ከተማሪዎቹ ጋር ሕልሙን መገንባት የቻለው መምህር

ደግነት እና ልግስና በሕይወቱ የሚያስደስተው ትልቁ ተግባር ነው። ከልጅነቱ ጀምሮ የሚያልመውን ለማሳካት የሚጓዝበትን መንገድ በጥንቃቄ በመምረጥ ‹‹ዛሬ ላይ የልጅነት ሕልሜ ምንም ሳይሸራረፍ እየኖርኩት እገኛለሁ›› ይላል። የተወለደበት ወቅት በሀገሪቱ ከሥልጣን ለውጥ ጋር ተያይዞ... Read more »

‹‹ትልቁ ገንዘብ ጊዜ ነው›› – ድምጻዊ ልዑል ሲሳይ

ሙዚቃ መክሊቱ መሆኑን አውቆ፤ ለሥራው በሰጠው ትኩረት ዛሬ ላይ መድረስ የሚፈልግበት የሕይወት መስመር ላይ ይገኛል:: በስሙ የተሰየመ የመጀመሪያ የሙዚቃ አልበም ሥራውን ለአድማጭ ያደረሰ ሲሆን፤ በወጣትነቱ በብዙዎች ዘንድ እውቅናንና ተወዳጅነትን አትርፏል:: በታዳጊነቱ አርአያ... Read more »

የእደ ጥበብ ውጤቶችን በቲክቶክ

መገኛው በእንጨት ሥራና የእደ ጥበብ ውጤቶች ከምትታወቀው ጥንታዊቷ የጅማ ከተማ ነው:: በልጅነቱ የተማረውን የእንጨት ሥራ ውጤቶችን ክህሎት በማዳበር ከሚኖርባት ጅማ ከተማ አልፎ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ከኢትዮጵያ አልፎ ደግሞ በሌሎች ሀገራት የሚገኙ ደንበኞችን... Read more »

ሰዓሊ ተማሪ እና የቀን ሠራተኛው ወጣት

አንዳንዶች ያላቸው ክህሎት እና ተሰጥኦ በሌሎች ሰዎች እውቅናን አግኝቶ በዙሪያቸው በርካታ ደጋፊዎችን አግኝተው ስኬታማ ይሆናሉ። ሌሎች ደግሞ ያላቸው ክህሎት ላይ ጥረት አክለው ሕይወታቸውን የተሻለ ለማድረግ ይፍጨረጨራሉ። ህልማቸው እና ጠንክሮ መሥራታቸው ነጋቸውን እንደሚያስውበው... Read more »

የአባቷን ፈለግ የተከተለች – የዱዋላ ሌዘር መስራች

ወጣት ረድኤት እጅጉ ትባላለች። ትውልድ እና እድገቷ አዲስ አበባ ነው። ገና ጀማሪ የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ናት። የወጣትነት ጊዜዋን ውድነት ቀድማ የተረዳችው ትመስላለች። ተማሪዎች የመሰናዶ የትምህርት ጊዜ ቆይታቸውን አጠናቅቀው ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ሲገቡ... Read more »

አደራን በየቤቱ የሚያደርሰው ወጣት

ወጣት አስናቀ ጥበቡ ይባላል። በአካባቢው ያለውን ክፍተትን በማጥናት ከጓደኛው ጋር በመሆን በመሠረተው ተቋም ለብዙዎች አገልግሎት ከመስጠት ባሻገር በስሩ ለሚገኙ ሠራተኞች የሥራ እድል መፍጠር ችሏል። እ.አ.አ 2014 የተመሠረተው (Angles Ethiopian Gift De­livery) ውስጥ... Read more »

የወጣቶች እንደራሴ …

‹‹እንደራሴ ማለት በድሮ ጊዜ ወይንም ስልጣኔ የሚባለውን እሳቤ ከመቀበላችን በፊት ሀገሩን ወክሎ በተለያዩ ቦታዎች ላይ የሚዘዋወር ሰው እንደራሴ ይባል ነበር። አሁን ላይ አምባሳደር በመባል በተለያዩ ሀገራት እንደሚሾሙት ማለት ነው።›› በማለት ስያሜውን ያብራራል።... Read more »

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ አገልግሎት ምርጥ አየር መንገድ በመባል ተሸለመ

አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ አገልግሎት የዓመቱ ምርጥ አየር መንገድ በመሆን ለስምንተኛ ጊዜ ተሸልሟል። በግብፅ ካይሮ በተካሄደው 56ኛው የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር አጠቃላይ ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ... Read more »

የቀድሞ ታጣቂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የማስገባት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፡- የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የማስገባት ሥራ ተጀምሯል። ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የሚገቡ የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎች ትጥቃቸውን ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል። በዚሁ መሠረትም የመጀመሪያ ዙር የመቀሌ... Read more »

“ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል” – አቶ ኃይሉ አዱኛ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ

አዲስ አበባ፡-ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ ገለጹ፡፡ አቶ ኃይሉ አዱኛ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለመገናኛ ብዙኃን ትናንት በሰጡት መግለጫ... Read more »