የሰርኩን ነፋሻማ አየር ለመቀበል በእግሬ ሳዘግም በርከት ያሉ የጎዳና ውሾች አላፊ አግዳሚው ላይ ምክንያት እየፈለጉ ቢጮሁም አንድ የቆሎ ተማሪን ግን “ከእኛ ብታመልጥ ወገባችንን ለፍልጥ” ያሉት ይመስለኛል የያዘውን ቆመጥ ዱላ ከመጤፍ ሳይቆጥሩ እንደመዥገር... Read more »
መሐመድ ሳቢት በሀረሪ ክልል የኤረር ወረዳ የመስኖ ባለሙያ ነው። እዚያው ክልል ሶቢ ወረዳ ደከር በሚባል አካባቢ ነው ተወልዶ ያደገው። የአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ ወደ አላጌ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በማምራት... Read more »

ብዙዎች የወጣነትነት ዕድሜያቸውን ለቁምነገር ከማዋል ይልቅ በዋዛ ፈዛዛ ሲያባክኑ ይስተዋላል። በተለይም እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ታዳጊ ሀገራት ወደ ዩኒቨርሰቲ ገብተው ተመርቀው ሥራ አጣሁ እያሉ ማማረርና ራስን ለሥራ ዝግጁ አለማድረግ የተለመደ ጉዳይ ነው። የወጣትነት... Read more »

ከኖርኳት ኢምንት እድሜ በጨረፍታ ያገኘሁት ተሞክሮ የሕይወት ስንቅ የሞራል ትጥቅ እንዲሆናችሁ በማሰብ ከአዲስ ዘመን ወደብ የብዕር መልህቄን ጥያለሁና ዓይኖች ሁሉ ወደ ወጣቶች ዓምድ ይሁን። ልሳኔ ለዝቦ በጥበብ ቅላጼ በሥነ ጽሑፍ ሲወዛ ብሩህ... Read more »

በዓለማችን በኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ፖለቲካዊ ምክንያቶች በሚሊዮን የሚቆጠሩ ወጣቶች ከተወለዱበት ሀገር ወደ ተለያዩ ሀገራት ይፈልሳሉ። አስቸጋሪ የአየር ፀባይ እና የመሬት አቀማመጥ ያለባቸውን አካባቢዎች በማቆራረጥ ከተፈጥሮና ከድንበር ጠባቂዎች ጋር ግብግብ በመግጠም ከሀገር ሀገር... Read more »

የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የተመድ የሥነ ሕዝብ ፈንድ (ዩ ኤን ኤፍ ፒ ኤ) በጋራ በመሆን ‹‹ወጣት የሰላም ባለቤት›› በሚል መሪ ቃል ሀገር አቀፍ የወጣቶች ሰላምና ደህንነት ጉባኤ በያዝነው ሳምንት አካሂዷል። በኮንፍረንሱ... Read more »

ኤደን ሙሉሸዋ ትባላለች። ትውልድና እድገቷ በአዳማ ከተማ ሲሆን ወደ አዲስ አበባ መጥታ መኖር የጀመረችው በልጅነቷ ነበር። ‹‹ ከተሜ ፋሽን ›› የተሰኘ የተለያዩ የእደ-ጥበብ ውጤቶችና በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የመካኒካል ኢንጂነሪንግ ምሩቅ ናት ። ከተሜ... Read more »

ደግነት እና ልግስና በሕይወቱ የሚያስደስተው ትልቁ ተግባር ነው። ከልጅነቱ ጀምሮ የሚያልመውን ለማሳካት የሚጓዝበትን መንገድ በጥንቃቄ በመምረጥ ‹‹ዛሬ ላይ የልጅነት ሕልሜ ምንም ሳይሸራረፍ እየኖርኩት እገኛለሁ›› ይላል። የተወለደበት ወቅት በሀገሪቱ ከሥልጣን ለውጥ ጋር ተያይዞ... Read more »

ሙዚቃ መክሊቱ መሆኑን አውቆ፤ ለሥራው በሰጠው ትኩረት ዛሬ ላይ መድረስ የሚፈልግበት የሕይወት መስመር ላይ ይገኛል:: በስሙ የተሰየመ የመጀመሪያ የሙዚቃ አልበም ሥራውን ለአድማጭ ያደረሰ ሲሆን፤ በወጣትነቱ በብዙዎች ዘንድ እውቅናንና ተወዳጅነትን አትርፏል:: በታዳጊነቱ አርአያ... Read more »

መገኛው በእንጨት ሥራና የእደ ጥበብ ውጤቶች ከምትታወቀው ጥንታዊቷ የጅማ ከተማ ነው:: በልጅነቱ የተማረውን የእንጨት ሥራ ውጤቶችን ክህሎት በማዳበር ከሚኖርባት ጅማ ከተማ አልፎ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ከኢትዮጵያ አልፎ ደግሞ በሌሎች ሀገራት የሚገኙ ደንበኞችን... Read more »