
ኢትዮጵያ ለኢንቨስትመንት ምቹ የሆነች ሀገር ነች። ያላት ሰፊ መሬት፤ ከፍተኛ የውሃ ሀብት፣ ወጣትና የተማረ የሰው ኃይል ብሎም ያላት የተሟላ መሠረተ ልማት ለኢንቨስትመንት ምቹ ያደርጋታል። ብዙዎች እንደሚያረጋግጡት የኢትዮጵያ አፈር እና ተስማሚ የአየር ጸባይ... Read more »

ይብዛ ይነስ የተሳሳተ ስልት ዋጋ ማስከፈሉ የማይቀር ነው። በተለይም ለራስ የሚሰጥ ያልተገባ ግምት ከራስ አልፎ ለሌሎች ጠንቅ ሊሆን እንደሚችል እያንዳንዱ ሰው ትንሽ ከሚባል ተሞክሮው ተነስቶ በቂ ግንዛቤ ለመፍጠር የሚከብደው አይሆንም። ሰብአዊ ማንነቱን... Read more »

በጤናው ዘርፍ የነበሩ ሀገራዊ ስብራቶችን ለማከም ከለውጡ ማግሥት ጀምሮ መንግሥት ሰፋፊ ሥራዎችን ሢሠራ ቆይቷል። ከችግሩ ስፋት አኳያ ገና ብዙ መሥራት የሚጠይቅ ቢሆንም በለውጥ ዓመታት ውስጥ የተከናወኑ ተግባራት እያስገኙ ያለው ውጤት ተስፋ ሰጭ... Read more »

ኢትዮጵያ በርካታ ታሪኮች ያላት፤ በዓለም ሥልጣኔ ፊት መሪና ተጠቃሽ ሀገር ናት። አስደናቂ፣ እጅግም አስደማሚ ኪነህንጻዎችን እና የጥበብ ውጤቶችን ቀድማ ለዓለም ያስተዋወቀች፤ ከዛም አልፋ ያበረከተች አፍሪካዊት ሀገር ናት። ጀግኖች ሕዝቦቿ የሀገራቸውን ዳር ድንበር... Read more »

በ2017 በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት በማክሮ ኢኮኖሚ መመዘኛው በተለያዩ ዘርፎች ለውጦች መመዝገባቸውን መንግሥት አስታውቋል። እነዚህ ለውጥ ከታየባቸው ዘርፎች መካከል የፋይናንስ ዘርፉ አንዱ ነው። በፋይናንስ ዘርፉ ከታዩ ለውጦች መካከልም ባንኮች የሰጡት ብድር... Read more »

ያደጉ የሚባሉት ሀገራት አሁን ለደረሱበት እድገት በዋነኛነት የሚጠቀሰው ለፈጠራ ሰዎች እና ሥራዎቻቸው የሰጡት ትኩረት ነው። አሁናዊው ዓለምም ቢሆን ለደረሰበት ሁለንተናዊ እድገት የፈጠራ ባለአዕምሮዎች እና ተጨባጭ የሆነው ሥራቸው የማይተካ አስተዋፅዖ አበርክቷል። ለፈጠራ አቅሞች... Read more »

የኢንዱስትሪው ዘርፍ እያደገ ይገኛል፡፡ ዓመታዊ የዘርፉ ዕድገት በ2014 በጀት ዓመት 4 ነጥብ 8 በመቶ የነበረ ሲሆን፣ በ2016 ደግሞ በ8 ነጥብ 4 በመቶ አድጓል፣ በ2017 በጀት ዓመት ደግሞ በ12 በመቶ ያድጋል ተብሎ ተተንብዮዋል፡፡... Read more »

ኢትዮጵያውያን ተፈጥሯዊም ሆነ ሰው ሠራሽ ችግሮች ሲያጋጥማቸው በመረዳዳትና በመደጋገፍ የማለፍ ጥበብን የታለበሱ ሕዝቦች ናቸው። በርሃብም ሆነ በድርቅ፤ በግጭትም ሆነ በጦርነት ወቅቶች በመደጋገፍ እና በመረዳዳት አስከፊ ጊዜያቶችን በማሳለፍ ይታወቃሉ። ሆኖም ዜጎች እርስ በእርሳቸው... Read more »

የአንድ ሀገር ክብር በሁለንተናዊ መልኩ ጸንቶ የሚቆመው ዜጎች ለብሄራዊ ጥቅሞቻቸው ቅድሚያ ሰጥተው መንቀሳቀስ ሲችሉ ነው። ይህንን ማድረግ ያልቻለ ሕዝብ እና ሀገር የጊዜ ጉዳይ ካልሆነ በስተቀር መውደቁ የማይቀር ነው። ውድቀቱ ሊያስከፍል የሚችለውም ዋጋ... Read more »

መላው ሕዝባችን ባደረገው እልህ አስጨራሽ ትግል እና በከፈለው ከፍ ያለ መሥዋዕትነት ሀገራችን አሁን ላይ አስቸጋሪ የሚባሉ የለውጥ መንገጫገጮች ተሻግራ በተሻለ የለውጥ መንገድ ላይ ናት። እንደ ሀገር በለውጥ ማግስት ያሰብናቸውን ብሩህ ነገዎች እውን... Read more »