
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ኢትዮጵያ በትምህርት ተደራሽነት እና ጥራት ላይ ልዩ ትኩረት አድርጋ እየሠራች ትገኛለች። ባለፉት ጥቂት ዓመታት ውስጥ እንደ ሀገር የነበሩት የትምህርት ስብራቶችና የጥራት ጉድለቶች በተለያዩ ርምጃዎች የሚታዩበት ሁኔታ ተፈጥሯል። ጥብቅ ቁጥጥር... Read more »
የትምህርትን ጥራትና ተደራሽነት እውን ለማድረግ ከሚያስፈልጉ ወሳኝ ግብዓቶች መካከል አንዱ ቴክኖሎጂ ነው። ዘርፉን በቴክኖሎጂ መደገፍ ተማሪዎች ዓለም አቀፋዊ እውቀትን እንዲያገኙና ከሌሎች የዓለም ባለሙያዎች ጋር እንዲግባቡ ያስችላቸዋል። ተማሪዎች በጊዜና በቦታ ሳይገደቡ መደበኛ ትምህርትና... Read more »
ከመደበኛው መማር ማስተማር ሂደት በተጓዳኝ በትምህርት ቤቶች የሚቋቋሙ ክበባት በራሳቸው የመማማሪያ መድረክ ናቸው። ተማሪን ከተማሪ፤ ተማሪን ከመምህሩ፤ ተማሪን ከአስተዳደሩ ብሎም ተማሪን ከማኅበረሰቡ ጋር ድልድይ ሆነው ያቀራርባሉ። የእርስ በርስ መስተጋብሩንም ያጠናክራል። የእያንዳንዱን ተማሪ... Read more »

ካሳለፍነው ሳምንት ጀምሮ እስከ ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደረጃ የ12ኛ ክፍል የዓመቱ ሁለተኛ አጋማሽ ሞዴል ፈተና እየተሰጠ ይገኛል። ይሄ ፈተና ሲሰጥባቸው ከነበሩት መካከል አንጋፋው እና እንደ ሀገር የመጀመሪያ የሆነው የዳግማዊ ምኒሊክ... Read more »

እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር በሀገር አቀፍ ደረጃ በተለያየ መንገድ ፈተናዎች ይሰጣሉ። እነዚህ ፈተናዎች ደግሞ የቀጣይ እድልን በመወሰን በኩል ፋይዳቸው አይተኬ ነው። በቀጥታ በሥራ ለመሰማራት ያስችላል:: በቴክኒክና ሙያ ኮሌጆችም... Read more »

የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን በሳይንስና ቴክኖሎጂ እንዲሁም ምህንድስና ትምህርት መስኮች የማፍራት ግብ ሰንቆ ነው ወደ ሥራ የገባው። ዩኒቨርሲቲው የኢንዱስትሪው ዘርፍ ከፍ የሚያደርጉ ምርጥ ባለሙያዎችን ማፍራትንም ተቀዳሚ ተልዕኮው አድርጓል። ‹‹ዩኒቨርሲቲ ለኢንዱስትሪ››... Read more »

ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ እና ሂሳብ እንደቀድሞው ተማሪ በተናጠል እና በንድፈ ሃሳብ ደረጃ ብቻቸውን የሚያጠናቸው ትምህርቶች ሆነው አልተገኙም፡፡ አሁን ላይ በቴክኖሎጂ የተደገፉ የአንድ ሳንቲም ሦስት ገጽታዎች ለመሆን የ21ኛው ክፍለ ዘመን የደረሰበት ምጥቀት አስገድዷቸዋል፡፡ እንዴት... Read more »

በተግባር ተደገፈ የፈጠራ ሥራ ተማሪዎች በንድፍ ሃሳብ ሲማሩ የቆዩትን ትምህርት በተጨባጭ የሚያረጋግጡበት ነው። ሥራው ተማሪዎቹን ወደፊት ከማሻገር አልፎ፤ የሕብረተሰቡን ችግር ይፈታል፤ ለትምህርት ጥራትም ሆነ ለአጠቃላይ ማህበረሰብ እና ሀገር ብልፅግና ጉልህ አስተዋጾ ያበረክታል።... Read more »

ዲጂታላይዜሽን ቴክኖሎጂ ፋይዳው ዘርፈ ብዙ ነው:: በተለይ የሁሉም ዘርፍ መሠረት ለሆነው ትምህርት ጉልህ አበርክቶ አለው:: በትምህርት ሚኒስቴር ደረጃ በተለይ በከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ እንደ ሀገር በኦንላይን የሚሰጡ ሦስት ትላልቅ ፈተናዎች ከመኖራቸው አንፃር... Read more »

በሃይማኖት ቢለያዩም ቀሲስ መዝሙር ማዳ እና ሼህ ሙስጠፌ ነሰርዲን ባልንጀራሞች ናቸው:: ሁለቱም የአነስተኛ ሸቀጣ ሸቀጥ መደብር አላቸው:: መደብራቸው ደግሞ ጎን ለጎን ነው። በመደብሮቻቸው ውስጥ በሥራ ከ12 ሰዓት በላይ ያጠፋሉ:: በዚህ መካከል በሚያገኟት... Read more »