርዓቱ ሲበጅም እድሜ መለኪያ በማድረግ ነው፡፡ የሥርዓቱ መሠረት የገዳ ሥርዓት ሲሆን፤ መደቡ... Read more »

“‹ቢስት ባር› የቤንች ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ እና የምስጋና በዓል ነው። የመጀመሪያው እህል የሚቀመሰው በዚሁ ወቅት ነው” ይላሉ የብሔረሰቡ ተወላጅ እና የቤንች ጎሳ መሪ ሻንቆ ጋቲናት:: የጎሳ መሪ የሆኑት ሻንቆ ለታላላቅ የዕድሜ ባለፀጋዎች... Read more »