እሷና ልጅነት… ልጅነቷን ስታስብ ብዙ ጉዳዮች ውል ይሏታል። እንደ ልጅ የእናት ፍቅር አላየችም። እንደእኩዮቿ እናቷን ‹‹እማዬ›› ብላ አልጠራችም። ገና ጨቅላ ሳለች ወላጆቿ ባይስማሙ እናት ልጆቻቸውን ትተው ከቤት ጠፉ ። የዛኔ እሷና ታናሽ... Read more »
ልጅነት ደጉ.. ደብረማርቆስ ጎዛምን አካባቢ ከምትገኝ አንዲት ቀበሌ ተወልዳ አድጋለች። ልጅነቷ እንደማንኛውም የገጠር ልጅ ነበር። ከእናት አባቷ ጉያ አልራቀችም። ወላጆቿ በስስት እያዩ እንደአቅማቸው ያሻትን ሁሉ ሞልተውላታል። ትንሽዋ ትርንጎ ጫኔ ነፍስ ማወቅ ስትጀምር... Read more »
እንደ መነሻ … ሀድያ ዞን ‹‹እሙጩራ›› ቀበሌ መሬቱ ለምለምና አረንጓዴ ነው። ስፍራው ያሉ ነዋሪዎች እንሰትና ቡና ያመርታሉ። ከአብዛኞቹ ጎተራ በቆሎና ስንዴ ይታፈሳል። መሬቱ የሰጡትን አብቃይ ነውና ጠንካሮቹ አርሶአደሮች ዓመቱን ሙሉ ሥራ አይፈቱም።... Read more »
የገበሬ ልጅ ነች። ወሎ መርሳ አባ ጌትዬ ፣ ከአንድ የገጠር መንደር ተወልዳ አድጋለች። ልጅነቷ እንደ እኩዮቿ ነው። በሜዳ በመስኩ ከብትና ፍየል ትጠብቅ ነበር። ከጓሮው እሸት ከማጀቱ ትኩስ ወተት አላጣችም። ወላጆቿ ፍቅር አልነፈጓትም።... Read more »
አንድ- ለእናቱ ና ለአባቱ ለቤቱ የመጀመሪያም የመጨረሻም ልጅ ነው። እናት አባቱ እሱን ካገኙ በኋላ ሌላ ልጅ አልወለዱም። ይህ እውነት ለአንድዬው ቅምጥል ለማ ለጌቦ የተለየ ዓለም ፈጠረ። ወላጆቹ ጠዋት ማታ በስስት እያዩ አሳደጉት።... Read more »
ማንም በዓይነ ህሊናው ዓመታትን ወደኋላ ቢቃኝ በዘመኑ የነበራቸውን ድንቅ ውበት መገመት ይቻለዋል።ዛሬም ከዕድሜ ማምሻቸው ቆመው ይህ አይፈዜ ውበት ከእሳቸው ጋር ነው። ከዚህ ማንነት ጀርባ ደግሞ መልካም አንደበትና በግልጽ የሚስተዋል ብርታት መገለጫቸው ሆኗል።... Read more »
እንደ መነሻ … ወይዘሮዋ የትናንት ሕይወታቸውን አይረሱም። ሁሌም ልጅነታቸውን ያስባሉ፣ አስተዳደጋቸውን ያስታውሳሉ። ውልደት ዕድገታቸው ሐረር ላይ ነው። ቤተሰቦቻቸው ሀብታም አልነበሩም። ድህነትን ማጣት ማግኘትን አሳምረው ያውቁታል ። ያኔ ገና ልጅ ሳሉ በብዙ ውጣውረዶች... Read more »
ልጅነትን በትዝታ… ገጠር ተወልዳ አድጋለች። ጎንደር አካባቢ ከምትገኝ አንዲት አነስተኛ ቀበሌ። ቤተሰቦቿ መልካም ምግባር አላቸው። ልጆች በሥርዓት እንዲያድጉ፣ በበጎ እንዲቀረጹ ይሻሉ። ይህ መሻታቸው ሀብታም ገዝሙን በጨዋነት እንድትቀረጽ አስችሏታል። ሀብታም ለቤተሰቡ ሁለተኛ ልጅ... Read more »
ሕይወት ፈርጀ ብዙ ገጽታዎች አሏት፤ መውጣት እንዳለ ሁሉ መውረድም ይኖራል፡፡ ከመውረድ ውስጥም በትጋት መውጣት ይቻላል፡፡ አግኝቶ ማጣት እንዳለ ሁሉ አጥቶም ይገኛል፡ ፡ ይህ የሕይወት እውነታ ነው፤ በጥቂቶች የህይወት መውጣትና መውረዶች ውስጥ ብዙዎች... Read more »
ሌሊቱን ሙሉ ዕንቅልፍ ይሉት በዓይኑ አይዞርም። ቀኑን በሥራ ሲባትል የሚውል አካሉ እረፍት የለውም፡፡ እሱ ለአፍታ ዕንቅልፍ ካሸለበው የሚሆነውን ያውቃል። ቤቱን የሚገፋ፣ ማንነቱን የሚፈትን ጠላት ከጎኑ ነው፡፡ ድንገት ከተኛ ያደባው አውሬ ይነቃል፣ መድከሙን... Read more »