
56ሺ ሯጮችን ጨምሮ በርካታ ስመጥር አትሌቶች የሚካፈሉበት 45ኛው የለንደን ማራቶን ነገ ይካሄዳል። ከሰባቱ የዓለም ዋና ዋና የማራቶን ውድድሮች መካከል አንዱ በሆነው በእዚህ ውድድር ላይ ዘንድሮም ታላላቅ አትሌቶች ይሳተፋሉ። አዲስ ታሪክ ለማጻፍ የሚያደርጉት... Read more »
ከሄደበት ሰመመን የፕሮፌሰር ሃሮልድ ሃሳብ መለሰውና መቆያ ይሆናቸው ዘንድ ለሃኖስ “ስትበሉ ችኮላ፣ ትምህርት ለመጨረስ ችኮላ፣ ሥራ ለመቀጠር ችኮላ፣ በእዚህ አንጻርማ ለመሞትም ትቸኩላላችሁ፤ ይለን ነበር” አላት ነብዩ ነገር የተሰነቀረበት ይመስል ጺሙን እየላገ።... Read more »

የዓለም አትሌቲክስ አፍቃሪያን ሁሌም ሊመለከቱ የሚሹት የረጅም ርቀት ንጉሱ አትሌት ቀነኒሳ በቀለ የማራቶን ጉዞ ዳግም ተደናቅፏል:: ጀግናው አትሌት ድንቅ የአትሌቲክስ ብቃቱን ባሳየባቸው የለንደን ጎዳናዎች ዘንድሮ አንድ አዲስ ነገር ያሳያል ብለው በርካቶች ጓግተው... Read more »
ቅኔ አልባ ኪነ ጥበብ፤ ጨው አልባ ምግብ፣ ንብ አልባ ቀፎ ማለት ነው:: እንደ ሁኔታው ጨው አልባ ምግብ እንመገብ ይሆናል፣ ንብ አልባ የንብ ቀፎ ሰቅለንም ንብ እንጠብቅ ይሆናል፤ በየትኛውም ሁኔታ ውስጥ ግን፣ ጥበብ... Read more »

የኢትዮጵያ ባሕል ስፖርቶች ፌዴሬሽን በጥናትና ምርምር፣ በትምህርት ባለሙያዎች አቅም ግንባታ እና ስልጠናዎች ላይ ለመሥራት ከኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ጋር የሁለትዮሽ ስምምነት አድርጓል። ስምምነቱ የባሕል ስፖርቶችን በኅብረተሰቡ ዘንድ ተዘውታሪ ለማድረግ የሚያስችል እንደሆነም ተጠቁሟል። በበርካታ... Read more »

የኢትዮጵያን ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ የመረጃ ቋት አዝሎ ከጫፍ ጫፍ ሲጓዝና ሲያጓጉዝ የነበረው የዘመን መርከብና መረብ ዛሬም በጉዞው አልተገታም። ብቻውን ተነስቶ፣ በብቸኝነት ዛሬን የዘለቀው አዲስ ዘመን ጋዜጣ የትናንትናውን ያለፈበትን መንገድ ዛሬም “አዲስ ዘመን... Read more »

በሳምንቱ መጨረሻ በርካታ የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድሮች ሲካሄዱ ኢትዮጵያውያን አትሌቶችም በተሳተፉባቸው የተለያዩ ውድድሮች ውጤታማ ሆነው አሳልፈዋል። በጎዳና ላይ የሩጫ ውድድሮች ረጅም ዕድሜን ያስቆጠረው የቦስተን ማራቶን ትናንት ከመካሄዱ አስቀድሞ የተከናወነው የ5 ኪሎ ሜትር... Read more »

የሰባቱ የዓለማችን ትልልቅ የማራቶን ውድድሮች (ቶኪዮ፣ ለንደን፣ ሲድኒ፣ በርሊን፣ ቺካጎና ኒውዮርክ) ማራቶኖች አካል የሆነው የቦስተን ማራቶን ዛሬ ይካሄዳል። ለ129ኛ ጊዜ በሚካሄደው በዚህ ውድድር ከ32 ሺህ በላይ ሰዎች ይሳተፋሉ። የርቀቱ የዓለማችን ከዋክብት አትሌቶች... Read more »

የፋሽን ኢንደስትሪ በዓለም ላይ ትልቅ ኢኮኖሚ ይንቀሳቀስበታል። በዚህም ከዘርፉ ተዋናይ አልፎ እንደ ሀገርም ያለው ጥቅም ቀላል አይደለም። ፋሽን ለሚከተሉ ግለሰቦችም የራሱ ጥቅም እንዳለው ይታወቃል። ፋሽን መከተል ቁመና እንደሚያሳምርና በራስ የመተማመን ስሜት እንደሚያዳብር... Read more »

ማን አልሞሽ? ያሏት ከእንቡጥ አበባ የተገኘች እጹብ ቅመም መሳይ…ታለመች በፍቅር፣ ታለመች በጥበብ፤ መጣች ደግሞ ከሰለሞን መጎናጸፊያ ንጥት! ፍክት! ያለውን የጥበብ ቀሚሷን ለብሳ፣ ጸአዳ ነጠላዋን አገልድማ፣ ውብ ደመግቡ ፊቷን በማይለያት ፈገግታ የመስከረምን ፀሐይ... Read more »