
ኢትዮጵያ የጀግኖች ሀገር ነች። በተለያዩ አውደ ግንባር የተዋደቁ እና ዳርድንበሯን ሳያስደፍሩ ለዛሬው ትውልድ ያስተላለፉ በርካታ የሀገር ባለውለታዎችን ያፈራች ሀገር ነች። ከዓድዋ እስከ ዶጋሌ ፣ ከማይጨው እስከ ኮሪያ እና ኮንጎ በመዝመት ጀግንነታቸውን በዓለም... Read more »

ኢትዮጵያ የጀግኖች መፍለቂያ ናት። በየዘመናቱ የሀገሬን ሉዓላዊነትና ዳር ድንበር አላስደፍርም ያሉ ጀግኖች ልጆቿ እምቢ ለሀገሬ በማለት አጥንታቸውን ከስክሰው፤ ደማቸውን አፍሰውና ሕይወታቸውን መስዋዕት አድርገው የሀገራቸውን ሉዓላዊነት አስጠብቀዋል፤ ለተተኪው ትውልድም አስረክበዋል። ከኢትዮጵያ የጀግንነት መገለጫዎች... Read more »

እ.ኤ.አ. በ1963፣ ሰላሳ ሁለት ነፃ መንግሥታት የአፍሪካ አንድነት ድርጅትን ያቋቋሙ ሲሆን እ.ኤ.አ. በ 2002 የአፍሪካ ሕብረት ከተቋቋመ በኋላ የአባላቱ ቁጥር ወደ 45 ደርሶ ነበር። የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ራዕይ የነበረው ባለፈው ግማሽ ምዕተ... Read more »

የኢትዮጵያ የዘመናዊ ሙዚቃ ጉዞ መነሻ እየተደረገ በታሪክ የሚነሳው የ40ዎቹ የአርመን ልጆች ወደ ኢትዮጵያ መምጣት እና የማርች ባንድ ማቋቋም ነው። ይሁን እንጂ ገና በአጼ ምኒልክ ዘመን ጀምሮ በኢትዮጵያ ዘመናዊ የሙዚቃ ቡድን የማቋቋም ሙከራዎች... Read more »

በጎነት የሚታይ ፍሬ ነው። የሕይወትን ጎተራ የሚሞላ ለግለሰብና ለሀገር የሚተርፍ ተግባር፤ በጎነት ከማሰብ በዘለለ፤ አብዝቶ ከመልካም ሥራዎች ጎን መሰልፍን፣ ሌሎችን ማገዝ ላይ ማተኮርን ከሰው ምላሸ ሰይጠብቁ ከራስ በላይ ለሌሎች ማድረግን የሚጠይቅ የንፁህ... Read more »

ኢትዮጵያ የብዙ ስመጥር ግለሰቦች ሀገር መሆንዋ የታወቀ ቢሆንም ታሪካቸው በአግባቡ በወረቀት ላይ ተፅፎ የተመዘገበው የጥቂቶቹ ብቻ ነው:: በተለያዩ የታሪክ አጋጣሚዎችና ባገኙአቸው ዕድሎች በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ዕውቀት የቀሰሙ ኢትዮጵያውያን ያገኙትን ዕውቀት ለወገኖቻቸው... Read more »

አባቶች ሲመርቁ “ደሀ ተበደለ ፍርድ ተጓደለ የሚል ልጅ ይስጣችሁ።” ይሉ ነበር። ለዚህ ትክክለኛው ሰው ክቡር አቶ ከተማ ይፍሩ መሆናቸውን ታላላቅ ቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጆቻቸው፣ የቅርብም የሩቅም የሥራ ባልደረቦቻቸው ይመሰክራሉ፤ እንዲሁም ታሪካቸውን ያነበበ ሁሉ የሚረዳው... Read more »

በተሰማሩበት የሙያ መስክ የላቀ አበርክቶ በማኖር የሀገራቸውን ስም በዓለም አቀፍ ደረጃ ያስጠሩና ታሪካቸውን በደማቅ ቀለም ማፃፍ የቻሉ ኢትዮጵያውያን ቁጥር ቀላል አይደለም። ከእነዚህ እንቁ ግለሰቦች መካከል ጋዜጠኛ፣ ደራሲና ዲፕሎማት አምባሳደር ዘውዴ ረታ አንዱ... Read more »

በተለያዩ የታሪክ አጋጣሚዎችና ባገኛቸው ዕድሎች በአገር ውስጥና በውጭ አገር ዕውቀት ለመቅሰምና የበለጠ ግንዛቤ ለማግኘት የቻሉ አንዳንድ ኢትዮጵያውያን ያገኙትን ዕውቀት ለወገኖቻቸው ለማድረስና አዳዲስ እሠራርንና አስተሳሰብን ለማስረጽ፣ አብዝተው የደከሙና ሕይወታቸውን አሳልፈው እስከ መስጠት የደረሱ... Read more »

በኢትዮጵያ የሥነ-ጽሑፍ ዓለም ውስጥ በሥነ-ግጥም ችሎታቸው አንቱ ተብለው ባለቅኔ ወደመባል ደረጃ ከደረሱ ልሂቃን መካከል አንዱ ነው። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ለረጅም ዓመታት ከማስተማሩም በላይ የኢትዮጵያን ቋንቋ በተለይም አማርኛን የሥነ-ጽሑፍና የመደበኛ ትምህርት ማካሄጃ... Read more »