
ከሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ግብርና ኮሌጅ በምግብ ሳይንስ ተመርቃ ሥራ ለማግኘት የደከመችባቸውን ሁለት ዓመታትን ስታወጋኝ ቆየት ሲል የሰማሁትን አንድ ቀልድ አስታወሰኝ። ሴትዮዋ በመንደሩ ስም የገዛውን ጎበዝ ወጥ ቀማሽ ልጃቸውን ይዘው ምግብ ቤት ይከፍቱና በድፍን... Read more »

በልጅነቱ ያስተናገደው አብሮ የመኖር የመረዳዳት ባህል በልቡ ትልቅ ቦታ ነበረው። በመሆኑም በአንድ ወቅት የገና በዓልን ከትምህርት ቤት ጓደኞቹ ጋር ለማክበር የበዓል ማድመቂዎችን ለማሟላት መማከር ጀመሩ። ለሻሎም ግን በዓሉ ከፌሽታ ይልቅ በአካባቢው ከሚመለከታቸው... Read more »
ድሬዳዋ ከተማ አትተኛም። ከሌሎች የኢትዮጵያ ትላልቅ ከተሞች በተለየ መልኩ ሌሊትም ሕይወት ይቀጥላል። አስገራሚው ነገር እኩለ ሌሊት ላይ ያለስጋት በጎዳናዎቿ መንቀሳቀስ የሚቻል መሆኑ ነው። ታዲያ ይህ እንዲሁ የተገኘ ዕድል አይደለም። የድሬ ሌሊት ሰላማዊ... Read more »

ገብረእየሱስ ድህነት በፈጠረበት ጫና ትምህ ርት ቤት ገብቶ የመማር ሃሳብ አልነበረውም። የእሱ ዋነኛ የዕለት ተዕለት ተግባር ከብቶችን በእረኝነት ማሰማራት እና ከመስክ አውሎ አጥግቦ ወደ ቤት ማስገባት ነበር። ሆኖም እረኝነት ሥራ በጣም ከባድ... Read more »

የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርቱን በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ 4 ኪሎ በሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ አጥንቷል። ናታን ሥራ መሥራት የጀመረው ገና የሶስተኛ ዓመት ተማሪ እያለ ነው። የተለያዩ ከአንደኛ ደረጃ እስከ ሁለተኛ ደረጃ የሚገኙ ተማሪዎችን የኮምፒውተር... Read more »
በለጋ ህላዌው ባልሰላ እሳቤው ትምህርትን ዘለው የሚያልፉት ታግለው የሚጥሉት ግዑዝ ነገር አድርጎ ቆጥሮት “እነገሌ በትምህርት ወደቁ” ሲባል ሲሰማ “እንዴት ያሸንፋቸዋል? የፍየል ወተት አይጠጡም እንዴ?” ይላል ገብረየሱስ በቀና ልብ፤ ይህ የአስተሳሰብ ደረጃው ግን... Read more »

“አይሽ አይሽና ሳቅ ይከጅለኛል፣ እኔ ያሳለፍኩት ባንቺ ይታየኛል።” የሚለው የሙሉቀን መለሰን ዘፈን በምዘውረው ላንድ ሮቨር መኪና ሬዲዮ በስሱ ያንቆረቁራል። ስንኙን ተከትዬ የሃሳቤን ማግ ሳጠነጥን “ቅርብ ናቂ ሩቅ ናፋቂ ነው፤ አስተዳደጉ ግልብ አይደለም... Read more »

ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ያስተናገደችው 6ተኛው የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ(ኮሜሳ) ሴት ሥራ ፈጣሪዎች የንግድ ትርኢትና ኮንፍረንስ ‹‹የበለጸገ ኮሜሳ ለሥርዓተ-ጾታ አካታችነት ምላሽ ሰጪ አህጉራዊ ውህደት የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና በአረንጓዴ ኢንቨስትመንቶች፣ የእሴት ሰንሰለቶች፣... Read more »

ድንቁን ፍጡር የሰውን ልጅ ለማንበብ እይታው ያልተንሸዋረረ ምሉዕ መነጽር፣ ዓለምን ማሰሻ፣ ተፈጥሮን መፈተሻ፣ ራስ ማያ መስታወት ነው ጋዜጠኝነት። መጻሕፍትን በሕይወት ለመተርጎም የሚያስችለው ከፀሐፊው ይልቅ ለአንባቢው የመረዳት አቅም ነው፤ እኔም የሰማኋቸውን ጩኸቶች ብሶታቸውን... Read more »

ከተማዋ በርካታ ተፈጥሯዊ ሀብቶች ያሏት በመሆኗ የሀገር ውስጥ እንዲሁም የውጭ ሀገር ጎብኚዎችን በየቀኑ ታስተናግዳለች። ታዲያ ተፈጥሯዊ ሥፍራዎች አልያም የቱሪስት መስህቦች ብቻቸውን ቱሪስቶች የሚመርጧቸው ላይሆኑ ይችላሉ። በመሆኑም የቱሪስት መስህብ በሚገኙባቸው ሥፍራዎች ላይ ለጎብኚዎች... Read more »