
እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር በሀገር አቀፍ ደረጃ በተለያየ መንገድ ፈተናዎች ይሰጣሉ። እነዚህ ፈተናዎች ደግሞ የቀጣይ እድልን በመወሰን በኩል ፋይዳቸው አይተኬ ነው። በቀጥታ በሥራ ለመሰማራት ያስችላል:: በቴክኒክና ሙያ ኮሌጆችም... Read more »

የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን በሳይንስና ቴክኖሎጂ እንዲሁም ምህንድስና ትምህርት መስኮች የማፍራት ግብ ሰንቆ ነው ወደ ሥራ የገባው። ዩኒቨርሲቲው የኢንዱስትሪው ዘርፍ ከፍ የሚያደርጉ ምርጥ ባለሙያዎችን ማፍራትንም ተቀዳሚ ተልዕኮው አድርጓል። ‹‹ዩኒቨርሲቲ ለኢንዱስትሪ››... Read more »

ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ እና ሂሳብ እንደቀድሞው ተማሪ በተናጠል እና በንድፈ ሃሳብ ደረጃ ብቻቸውን የሚያጠናቸው ትምህርቶች ሆነው አልተገኙም፡፡ አሁን ላይ በቴክኖሎጂ የተደገፉ የአንድ ሳንቲም ሦስት ገጽታዎች ለመሆን የ21ኛው ክፍለ ዘመን የደረሰበት ምጥቀት አስገድዷቸዋል፡፡ እንዴት... Read more »

በተግባር ተደገፈ የፈጠራ ሥራ ተማሪዎች በንድፍ ሃሳብ ሲማሩ የቆዩትን ትምህርት በተጨባጭ የሚያረጋግጡበት ነው። ሥራው ተማሪዎቹን ወደፊት ከማሻገር አልፎ፤ የሕብረተሰቡን ችግር ይፈታል፤ ለትምህርት ጥራትም ሆነ ለአጠቃላይ ማህበረሰብ እና ሀገር ብልፅግና ጉልህ አስተዋጾ ያበረክታል።... Read more »

ዲጂታላይዜሽን ቴክኖሎጂ ፋይዳው ዘርፈ ብዙ ነው:: በተለይ የሁሉም ዘርፍ መሠረት ለሆነው ትምህርት ጉልህ አበርክቶ አለው:: በትምህርት ሚኒስቴር ደረጃ በተለይ በከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ እንደ ሀገር በኦንላይን የሚሰጡ ሦስት ትላልቅ ፈተናዎች ከመኖራቸው አንፃር... Read more »

በሃይማኖት ቢለያዩም ቀሲስ መዝሙር ማዳ እና ሼህ ሙስጠፌ ነሰርዲን ባልንጀራሞች ናቸው:: ሁለቱም የአነስተኛ ሸቀጣ ሸቀጥ መደብር አላቸው:: መደብራቸው ደግሞ ጎን ለጎን ነው። በመደብሮቻቸው ውስጥ በሥራ ከ12 ሰዓት በላይ ያጠፋሉ:: በዚህ መካከል በሚያገኟት... Read more »

”ሁለት ልጆቼ ክፍል ውስጥ እየተማሩ ሳሉ በአቅራቢያቸው በሰሙት ተኩስ በመረበሻቸው እስካሁን ክፍል ውስጥ ሆነው ሲማሩ ይባትታሉ” የሚሉት የአማራ ክልል የማዕከላዊ ጎንደር ደምቢያ ወረዳ አይምባ ቀበሌ ነዋሪ ወይዘሮ በተሃ አቻምየለህ ናቸው። በትምህር ቤት... Read more »

-ቁልቁሉ ኢጆ -በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጽሑፍና ቋንቋ መምህርና የባሕል ተመራማሪ ቋንቋ ጥቅም ላይ ካልዋለ በጊዜ ሂደት መጥፋቱ አይቀሬ መሆኑ ተደጋግሞ ይነሳል። የቋንቋ መጥፋት ችግር ያጋጠማቸው ሀገራት መኖራቸውንም መረጃዎች ያመለክታሉ። ለዚህም ነው... Read more »

ወጣት ቃልኪዳን አሳዬ ይባላል፤ ልደትና እድገቱ፣ የትምህርቱም ጅማሬ በገጠራማው የሀገራችን ክፍል ከሆኑ፤ ነገር ግን በትጋታቸው ውጤታማ ከሆኑ ወጣቶች አንዱ ነው:: ወጣት ቃልኪዳን፣ ይሄንን ሲያስረዳ ”በብዙ ችግር አልፈን በጥረታችን ነው እንጂ፣ እንደ ከተማ... Read more »

ትምህርትና ጊዜ በብርቱ ቁርኝት አላቸው:: አጥብቀውም የሰላምና ፀጥታ መስፈንን ይሻሉ:: እነዚህ ነገሮች ምሉዕ ካልሆኑ ግን ሀገሪቱን በማኅበራዊ፤ በኢኮኖሚያዊም ሆነ በፖለቲካዊ መስክ ይፈትኗታል:: በዚህ ውስጥም ተማሪዎች የመማር ዕድላቸውን በብዙ መልኩ እንዲያጡ ይሆናሉ:: በከባድ... Read more »