4ኛው ኬሮድ የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር በወልቂጤ

ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በኢትዮጵያ የተለያዩ ከተሞች የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድሮች እየተበራከቱ መጥተዋል። አብዛኞቹ ውድድሮች ትልቅ ዓላማ ሰንቀው ቢጀመሩም ተከታታይነት ሲኖራቸው ግን አይታይም። ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ ካስቆጠረው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በስተቀር ብዙዎቹ... Read more »

 አዲስ ዘመን ድሮ

በዛሬው አዲስ ዘመን ድሮ ዓምዳችን ከቀደምት ጋዜጦች ለትውስታ ያህል ከሁለት የተለያዩ ሰፊ ዓምዶች ግርምትን የሚፈጥሩ ታሪኮችን መርጠናል። ገንዘብና ዝና ለማግኘት መስተዋት እበላለሁ፣ የዳቦ ነጋዴዎች እየቆመሩብን ነው.. የመረጥናቸው ሃሳቦች ሲሆኑ ከሳምንቱ አጋጣሚዎች ሁለቱን... Read more »

ተፈጥሯዊ የፊት ቆዳ መጠበቂያ ምርቶች

ዲክራ ሸኪብ ትባላለች:: ዲክራ ተወልዳ ያደገችው በምሥራቁ የሀገራችን ክፍል በድሬዳዋ ከተማ ነው። ተፈጥሯዊ ግብዓቶችን በመጠቀም ፊትን መንከባከብና ማስዋብ የሚያስችሉ የቆዳ መጠበቂያ ምርቶችን አዘጋጅታ ለገበያ እንደምታቀርብ ትናገራለች። ‹‹እኔ ባደግኩበት የምሥራቁ ክፍል በተፈጥሯዊ ግብዓቶች... Read more »

ፈር ቀዳጁ ኦሊምፒያኖች አሰልጣኝ- ንጉሴ ሮባ

ውጤታማው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ የድል ታሪኩ የሚጀምረው በውጪ ሀገር ዜጋ አሰልጣኝ ነው። በስዊድናዊው የኢትዮጵያውያኖች የኦሊምፒክ አሰልጣኝ ኦኔ ኔስካነን የጀመረው ጉዞ በሀገር ውስጥ አሰልጣኞች ተተክቶ በደማቅ ታሪክ መቀጠል ከጀመረም ዘለግ ያሉ ዓመታት ተቆጥረዋል። በኦሊምፒክ... Read more »

የኢትዮጵያ የመጀመሪያው የተጻፈ ሕገ መንግሥት

የዓለም ልዕለ ኃያል የሆነችው፣ የዓለም ሀገራትን እኔ ቅኝ ካልገዛኋቸው ስትል የነበረችው ማለት ብቻም ሳይሆን ከአውሮፓ እስከ አሜሪካ፣ ከእስያ እስከ አፍሪካ በርካታ ሀገራትን ቅኝ የገዛችው፣ በዚህም ምክንያት ቋንቋዋ ዓለም አቀፍ ቋንቋ የሆነው እንግሊዝ... Read more »

የፈገግታ እናት

ፈገግታ… የህይወት ምንጭ ጠብታ…የሰው ልጆች ሁሉ ውስጣዊ ልምላሜ ነው። የጥርስን ነጸብራቅ ፊት ላይ ያስቀምጣል። ደስታን እያፈካ ሀዘንን ያከስማል። ከስጦታዎችም ሁሉ ትልቁ ስጦታ ይኼን ለመስጠትና ለመቀበል መታደል ነው። እንዲህ አይነት ሰዎችም ከማንም በላይ... Read more »

 ደራርቱ ቱሉ ስፖርት ማሠልጠኛ እና ምርምር ኢንስቲትዩት ተመርቆ ሥራ ጀመረ

በኦሮሚያ ክልል መንግሥት በአትሌት ደራርቱ ቱሉ ተሰይሞ በሱሉልታ የተገነባው የስፖርት ማሠልጠኛ እና የምርምር ኢንስቲትዩት ትናንት በይፋ ተመርቆ ወደ ሥራ ገባ። የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳና ረዳት ኮሚሽነር አትሌት ደራርቱ ቱሉ... Read more »

 የክረምት ፀጋ

ክረምት ይወዳል..ክረምት የነፍሱ ደስታ ነው:: ሰማይ ሲደማምን ጉም ሲውጠው የቀዬው ትዝታ ይወስደዋል:: አብዛኞቹ የልጅነት ትዝታዎቹ በክረምት የተፈጠሩ ናቸው:: አድጎ እንኳን የክረምት ፀጋ አልሸሸውም:: ትላንትም ዛሬም በክረምት ፀጋ ውስጥ ነው…. እየዘነበ ነው..:: እጆቹን... Read more »

ሩጫና ቱሪዝም በአርባ ምንጭ

ስፖርትና ተፈጥሮ ከፍተኛ ቁርኝት ያላቸው እንደመሆኑ ለጤናማ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ የአካባቢ ጥበቃ ሥራ በእጅጉ አስፈላጊ መሆኑ አያጠያይቅም:: በዚህም ምክንያት ዘመናዊነትና ሰው ሰራሽ ችግር ተፈጥሮ ፊቷን ያዞረባቸው ሀገራት አትሌቶች እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ሀገራትን ለልምምድ... Read more »

 የጉለሌው ሰካራም

በ1941 ዓ.ም ነበር በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው አጭር ልቦለድ የተጻፈው:: ልቦለዱም “የጉለሌው ሰካራም” ነበር:: ደራሲ ተመስገን ገብሬ አስቀድሞ ተነስቶ ጻፈው። በወቅቱም ተአምር አያልቅ…አጃኢብ! ተባለለት። ታሪኩ የአንድ ተራ የጉለሌ ሰካራም ታሪክ ቢመስልም ከባህር ውሃው... Read more »