ኢትዮጵያ በችግርም ሆነ በደስታ ጊዜ በመረዳዳትና በመደጋጋፍ ፀንተው የቆዩ ፤ ሀገርንም እንዲሁ በአንድነታቸው አፅንተው ያኖሩ ሕዝቦች ያሏት ሀገር ናት፡፡ ይህ የትኛውም ማንነት የማይገድበው የመረዳዳት ባሕል ታዲያ ዘመናት ያስቆጠረ ከመሆኑም በላይ ልክ እንደሌሎቹ... Read more »
የኢትዮጵያውያን የመደጋገፍና የመረዳዳት እሴት ከጥንት ጀምሮ ሲከውን የኖረ የአብሮነታቸው መገለጫ ነው። ለኢትዮጵያውያን አንዱ ሲጎድልበት፤ አንዱ እየሞላ፤ በመተሳሰብና በአብሮነት እየተደጋገፉና እየተረዳዱ መኖር የዕለት ተዕለት ሕይወታቸው ነው። ይህ በጎ ተግባር ከትውልድ ወደ ትውልድ እየተላለፈ... Read more »
ኢትዮጵያውያን የበርካታ እሴቶች ባለቤት ናቸው። ከእነዚህ እሴቶች መካከል ደግሞ በግለሰቦች፣ በቡድኖችና በተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ውስጥ ግጭቶች በሚፈጠሩበት ወቅት እርቅና ሠላም ለማስፈን የሚጠቀሙባቸውን ባሕላዊ መንገዶች በቀዳሚነት መጥቀስ ይቻላል። ሀገሪቱ የበርካታ ብሔር ብሔረሰቦች መኖሪያ... Read more »
የኢትዮጵያ የልብ ህሙማን ህጻናት መርጃ ማዕከል በልብ ህመም ለሚሰቃዩና ህክምና ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች ያለምንም ክፍያ በነጻ ህክምና የሚሰጥ ብቸኛው ተቋም ነው። ማዕከሉ ይህንን በጎ ተግባር ከሶስት አስርት ዓመታት በላይ ሲያከናውን ቆይቷል። የማዕከሉ መስራች... Read more »
የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች ተግባራዊ መሆን ከጀመረ የቆየ ቢሆንም፤ በመደበኛነት ከ2002 ዓ.ም ጀምሮ በመዲናዋ በተለያዩ መርሐ ግብሮች በወጣቶች ሲተገበር መቆየቱን መረጃዎች ያመላክታሉ። የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ በተለያዩ ምክንያቶች ተቀዛቅዞ... Read more »
የኦሮሞ ሕዝብ ከጥንት ጀምሮ የሚመራበትና የሚተዳደርበት ቱባ ባህል፣ ልምድ፣ ወግና ታሪክ ያለው ሕዝብ ነው:: በኑሮ ሂደትም እነዚህ ሲጠቀምባቸውና ሕይወቱን ሲመራበት የቆየው ባህልና ልምድ በማስቀጠሉ ከትውልድ ወደ ትውልድ የተሸጋገሩ አሁንም ድረስ እንደተጠበቁ ቀጥለው... Read more »
ችግሮችን ተቋቁሞ ለማለፍ ብርታት የሚያጥራቸው ሕፃናትና አረጋውያን፣ ለብዙ ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ ችግሮችም የበለጠ ተጋላጭ ናቸው። አካላቸውና አዕምሯቸው ያልጠናው ለጋ ሕፃናት እና ብዙ ደክመው በማምሻ እድሜያቸው ላይ አቅም የከዳቸው አረጋውያን፣ የቤተሰብና የዘመድ እንክብካቤ... Read more »
ኢትዮጵያ በርካታ ባሕላዊ እሴቶች ያሏት ሀገር ነች። እነዚህ እሴቶች የማህበረሰቡ መገለጫ ከመሆን አልፈው በቱሪስቶች ተመራጭ መስህቦች ናቸው። ከሁሉም በላይ ግን ባሕሉን፣ ወጉንና ማንነቱን ጠብቆ ለሚኖር የሀገሬው ሰው የኑሮ ዘይቤንና ራሱን የሚገልጽባቸው ሀብቶቹ... Read more »
ዓለም የተራቀቁ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በየቀኑ እየተመለከተች ባለችበት በዚህ ዘመን፣ በሌላ በኩል ደግሞ መከራዋና ሰቆቃዋም እየበዛ ነው። በየቦታው የሚፈጠሩ ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ ችግሮች ነዋሪዎቿን ለስቃይና መከራ መዳረጋቸውን ቀጥለዋል። እነዚህ ችግሮች ደግሞ በርካታ ማኅበራዊ... Read more »
ኢትዮጵያውያን በደስታ ሆነ በሀዘን ጊዜያት የሚረዳዱበትና የሚደጋገፉበት ብዙ ማህበራዊ እሴቶች አሏቸው። በተለይ ሰዎች ችግር ወይም ሀዘን ሲገጥማቸውም ለመረዳዳትና ለመተጋገዝ እንደ እድር ያሉ ቀደምት ማህበራዊ እሴቶች ይጠቀማሉ። እድሮች ሞትና የመሳሰሉት አደጋዎች ሲከሰቱ ፈጥኖ... Read more »