የተከፈለው ልብ …

የጨንቻው ልጅ … መስፍን ጩበሮ የአርባምንጭ ‹‹ጨንቻ›› ፍሬ ነው:: እንደ እኩዮቹ ልጅነቱን በሰፈር መንደሩ አሳልፏል:: አርባምንጭ ለእሱ ሁሌም የውስጠቱ ውልታ ናት:: በትዝታ ይቃኛታል:: በናፍቆት ያስባታል:: መስፍን ዕድሜው ከፍ እንዳለ የትውልድ ሀገሩን ርቆ... Read more »

በሊቢያ አሸዋ ላይ…

እንደ መነሻ.. ሰንበት ነው:: ዕለተ እሁድ:: ብዙዎች የሚያርፉበት፣ በርካቶች ወደ ቤተ-ዕምነት የሚተሙበት ልዩ ቀን:: ዕለቱ ለብዙዎች መልከ ብዙ ሆኖ ይፈረጃል:: ዘመድ መጠየቂያ፣ ጉዳይ መከወኛ፣ ማረፊያና መዝናኛ ሆኖ:: ሰንበትን እንደ ልምዴ ለማሳለፍ ማለዳውን... Read more »

ስለመኖር የአባት ትግል ለልጅ …

ሼህ እንድሪስ … ሕይወት፣ ኑሯቸው በደቡብ ወሎ፣ ሀርቡ ቃሉ ወረዳ ነው:: ዕድገትውልደታቸው ከአካባቢው ቀዬ አይርቅም:: ትዳር ይዘው፣ ጎጆ ቀልሰው ልጆች ያፈሩት ከዚሁ ሥፍራ ነው:: ዛሬም ድረስ ትውልድ መንደራቸውን ቢለቁ፣ ርቀው ቢሄዱ አይወዱም::... Read more »

ዓይናማ ልቦች…

እንደ መነሻ በአንድ ሥፍራ ለአንድ ዓይነት ዓላማ በቀጠሮ የተገናኙት እናቶች ዛሬም ስለልጆቻቸው ልዩ ወግ ይዘዋል። እነሱ ሁሌም ቢሆን ስለነዚህ ልጆች ማውጋትና ማሰብን አያቆሙም። ስለ እነርሱ እንርሳ፣ እንተው ቢሉ እንኳን ፈጽሞ አይቻላቸውም። በጀርባቸው፣... Read more »

ባዶ ቤት ለብቻ…

እንደ መነሻ … ከዓመታት በፊት አገሯን ለቃ ስትርቅ ብዙ ምክንያቶች ነበሯት፡፡ ባለቤቷን በሞት አጥታለች፣ አቅም ጉልበት አንሷታል፡፡ ሕይወት ለእሷ በብቸኝነት፣ መልከ ብዙ ነበር፡፡ ሁለቱ የሙት ልጆች ከእናታቸው ብዙ ይሻሉ፡፡ ባለችበት፣ በኖረችበት ቦታ... Read more »

እምሻው – ያልተሰበረችው

አባትና ልጅ… የአባትና ልጅ ፍቅር ይለያል። እሳቸው ልጃቸውን ከዓይናቸው ሊያጧት አይሹም። ጠዋት ማታ በስስት እያዩ ይናፍቋታል። ትንሽዋ ልጅም እንዲያው ናት። የአባቷ ነገር አይሆንላትም። ወጥተው እስኪገቡ፣ ተኝተው እስኪነሱ ዓይኖቿ ይንከራተታሉ። አባት ከልጆቻቸው ነጥለው... Read more »

አሁን አየ ዓይኔ

እንደመነሻ … ትንሹን ልጅ አጥብቃ የያዘችው የኩፍኝ ሕመም እንደዋዛ ጨክናበት ከርማለች:: እሱን ጨምሮ የእህቶቹ ፊትና ገላ በሽፍታ ተውርሷል:: በእነሱ ግን ክንዷ አልበረታም:: እንደነገሩ ከራርማ ተሸልማ ሄዳለች:: ሕመሙ ሁሌም በልጆች ላይ ተለምዷልና ማንም... Read more »

ከነገ ማዶ …

ከዓመታት በፊት… ወይዘሮዋ ነፍሰጡር መሆኗን አውቃለች። ይህ እውነት ለውስጧ ደስታን አቀብሏል። ነገ ስለምትወልደው ልጅ እያሰበች ነው። ሁሌም እንደ እናት መሆን የሚገባትን ታልማለች። የልጇ መልካም እድገት፣ የወደፊት ሕይወት ውል ይላታል። ይሄኔ ፊቷ ይፈካል፣... Read more »

 ስለ ነገ…

እዮብ… የልጅነቱ ማገር የታሠረው ከችግር ፈተና ጋር ተጣምሮ ነው። ይህን ጥብቅ ገመድ ለመፍታት በብርቱ ሲታገል ቆይቷል። ሕይወት በየአጋጣሚው እየጣለች ብታነሳውም እጅ ሰጥቶ አያውቅም። ሁሌም የኑሮን ፈታኝ አቀበት በመውደቅ መነሳት ያልፈዋል። አዲስ አበባ፤... Read more »

 ሁሉንም- በጊዜው …

ልጅነትን በትውስታ… ልጅነቷን ስታስታውስ አስቀድሞ ውል የሚላት የድህነቷ ታሪክ ነው:: ድህነት አንገት ያስደፋል፣ ከሰው በታች ያውላል:: እሷም ብትሆን ስለቤተሰቡ የከፋ ኑሮ ስትናገር አንዳች ስሜት ይይዛታል:: ችግሩ ቢያልፍም ትዝታውን የምታወሳው ያለአንዳች እፍረት አፏን... Read more »