‹‹ስለ ልቤ ዝም አልልም››

ሕይወት ፈርጀ ብዙ ገጽታዎች አሏት፤ መውጣት እንዳለ ሁሉ መውረድም ይኖራል። ከመውረድ ውስጥም በትጋት መውጣት ይቻላል። አግኝቶ ማጣት እንዳለ ሁሉ አጥቶም ይገኛል። ይህ የሕይወት እውነታ ነው፤ በጥቂቶች የህይወት መውጣትና መውረዶች ውስጥ ብዙዎች ይማራሉ።... Read more »

ከተገለጡት – ገፆች…

  ሕይወት ፈርጀ ብዙ ገጽታዎች አሏት፤ መውጣት እንዳለ ሁሉ መውረድም ይኖራል። ከመውረድ ውስጥም በትጋት መውጣት ይቻላል። አግኝቶ ማጣት እንዳለ ሁሉ አጥቶም ይገኛል። ይህ የሕይወት እውነታ ነው፤ በጥቂቶች የህይወት መውጣትና መውረዶች ውስጥ ብዙዎች ይማራሉ።... Read more »

ካንሰርን – በአሸናፊነት

ሕይወት ፈርጀ ብዙ ገጽታዎች አሏት፤ መውጣት እንዳለ ሁሉ መውረድም ይኖራል። ከመውረድ ውስጥም በትጋት መውጣት ይቻላል። አግኝቶ ማጣት እንዳለ ሁሉ አጥቶም ይገኛል። ይህ የሕይወት እውነታ ነው፤ በጥቂቶች የህይወት መውጣትና መውረዶች ውስጥ ብዙዎች ይማራሉ።... Read more »

የክረምት ጫንቃዎች

ሕይወት ፈርጀ ብዙ ገጽታዎች አሏት፤ መውጣት እንዳለ ሁሉ መውረድም ይኖራል። ከመውረድ ውስጥም በትጋት መውጣት ይቻላል። አግኝቶ ማጣት እንዳለ ሁሉ አጥቶም ይገኛል። ይህ የሕይወት እውነታ ነው፤ በጥቂቶች የህይወት መውጣትና መውረዶች ውስጥ ብዙዎች ይማራሉ።... Read more »

በነጭ በትር – ሕይወትን ፍለጋ

ቀኑ አልፎ ምሽቱ ሲጀምር ጎኗ ከመኝታ ያርፋል:: ሰውነቷ እንደዛለ፤ ውስጧ ሃሳብ እንዳዘለ ሌቱን ታጋምሳለች:: የቀን ድካሟ፣ የውሎ ገጠመኟ ሁሌም ከእሷ ጋር ነው:: ሸለብ ሳያደርጋት በፊት ቀጥሎ ያለውን ቀን ታስበዋለች፣ በሃሳብ ስትወጣ ስትወርድ... Read more »

ደማቅ ተስፋ – ከአበቦች መሐል

የልጅነት ሕልም… እሷ ዕቅድ ውጥኗ ብዙ ነው:: ሁሌም አርቃ ታልማለች:: ጠልቃ ታስባለች:: ይህ ልምዷ መዳረሻው ብዙ ነው:: ከትምህርት ጓዳ አስምጦ ያወጣታል:: ከዕውቀት መንደር አክርሞ ይመልሳታል:: ምኞቷን በየቀኑ ትኖረዋለች:: በየደቂቃው ታሰላዋለች:: ይህ እውነት... Read more »

 ‹‹ጨሞ›› – ልጅ አሳዳጊው ባለውለታ

ልጅነትን በትውስታ… ደቡብ ምዕራብ ጊዲ ቤንች ዲዙ። ይህ ቀበሌ ሰላማዊት ካህሳይ ልጅነቷን ያሳለፈችበት፣ ክፉ ደግ ያየችበት መንደር ነው። እሷ በአቶ ካህሳይ አባትነት ስትጠራ በምክንያት ነበር። እኚህ አባወራና ቤተሰቦቻቸው ከመጠሪያነት ባለፈ እንደ ልጅ... Read more »

 ከፈተና የተዘገነ ህይወት…

የልጅነት ትዝታዎች… ነፍስ ከማወቁ በፊት እናት አባቱ በፍቺ ተለያዩ:: ትንሹ ልጅ የወላጆቹን ፍቅር በእኩል ሊያገኝ አልታደለም:: እናት አባቱን በወጉ ሳያውቅ እንደዋዛ ከዓይኑ ራቁት::እንዲያም ሆኖ መልካም አሳዳጊ አላጣም:: ከደብሪቱ ዘገየ እጆች አረፈ:: ጠንካራዋ... Read more »

 እጅ ያጠረው ዕድሜ

ያለፉት ሰማንያ ዓመታት ለእማማ ሁሉአገርሽ ተሰማ በጎና ምቹ አልነበሩም። በእነዚህ ጊዚያት አብዛኛው የህይወት መንገድ ጎርባጣና ሻካራማ ነበር። ወይዘሮዋ ያለፈውን በትዝታ መልሰው ሲያወጉት ከልብ ይከፋቸዋል፣ ያዝናሉ፣ ይተክዛሉ። እንደዋዛ ሰማንያ ዓመታት ነጉደዋል፡፤ እንደቀልድ ስምንት... Read more »

ሕይወት ከነሰንኮፉ …

ዕድገት ውልደቱ ከለምለሙ የገጠር መንደር ውስጥ ነው:: ምዕራብ ሸዋ ዞን ኖኖ ወረዳ:: ሱሌማን እንደ ሀገሬው ባሕልና ወግ በሥርዓት ተኮትኩቶ አድጓል:: ለእናት አባቱ ታዛዥ ለቃላቸው ተገዢ ሆኖ:: እሱ ወላጆቹ ያሉትን ይሰማል፣ የተባለውን በአክብሮት... Read more »