የበለስ በረከቶች

“እናቶች እንጀራ ለመጋገር ሰምቶ እሺ ያለውን ምጣድ ያሰሱበትን ጨርቅ ከገላው የቀረውን እሳት ለማጥፋት በእግራቸው ከመሬቱ ጋር ያሹታል፤ እኔንም ሕይወት በኑሮ ሽክርክሪት እንደዚህ ነው ያሸችኝ” አለ የሽዋስ ሚሊዮን ያለፉት አርባ ሶስት ዓመታትን በምናቡ... Read more »

ትረፊ ያላት ነፍስ

የብዕር ትሩፋቴን የሚያነቃቁ አንባቢዎቼን፤ ጽሑፌን የሚጠብቁ አለቆቼን በምናቤ እያሰብኩ ሃሳብ ሳምጥ፤ በብዕር ወረቀት ማረስ ቁምነገርነቱ ተሰውሮብኝ በመጠበብ ላይ እንዳለሁ ስልኬ አቃጨለ። የሜትር ታክሲ ሹፌሩ ወዳጄ ይርጋ የኋላው ነው። “ለጋዜጣ የሚሆንህ ማለፊያ ወግ... Read more »

ስለነገው – ዛሬን በተስፋ

እንደመነሻ… የዳውሮው ተወላጅ በራና በላንጎ ብርቱ ጎልማሳ ነው። ቤት ትዳሩን ለማጽናት አይሰራው፣ አይሞክረው የለም። ሚስቱን አክባሪ ልጆቹን ወዳድ ነውና ሌት ተቀን በሥራ መትጋት ብርቁ ሆኖ አያውቅም ፡፡ በራና ግዜው በጋ ሲሆን እጆቹ... Read more »

የሕዳር እሸት

ከአባቷ ዲያቆን ተክለማርያም ከእናቷ ከወይዘሮ ገበያነሽ አሰፋ በ1974 ዓ.ም በወርሃ መጋቢት ለቤቱ የመጀመሪያ ልጅ የሆነችው ሴት ልጅ ተወለደች። ጥንዶቹ ጎጆ ከቀለሱ ስምንት ዓመት በኋላ ‹‹አይወልዱም መሃን ናቸው›› እየተባሉ በሚታሙበት ጊዜ ወደዚህች ዓለም... Read more »

የወታደሩ ትዝታዎች

ልጅነትን በጨረፍታ… የአያት ልጅ ናቸው:: አስተዳደጋቸው ከእኩዮቻቸው ሁሉ ይለያል:: የልጅ ልጃቸውን በእጅጉ የሚወዱት አያቶቻቸው ለእሳቸው የማይሆኑት አልነበረም:: የጠየቁትን ያሟላሉ፣ የፈለጉትን ይሰጣሉ:: ይህ እውነት ለትንሹ ጸጋዬ መገርሳ የተለየ ዓለም ሆነ:: ተሞላቀው፣ ተደስተው ልጅነታቸውን... Read more »

‹‹እኔ›› – ልክ ! እንደ ሰንበሌጥ

ባሁኑ አጠራር በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ወገራ ወረዳ ከአምባጊዮርጊስ ከተማ 9 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው በአንድ እግሬ የገበሬ ማኅበር ከአባቱ አቶ መንገሻ ገስጥና ከእናቱ ከወይዘሮ አለምነሽ አዳነ በ1982 ዓ.ም ኤፍሬም መንገሻ ተወለደ።... Read more »

ፈሪያ- የእናቷ ንግሥት …

ልጅነት… ለእሷ የልጅነት ሕይወቷ በመልካም ትዝታ ይዋዛል። ለእናቷ ብርቅዬ ልጅ ናትና ያለችግር አድጋለች። ወላጅ አባቷ በሞት ሲለዩ ገና ሕጻን ነበረች። የእሳቸውን ማለፍ ተከትሎ እናት አንድዬ ልጃቸውን በስስት እያዩ ማሳደግ ጀመሩ። የዛኔ ትንሽዋ... Read more »

ለእናት አማከለች እፎይታ…

“ረጅም እድሜና ጤና ስጠኝ” ብለው ፈጣሪያቸውን ሲለምኑ ኖረዋል:: አሁን ላይ እሳቸው እድሜያቸውን አስታውሰው መናገር ባይችሉም ፈጣሪ የለመኑትን እድሜ ችሯቸው በግምት ሰማንያዎቹን ስለማገባደዳቸው ብዙዎች ይናገሩላቸዋል:: እኚህ ሴት አማከለች አየለ ገብሬ ይሰኛሉ:: የዛሬን አያድርገውና... Read more »

በራሳቸው የጸኑ፤ ለፈጣሪያቸው የታመኑ

«የወደቁትን አንሱ» የበጎ አድራጎት ማኅበር መሥራችና ባለቤት ናቸው፡፡ «ሰው ወድቆ አይቀርም» እንዲሉ ፈጣሪ አንስቷቸው ዛሬ 27 ዓመታትን ያስቆጠረውና ከ762 በላይ የእሳቸውን መሰል ችግር የገጠማቸውን ዜጎች ለመደገፍ የበቃው ማኅበር መሥራችና ባለቤት ለመሆን በቁ።... Read more »

ሕይወትም እንደ አበባ…

የአስተዳደግ ማንነቷ እንደ ማንኛውም ልጅ የሚወሳ ነው። እንደ እኩዮቿ በሰፈሯ ቦርቃ ተጫውታለች። እንደ ልጅ ለእናት ለአባቷ በወጉ ታዛለች። ዕድሜዋ ሲደርስ ደግሞ ደብተር ይዛ ትምህርት ቤት ገብታ ነበር። ደብረ ማርቆስ ‹‹አብማ ማርያም›› ላይ... Read more »