
ኢትዮጵያ የብዙ ስመ ጥር ግለሰቦች ሀገር መሆንዋ የታወቀ ቢሆንም ታሪካቸው በአግባቡ በወረቀት ላይ ተፅፎ የተመዘገበው የጥቂቶቹ ብቻ ነው:: በተለያዩ የታሪክ አጋጣሚዎችና ባገኟቸው ዕድሎች በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ዕውቀት የቀሰሙ ኢትዮጵያውያን ያገኙትን ዕውቀት... Read more »

የአንዳንድ ሰዎች የምድር ቆይታ ፍሬያማ ነው። ሙሉ ሕይወታቸው ያማረ ፍሬ የሚያፈራበት ነው። በሥራዎቻቸው በሞት የማይረታ ብርቱ ታሪክ ይከትባሉ። ለምድርም ለሰማዩም ክቡድ ይሆናል። መልካም ሥራቸው የስማቸው መታወሻ ሆኖ ሲታወሱበትና ሲዘከሩበት ይኖራሉ። ከግል ሕይወታቸው... Read more »

ሲልቪያ ፓንክርስት እ.ኤ.አ በ1882 እንግሊዝ ሀገር ተወልዳ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየችው እ.ኤ.አ መስከረም 27 ቀን 1960 አዲስ አበባ ነበር። አስከሬኗ የተቀበረውም ወለተ ክርስቶስ ተሰኝታ እንደ ሌሎች ታላላቅ አርበኞች ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ፣ ልዑል... Read more »

አቶ ፍቅሩ ኪዳኔ እ.ኤ.አ ታህሳስ 26 ቀን 1935 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ። ገዳም ሰፈር አደጉ። ትምህርታቸውንም በሊሴ ገ/ማርያም የተከታተሉት እኚህ ዓለም ዓቀፍ የስፖርት ሰው ፍቅሩ ኪዳኔ የስፖርት ጋዜጠኝነት ፍላጎት ገና በወጣትነት... Read more »

ኢትዮጵያ የጀግኖች መፍለቂያ ናት፡፡ በየዘመናቱ የሀገርን ሉአላዊነትና ዳር ድንበር አላስደፍርም ያሉ ጀግኖች ልጆቿ እምቢ ለሀገሬ በማለት አጥንታቸውን ከስክሰው፣ ደማቸውን አፍስሰውና ሕይወታቸውን መስዋዕት አድርገው የሀገራቸውን ሉአላዊነት አስጠብቀዋል፤ለተተኪው ትውልድም አስረክበዋል፡፡ ከኢትዮጵያ የጀግንነት መገለጫዎች ውስጥ... Read more »

ከትምህርት ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ እንደሚያረጋግጠው በኢትዮጵያ ውስጥ ለዘመናዊ ትምህርት መጀመር እንደ መሸጋገሪያ ድልድይ ሆኖ ያገለገለው ለዘመናት በክርስትናና በእስልምና የሃይማኖት ተቋማት ሲሰጥ የነበረው የማንበብና የመፃፍ ትምህርት ነው:: በዚህም የሃይማኖት ትምህርቱን ከዘመናዊ ትምህርት ጋር... Read more »

በ1915 ዓ.ም ነበር በወቅቱ የኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽ የነበሩት ልዑል ተፈሪ መኮንን (አፄ ኃይለሥላሴ) የዘመናዊ ትምህርት ቤት ግንባታ እንዲካሄድ ትዕዛዝ ሰጡ። በቃላቸው መሠረትም የትምህርት ቤቱ ግንባታ ተጠናቅቆ ሚያዚያ 19 ቀን 1917 ዓ.ም... Read more »

ኢትዮጵያ የብዙ ስመ ጥር ግለሰቦች ሀገር መሆንዋ የታወቀ ቢሆንም ታሪካቸው በአግባቡ በወረቀት ላይ ተፅፎ የተመዘገበው የጥቂቶቹ ብቻ ነው:: በተለያዩ የታሪክ አጋጣሚዎችና ባገኙአቸው ዕድሎች በአገር ውስጥና በውጭ ሀገር ዕውቀት የቀሰሙ ኢትዮጰያውያን ያገኙትን ዕውቀት... Read more »

ኢትዮጵያ የጀግኖች ሀገር ነች። በተለያዩ አውደ ግንባር የተዋደቁ እና ዳርድንበሯን ሳያስደፍሩ ለዛሬው ትውልድ ያስተላለፉ በርካታ የሀገር ባለውለታዎችን ያፈራች ሀገር ነች። ከዓድዋ እስከ ዶጋሌ ፣ ከማይጨው እስከ ኮሪያ እና ኮንጎ በመዝመት ጀግንነታቸውን በዓለም... Read more »

ኢትዮጵያ የጀግኖች መፍለቂያ ናት። በየዘመናቱ የሀገሬን ሉዓላዊነትና ዳር ድንበር አላስደፍርም ያሉ ጀግኖች ልጆቿ እምቢ ለሀገሬ በማለት አጥንታቸውን ከስክሰው፤ ደማቸውን አፍሰውና ሕይወታቸውን መስዋዕት አድርገው የሀገራቸውን ሉዓላዊነት አስጠብቀዋል፤ ለተተኪው ትውልድም አስረክበዋል። ከኢትዮጵያ የጀግንነት መገለጫዎች... Read more »