
በአሁኑ ወቅት ዕድሜያቸው ከ30 ዓመት በታች ያሉ ወደ 70 በመቶ እንዲሁም ከ15 እስከ 24 ወደ አንድ ነጥብ ሁለት ቢሊዮን የሚደርሱት ወጣቶች በአፍሪካ ውስጥ ይኖራሉ። ይህም ከዓለም ሕዝብ ወደ 13 በመቶ የሚይዝ ነው።... Read more »

በአንድ ሀገር ያሉ የፖለቲካ ድርጅቶች የተልዕኮ ማጠንጠኛቸው ሀገር እና ሕዝብ ነው። ፖለቲከኝነት የሀገርን ዕጣ ፈንታ የተሻለ እና ብሩህ ማድረግ፤ ለዚህ የሚሆን ሁለንተናዊ መታመን፤ ከመታመን የሚመነጭ መነቃቃት/ መነሳሳት መፍጠር፤ ሀገርን ከትናንት የሚያሻግሩ ተጨባጭ... Read more »

የሁለተኛው ዓለም ጦርነት መጠናቀቅን ተከትሎ፤ ዓለም የአሸናፊዎችና የጉልበተኞች መድረክ ሆና ተገልጣለች። በተለይም እንደ አሜሪካ እና ሌሎችም የሁለተኛው ዓለም ጦርነት አሸናፊ ሀገራት ጥቅምና ፍላጎት ላይ የተንጠለጠለ ሆኖ ዘልቋል። ይሄን ሚዛን አስጠባቂ ለመሆን በሚደረገው... Read more »

የአማራ ሕዝብ እንደየትኛውም ኢትዮጵያዊ ለሰላም ትልቅ ከበሬታ ያለው፣ በእያንዳንዱ የሕይወት እንቅስቃሴው ውስጥ ስለ ሰላም የሚሰብክ ፣ የሚያዜም፣ድምጹን ከፍ አድርጎ የሚያሰማ፣ይህም የማህበረሰባዊ ማንነቱ መገለጫ የሆነ ሕዝብ ነው። ሃይማኖታዊም ሆነ ባሕላዊ እሴቶችም ሰላምን የሚሰብኩ፣... Read more »

ከግጭት እና ከጦርነት አትራፊ ለመሆን ራሱን የሚያዘጋጅ ኃይል በየትኛውም መንገድ አትራፊ ሊሆን አይችልም። በተለይም በአሁናዊው ዓለም ከሚስተዋሉ የተለያየ ፍላጎቶች እና ፍላጎቶቹ ከሚፈጥሯቸው መቧደኖች ታምኖ ከግጭት እና ከጦርነት አተርፋለሁ ብሎ ባልተገባ ፉከራ እና... Read more »

ልዩነቶች፤ በልዩነቶች ውስጥ ራስን አግዝፎ ማየት፤ ለራስ ሃሳብ የገዘፈ ቦታ ሰጥቶ መንቀሳቀስ፤ የራስን ሃሳብ አልፋ እና ኦሜጋ አድርጎ መውሰድ ወዘተ በሰው ልጆች የዕለት ተዕለት የሕይወት እንቅስቃሴ ተገማች ሰብዓዊ እውነታ ነው። በዚህ መልኩ... Read more »

ሀገርን አረንጓዴ የማልበስ ንቅናቄ /አረንጓዴ ዐሻራ/ ባለፉት ስድስት ዓመታት እጅግ ስኬታማ ከሚባሉት የለውጡ ሕዝባዊ መነሳሳቶች በዋነኛነት የሚጠቀስ ነው። ንቅናቄው እንደሀገር ተራቁቶ የነበረውን የተፈጥሮ አካባቢ ዳግም ሕይወት እንዲዘራ/እንዲያገግም ከማስቻል ባለፈ፤ በዓለም አቀፍ ደረጃ... Read more »

የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር 2011 ዓ.ም ሲጀመር ኢትዮጵያ በስምንት ዓመታት ውስጥ 50 ቢሊዮን ችግኝ ለመትከል አቅዳ ወደ ሥራ ገብታለች። ባለፉት ስድስት ዓመታትም 40 ቢሊዮን ችግኝ ተክላለች። ሰባተኛ ዓመቱን በሚይዘው የዘንድሮ የችግኝ መርሃ... Read more »

ከቦታ ቦታ፣ ከዓውድም ዓውድ የተለያየ ቢሆንም፤ በዘመናት ውስጥ በተለያዩ ምክንያቶች የሚነሱ የሕዝብ ጥያቄዎችን መነሻ በማድረግ የሚነሱ አመጾች ተፈጥረዋል፤ እንደየሚዛናቸውም ለውጤት ሲበቁ ታይተዋል። በሀገራችንም መሰል ሕዝባዊ አመፆች በተለያዩ ጊዜያት ተነስተው ፍሬ አፍርተዋል። አንዳንዶቹም... Read more »

ጽንፈኝነት ከተዛነፈ አስተሳሰብ እና የልብ ድንዳኔ የሚፈጠር ማኅበራዊ ችግር ነው። ችግሩ ይብዛም ይነስ በአንድ ማኅበረሰብ ውስጥ ሊፈጥር የሚችለው አደጋ በቀላሉ የሚታይ አይደለም። በተለይም ተገማች የሆኑ ግለሰባዊ እና ቡድናዊ ፍላጎቶችን መሠረት የሚያደርጉ ጽንፈኛ... Read more »