ትናንትን አይቶ፤ ዛሬ ላይ ቆሞ፤ የፊቱን ለመሥራት

ባለፉት ሁለት ዓመታት የነበሩ የ12ኛ ክፍል የብሔራዊ ፈተና ውጤቶች በማህበረሰቡ፤ በራሱ በተፈታኝ ተማሪው እና በመምህራን ላይ ድንጋጤን የፈጠረ ነበር ። በትምህርት ጥራት ጉዳዩ የሚመለከተው ሁሉ ቆም ብሎ እንዲያስብ እድል የሰጠ ነው። ከሁሉም... Read more »

«የሀገር ልጅ የማር ጠጅ»

ዶክተር ግዛቸው አብደታ ይባላሉ። ሜዲካል ዶክተርና የሕብረተሰብ ጤና አጠባበቅ ስፔሻሊስት ናቸው። በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የጤና ማበልጸግ ሳይንስ እና የሪሰርች ሜትዶሎጂ መምህር በመሆን እያገለገሉ ይገኛሉ። ዛሬ ላይ ደግሞ በሀገር ደረጃ ከተመረጡ የቴክኖሎጂ ፈጣሪዎች መካከል... Read more »

ዲጅታል ትምህርት- ለዜጎች የተሻለ ዕድል

የትምህርት ተቋማት ዘመንኑን የሚዋጁ፤ ተወዳዳሪና ብቁ ሆነው ከዓለም እኩል የሚራመዱ መሆን ይጠበቅባቸዋል። ለዚህ ደግሞ ራሳቸውን በዲጅታል ቴክኖሎጂው ማዘመን የግድ ይላቸዋል። ዲጅታል ቴክኖሎጂ በትምህርት ተቋማት ላይ ሙሉ ለሙሉ መተግበር ከተቻለ ብዙ ችግሮች በቀላሉ... Read more »

ደስታን የፈጠረ ትምህርት ቤት

የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥ የትምህርት ቤቶች ውስጣዊ አደረጃጀት ከፍተኛ አስተዋፅዖ ይኖራቸዋል። የተማሪዎችን ባሕርይ እና የመማር ማስተማር ሁኔታን በማሻሻል በኩል የማይተካ ሚና አላቸው። ተማሪዎችን በእውቀት፣ በክህሎት፣ በአመለካከት ብቁ እንዲሆኑ ያደርጋቸዋል። ከዚህም አንጻር እንደ ሀገር... Read more »

ራስ ገዝነትን ከአንድ ወደ ሁለትና…

የዩኒቨርሲቲዎች የራስ ገዝ አስተዳደር በውጪው ዓለምም የተለመደ ነው። ብዙ ዩኒቨርሲቲዎች ከሚተዳ ደሩባቸው መርሆዎች አንዱ የራሳቸውን ወጪ በራሳቸው በመሸፈን፣ በራሳቸው የአስተዳደር ነፃነት ገለልተኛ ሆነው መተዳደር ነው። በተለይም የፖለቲካ ተጽዕኖ እንዳያርፍባቸው የመማር ማስተማሩ ሂደት... Read more »

«የመምህራን ችግሮች ቢቀንሱም አሁንም መፍትሔን ይሻሉ»

አሁን አሁን ከአለብን የኑሮ ጫናና የሥራ ቅጥር ሁኔታ አንጻር መማር ፋይዳው እንዲታየን አድርጓል። እንደያውም አንዳንዶች የቅንጦት ተግባር አድርገው ሲወስዱትም ይስተዋላል፡፡ በተለይም ኑሮው አልገፋ ያላቸው ሰዎች ‹‹ተምሬ ሥራ የለኝ፤ ተምሬ የሚከፈለኝ ደሞዝ እዚህ... Read more »

ትምህርት-ተወዳዳሪነትን ተወዳድሮ ማሸነፍ

የኢትዮጵያ ትምህርት ስርዓት በተለያየ ምክንያት እየተፈተነ ያለ ዘርፍ ነው:: በተለይም ባለፉት ጥቂት አስርት ዓመታት ከጥራት አኳያ ብዙ ጥያቄዎች ሲቀርቡበት ቆይቷል:: ይህንን ክፍተት ለማሻሻል መንግስት ፖሊሲ ከማሻሻል አንስቶ የትምህርት ጥራትን የሚያረጋግጡ በርካታ እርምጃዎችን... Read more »

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ አገልግሎት ምርጥ አየር መንገድ በመባል ተሸለመ

አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ አገልግሎት የዓመቱ ምርጥ አየር መንገድ በመሆን ለስምንተኛ ጊዜ ተሸልሟል። በግብፅ ካይሮ በተካሄደው 56ኛው የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር አጠቃላይ ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ... Read more »

የቀድሞ ታጣቂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የማስገባት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፡- የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የማስገባት ሥራ ተጀምሯል። ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የሚገቡ የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎች ትጥቃቸውን ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል። በዚሁ መሠረትም የመጀመሪያ ዙር የመቀሌ... Read more »

“ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል” – አቶ ኃይሉ አዱኛ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ

አዲስ አበባ፡-ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ ገለጹ፡፡ አቶ ኃይሉ አዱኛ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለመገናኛ ብዙኃን ትናንት በሰጡት መግለጫ... Read more »