የአንድ ሀገር የወደፊት ዕጣ ፈንታ የሚወሰነው በትውልዶች ቅብብል ውስጥ በሚኖር የእሴት ግንባታ ነው። ይህን ታሳቢ በማድረግም ሀገራት የቀደሙ ተሻጋሪ እና አዲስ አሻጋሪ እሴቶችን በሁለንተናዊ መልኩ በመጠበቅ እና በመፍጠር ሀገር እንደሀገር በተሻለ መንገድ... Read more »
ኢትዮጵያ ለቱሪዝም ዘርፍ ትኩረት ሰጥታ እየሠራች መሆኑ ይታወቃል። በእዚህም የቱሪዝም ሀብቶቿን መጠቀም የሚያስችሉ መዳረሻዎችን በማልማት፣ በዩኔስኮ መመዝገብ ባለባቸው የቱሪዝም ሀብቶች ላይ በመሥራት፣ ለቅርሶች ጥገና በማድረግና በመሳሰሉት ላይ ስትሠራ ቆይታለች፤ በዚህም ተጠቃሽ ውጤቶችን... Read more »
ኢትዮጵያ እንደ ሀገር፤ ኢትዮጵያውያንን እንደ ሕዝብ ከሦስት ሺህ ዘመናት የተሻገረ ታሪክ ያላቸው ባለታሪኮች ናቸው ሲባል፤ የታሪካቸውን ተሰናስሎ፣ የሥርዓተ መንግሥቱን ቀጣይነት፣ የባህልና የቱሪዝም አቅም የሚሆኑ ተፈጥሮም የሕዝቦች የጥበብ አሻራም የቸሯቸው አያሌ መገለጫዎች ያሏቸው... Read more »
እኛ ኢትዮጵያውያን እንደ ሀገር ከጦርነቶች ጋር የተያያዘ ሰፊ ትርክት ያለን ሕዝቦች ነን። ስለ ፍትሕ እና ነፃነት ተገድደን የገባንባቸው ጦርነቶች የብሔራዊ ክብራችን አካል በመሆን በየዘመኑ መጥቶ ለሚሄድ ትውልድ የሀገር ፍቅር ምን እንደሆነ እንዲማር፤... Read more »
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ በየጊዜው የሚገጥመውን አስተዳደራዊ ፈተና በተገቢው መንገድ ባለመመራቱ በስፖርቱ ሁለንተናዊ ዕድገት ላይ እንቅፋቶች ሲፈጠሩ ቆይተዋል። ኢትዮጵያ በዓለም ታላላቅ መድረኮች ዘመን ተሻጋሪ ክዋክብት አትሌቶች መፍለቂያ ብትሆንም ስፖርቱ ወደዘመናዊው የአስተዳደር ደረጃ መሻገር ያልቻለውም... Read more »
የኢትዮጵያ እና የግብፅ ሕዝቦች ከዓባይ ወንዝ ጋር በተያያዘ ታሪካዊ ትስስር ያላቸው፤ የረጅም ዘመን የሀገረ- መንግሥት እና የተለያዩ ስልጣኔዎች ባለቤቶች ናቸው። እንደ አፍሪካዊም ተመሳሳይ እጣ ፈንታ የሚጋሩ፤ ነገዎቻቸውን መተማመን በሚፈጠር ትብብር ብሩህ ለማድረግ... Read more »
ኢትዮጵያ ጥንታዊ የዲፕሎማሲ ታሪክ ካላቸው ሀገራት አንዷ ናት፡፡ ኢትዮጵያ ከጥንት ጀምሮ በሃይማኖት በባሕልና በንግድ እንቅስቃሴ ከበርካታ ሀገራት ጋር የጠነከረ ግንኙነት መሠረት የጣለችና በዲፕሎማሲው መስክም ተጠቃሽ ተሞክሮ ማዳበር ከመቻሏም ባሻገር ከንግሥት ሳባ እስከ... Read more »
የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ በፉክክር እና በትብብር መካከል ሚዛን በመጠበቅ፣ ተቃርኖዎችን በማስታረቅ የሚጓዝ ነው። ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲን መሠረት ያደረገ ፤ ጎረቤት ሀገራትን የሚያስቀድም ፣ ለቀጣናዊ ትብብርና ኢኮኖሚያዊ ውህደት ትኩረት የሚሰጥም ነው። ብሔራዊ... Read more »
ባንኮች አነስተኛ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የሚታይባቸው አካባቢዎች የገንዘብ ፍሰት ሥርዓትን አስጠብቀው ወደ ከፍተኛ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ እንዲሸጋገሩ በማድረግና በአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊና ምጣኔ ሀብታዊ ዕድገት እንዲመዘገብ የሚያደርጉ ወሳኝ አቅሞች ናቸው፡፡ በፋይናንስ ተቋማት ውስጥ የባንኮች ጥንካሬና... Read more »
በኢትዮጵያና በፈረንሳይ መካከል ያለው የዲፕሎማሲ ግንኙነት መቶ ሃያሰባት ዓመታትን ያስቆጠረ ስለመሆኑ የታሪክ መዛግብት ያመለክታሉ። በነዚህ ሰፊ ጊዜያት ውስጥም የሀገራቱን ብሄራዊ ጥቅሞች ታሳቢ ያደረጉ ዘርፈ ብዙ የትብብር ግንኙነቶች ተፈጥረዋል። እነዚህ የትብብር ግንኙነቶች ባለፉት... Read more »