ኢትዮጵያ ከግማሽ ቢሊዮን ቶን በላይ የድንጋይ ከሰል ክምችት እንዳላት መረጃዎች ያመላክታሉ። ይህን የመሰለ ሀብት እያላት ግን ለትላልቅ ኢንዱስትሪዎች የሚያስፈልጋትን የድንጋይ ከሰል ከውጭ ስታስገባ ኖራለች። መረጃዎች እንደሚያመላክቱት፤ በሀገሪቱ እስከ 2014 ዓ.ም ድረስ የኤሌክትሪክ... Read more »
በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በደማቅ ሥነስርዓት የሚከበረው የገና በዓል ተቃርቧል። የበዓሉ ግብይትም ገና ከአሁኑ መጧጧፍ ጀምሯል፤ መደበኛ የገበያ ሥፍራዎችና የእሁድ ገበያዎች ግብይት እየተሟሟቀ ይገኛል። ኤግዚቢሽኖች በየአካባቢው ተከፍተው ጎብኚዎችንና ሸማቾችን ወደ ማስተናገድ ገብተዋል።... Read more »
በተለያዩ ምእራፎች የተተገበረው የገጠር ምግብ ዋስትና ፕሮግራም በርካታ ዜጎችንና አካባቢዎችን ተጠቃሚ አድርጓል። በ1997 ዓ.ም የተጀመረው ፕሮግራሙ በርካታ ተጠቃሚዎችንና አካባቢዎችን ተደራሽ በማድረግ አራት ምዕራፎችን አልፎ አምስተኛውን ምዕራፍ እያገባደደ ይገኛል። ባለፉት ዓመታት ፕሮግራሙ ሽፋኑን... Read more »
የጋምቤላ ብሔራዊ ክልል ሊጎበኙ በሚችሉ ሀብቶቹ በእጅጉ ይታወቃል፤ ወደ ክልሉ ዋና ከተማ ጋምቤላ በየብስ ወይም በአውሮፕላን በመጓዝ እነዚህን የተፈጥሮ፣ ሰው ሠራሽና ባሕላዊ የቱሪዝም ሀብቶች መጎብኘት ይቻላል:: ክልሉ በተለይ በተፈጥሮ ሀብቶቹ በእጅጉ ይታወቃል::... Read more »
በሀገሪቱ የትኛው አካባቢ ለየትኛው ተግባር መዋል እንዳለበት የሚያሳይ የመሬት አጠቃቀም ፖሊሲ እንደሌለ ይገለጻል። በከተሞች ኢንዱስትሪው፣ መኖሪያ መንደሩ፣ የንግድ ማዕከሉ፣ ሆቴሉ ወዘተ. ተቀይጦ ከኖረበት ሁኔታም መረዳት የሚቻለው ይህንኑ ነው። የከተማ ልማት ባለሙያዎች ይህን... Read more »
በትግራይ ክልል ሐውዜን ከተማ ነው የተወለደችው። ወላጅ አባቷ በሥራ ምክንያት ወደ ያኔዋ የኢትዮጵያ ክፍለ ሀገር ኤርትራ መዛወራቸውን ተከትሎ አብዛኛውን የትምህርት ዘመኗን በአስመራ ነው የተከታተለችው። የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ሲከሰት እሷም ሆነች መላው ቤተሰቧ... Read more »
ኢትዮጵያ በከበሩ ማዕድናት ሀብቷ ትታወቃለች፤ እንደ አፓል ያሉት እነዚህ ማዕድናት ለውጭ ገበያ ሲቀርቡ የቆዩት ግን እሴት ተጨምሮባቸው አለመሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ:: በእዚህ አይነቱ መንገድ የከበሩ ማዕድናትን ለውጭ ገበያ ማቅረብ፣ አምራቾችን፣ ላኪዎችንና ሀገር የሚፈልገውን... Read more »
የአንድ ሀገር እድገት የሚለካው ኢንዱስትሪው ባለበት የእድገት ደረጃና ለኢንዱስትሪ ባለው ምቹ ሁኔታ ስለመሆኑ ይገለጻል። አንዳንድ ሀገሮች ያደጉ ሀገራት ተብለው የተለዩት በኢንዱስትሪው ዘርፍ ልቀው በመገኘታቸውና ከራሳቸውም አልፈው የዓለምን ገበያ መቆጣጠር በመቻላቸው ነው። ኢትዮጵያ... Read more »
-የንግድ ፈቃዳቸውን ላላደሱ የንግድ ተቋማት ማሳሰቢያ ተሰጥቷል ያደጉት ሀገራት እና የአንዳንድ የአፍሪካ ሀገራት ከተሞች የንግድ ተቋማት ግብይት ቀን ላይ ብቻ የተወሰነ አይደለም፤ በምሽት ጭምር ይገበያያሉ:: በዚህም የንግድ ተቋማቱንና በምሽት ጭምር መገበያየት የሚፈልገው... Read more »
በሀገሪቱ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ፣ ለአግሮ ኢንዱስትሪዎች ግብዓት እንዲሁም ለውጭ ምንዛሪ ግኝት ያለውን ፋይዳ ታሳቢ በማድረግ ለግብርናው ዘርፍ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ነው። ለእዚህም እንደማዳበሪያ ያሉ ግብዓቶችን በስፋት በማቅረብ፣ ለሜካናይዜሽን እርሻ ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር... Read more »