የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የዛሬ አስራ ስድስት አመት ሲቋቋም ዓላማው አድርጎ የተነሳው የግብርና ምርቶች ግብይትን በማዘመን ዘመናዊ የግብይት ስርአትን ለመመስረትና ለማስፋፋት ነው፤ ነጻ የሆነና የተገበያዮችን ፍላጎት መሰረት ያደረገ የገበያ ስርአት መፍጠርና በአነስተኛ ማሳዎች... Read more »
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከተመሠረቱ የወተት መንደሮች መካከል አንዱ በሆነው በእነ አቶ ሣሕሌ በርታ መንደር ተገኝተናል፡፡ አቶ ሣሕሌ በርታ በእንድብር ከተማ ልዩ ስሙ የሰሚ የተባለ አካባቢ ነዋሪ ናቸው፡፡ የባንክ ሠራተኛ ነበሩ፤ ጡረታ ከወጡ... Read more »
ከተሞች የአንድ ሀገር የእድገት ደረጃ የት እንደደረሰ በአጭር ጊዜ ጉብኝት ብቻ መግለጽ የሚቻልባቸው፣ የሀገሮች የእድገታቸው፣ የብልጽግናቸው፣ የኢኮኖሚያቸው መሻሻል፣ የፖለቲካቸው እሳቤ እድገታቸውና የማህበራዊ ስልጣኔያቸው መገለጫ ተደርገውም እንደሚወሰዱ መረጃዎች ያመለክታሉ። በአዲስ አበባ ከተማ የሚካሄደው... Read more »
ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ከሚያበረክተው የቡና ልማት የበለጠ ተጠቃሚ መሆን የሚያስችሉ ተግባሮች እየተከናኑ ይገኛሉ። የቡና ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ እንዲሁም የኤክስፖርት ንግዱን ማሻሻል ሀገር ከዘርፉ ማግኘት የሚገባትን ውጤት እንድታገኝ ያስችላታል። በመሆኑም ከታች ከልማቱ... Read more »
መንግሥት የአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ በሀገሪቱ ምጣኔ ሀብት ውስጥ የሚጠበቅበትን ሚና እንዲወጣ ለማድረግ ለዘርፉ የሚያስፈልጉ ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር መሥራቱን ቀጥሏል።ዘርፉ በኤሌክትሪክ ኃይል፣ በፋይናንስ፣ በማምረቻ ቦታ አቅርቦት፣ በመሠረተ ልማት እና በመሳሰሉት ያሉበትን ችግሮች ለመፍታት... Read more »
በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ትልቅ ድርሻ ያለው የንግዱ ማህበረሰብ በሥራ ዕድል ፈጠራ፣ የሀገሪቱን ገቢና የውጭ ምንዛሪ በማሳደግ እንዲሁም አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት እንዲጨምር በማድረግ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።ይህም ሚናው እየጨመረ የመጣው ሲሆን፣... Read more »
በተንጣለለው የበጋ መስኖ ስዴ ማሳ መሐል ታዳጊዎች ከወዲህ ወዲህ ይሯሯጣሉ፤ ሩጫቸው ግን ለጨዋታ አይደለም፤ የግሪሳ ወፍን በማባረር ሥራ ተጠምደው እንጂ!። ይህን ለያዥ ለገራዥ ያስቸገረ የግሪሳ ወፍ ለመከላከል በማሳው የተለያዩ አካባቢዎች ለግሪሳው ማስፈራሪያ... Read more »
ፊክ መጨናነቅ የፈተነው የመንገድ ግንባታ በአዲስ አበባ ከተማ በርካታ ሰፋፊ የመንገድ ፕሮጀክቶች ተገንብተዋል፡፡ መንገዶቹ ማሳለጫዎች፣ ትላልቅ ድልድዮች፣ ሰፋፊ የእግረኛ መንገዶች የተገነባላቸው መሆናቸው ለተሽከርካሪ የትራፊክ አንቅስቃሴም ሆነ ለእግረኞች ምቹ ሁኔታዎች ተፈጥረዋል፡፡ እንደዚህ አይነቶቹ... Read more »
ወጣትነት ብርታት፣ ጥንካሬ፣ ድፍረትና እምቅ አቅም አለው። ሞራልና ልበሙሉነትም በመስጠት በኩልም ይታወቃል። ይህን ዕምቅ አቅም አጭቆ የያዘን ወጣትነት ስንቶች በአግባቡ ተጠቅመውበት ይሆን?… መልሱን ለናንተው እያልኩ ይህን ለዛሬ ስለ አንድ ብርቱ ወጣት የስኬት... Read more »
ሀገሪቱ በማዕድን ሀብት ባለጸጋ ናት፤ የወርቅ፣ የጌጣጌጥ፣ የድንጋይ ከሰል፣ የእምነበረድ፣ የብረት፣ የተፈጥሮ ጋዝ፣ የሊቲየም፣ ወዘተ ማዕድናት በስፋት እንደሚገኙባት መረጃዎች ይጠቁማሉ። ይሁንና ባላት የማዕድን ሀብት ልክ ግን ተጠቃሚ አልሆነችም፤ ለዚህም በምክንያትነት ከሚጠቀሱት መካከል... Read more »