ኮሚሽኑ ተስፋ ያደረግናቸውን ብሩህ ነገዎች ተጨባጭ ለማድረግ ትልቁ አቅማችን ነው!

 ሀገራችን በየዘመኑ በውስጣዊና ውጪያዊ ችግሮች በብዙ ከተፈተኑ ሀገራት መካከል በግንባር ቀደምትነት ተጠቃሽ ናት። ከዚህ የተነሳም እንደ ሕዝብ ዜጎቿ መሆን የሚፈልጉትን መሆን አቅቷቸው ዘመናት ተቆጥረዋል። በዓለም አቀፍ ደረጃም የኋላ ቀርነትና የድህነት ማሳያ ለመሆን... Read more »

የመስቀል በዓልን ስናከብር የመስቀሉንእሴት በመረዳት ይሁን!

 ኢትዮጵያ ለዓለም ቅርስነት ካበረከተቻቸው ዘርፈ ብዙ ሀብቶቿ መካከል የመስቀል ደመራ በዓል አንዱ ነው። ይሄ በዓል መሠረቱን የክርስትና እምነት አውድ ሥር ያድርግ እንጂ፤ በእሴትና ሀብትነቱ ግን የመላው ኢትዮጵያውያን፣ አልፎም የዓለም ሕዝቦች ነው። በመሆኑም... Read more »

መውሊድ ፤ የሰላምና የሁላችንም በዓል፤ የሁላችንም ድምቀትየአብሮነት በዓል!

 መውሊድ በእስልምና የዘመን አቆጣጠር ዘመነ ሂጅራ ራቢአል አወል የተሰኘው ሦስተኛው ወር በገባ በ12ኛ ቀን በየዓመቱ ይከበራል። የቃሉ ምንጭ አረብኛ ሲሆን ትርጉሙም የመወለጃ ቦታ ወይም እለት ማለት ነው። የመውሊድ በዓል ነብዩ መሐመድ የተወለዱበትን... Read more »

 በትምህርት ዘርፍ የተፈጠረውን ሀገራዊ መነቃቃት ትውልዱ በአግባቡ ሊጠቀምበት ይገባል!

እንደ ሀገር ለጀመርነው የብልጽግና ጉዞ ከሁሉ በላይ ትምህርት ከፍ ያለ ስፍራ እንዳለው ይታመናል። ከዚህም የተነሳ ሀገራት ለትምህርት ሁለንተናዊ ትኩረት ሰጥተው ይንቀሳቀሳሉ፤ በዚህም ወደፈለጉበት የዕድገት /የብልጽግና ማማ መድረስ ፤ ዛሬ ላይ የሕዝቦቻቸውን ሕይወት... Read more »

 ሕዝባዊ በዓላት የአብሮነታችን መገለጫዎች ናቸው!

 ሕዝባዊ እና ሃይማኖታዊ የአደባባይ ባህሎቻችን የእኛነታችን መገለጫ በዓለም ማኅበረሰብ ዘንድም የምንታወቀባቸው መለያችን ናቸው፡፡ ከቀናት በኋላ የምናከብራቸው የመስቀል ደመራና የኢሬቻ በዓላትም በሀገራችን በድምቀት ከሚከበሩ ሃይማኖታዊና ባህላዊ ክብረ በዓላት መካከል ዋነኞቹ ናቸው፡፡ የመስቀል በዓል... Read more »

ስለሌላው መኖርን የሕይወት መርሕልናደርገው ይገባል!

 ቀናት ሳምንታትን፤ ሳምንታት ወርን ፤ ወራት አመትን እየወለዱ በተንሰላሰለ የጊዜ ሂደት ውስጥ ትውልድ ተፈጥሮ በትውልድ ይተካል። ትውልዶችም ዘመናቸውን በሚዋጅ ፖለቲካዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ መስተጋብሮቻቸው የየራሳቸውን ጥሩም መጥፎም የታሪክ ትርክቶችን ፈጥረው ያልፋሉ።... Read more »

ከበዓላቱ የቱሪዝም ዘርፉ ፋይዳ ሀገርን ተጠቃሚ ለማድረግ!

 የያዝነው መስከረም ወር ለኢትዮጵያውያን ትርጉሙ ብዙ ነው። አዲስ ዓመትን በመቀበል የተጀመረው የመስከረም ወር በአዲስ ዓመትነቱ ብዙ ተዘክሯል። ወሩ የተስፋ፣ ከጨለማው ክረምት ወደ ነፋሻማውና በጸደይ ወደ ተንቆጠቆጠው ወቅት የመሻገር ምልክትም ነው። አዲስ ዓመቱን... Read more »

ሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረግ መስፈርቱ ሰብዓዊነት ብቻ ነው!

 ዓለማችን በተለያዩ ምክንያቶች ሕዝቦቿ ችግር ላይ ሲወድቁ እና የሌሎችን ድጋፍ ሲሹ ለእነዚህ ሕዝቦች መድረስ የምትችልበትን የራሷን ሥርዓት አበጅታለች፡፡ በዚሁ አግባብ ለዘመናት ሲገጥማት በነበረ ሰው ሰራሽ (እንደ ጦርነት) እና የተፈጥሮ (ድርቅ፣ ጎርፍ፣ የመሬት... Read more »

የትምህርት ሥርዓቱ እየተፈተነ ካለበት ዘርፈብዙ ችግሮች ለመታደግ!

በብዙ ፈተናዎች ውስጥ ያለውን የሀገሪቱን የትምህርት ጥራት ለማሻሻል ባለፉት ሁለት ዓመታት ሰፊ ሥራዎችተሠርተዋል። ተስፋ ሰጪ ውጤቶች እየተመዘገቡ ነው። ከእነዚህም ውስጥ በትምህርት ሚኒስቴር ተቋማዊ ለውጥማምጣት የሚያስችሉ የሪፎርም ሥራዎችን ከማስጀመር አንስቶ፤ የትምህርት ፖሊሲዎችን የመከለስ... Read more »

 በዩኔስኮ የሚመዘገቡ ቅርሶች መበራከት ለሀገራዊ የቱሪዝም እንቅስቃሴ የሚኖረው ፋይዳ ትልቅ ነው!

 ኢትዮጵያ የበርካታ ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ ቅርሶች ባለቤት ነች፡፡ የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፤ የሳይንስና የባህል ደርጅት (ዩኒስኮ)ይህንኑ ድንቅ ሃብቶቿን በመገንዘብ ቀደም ሲል 11 ቅርሶችን መዝግቦላት የነበረ ሲሆን ሰሞኑን ደግሞ ሁለት ተጨማሪ ቅርሶችን በማከል በአፍሪካ... Read more »