አዲስ አበባ፣ በኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ ቀዳማዊ ምኒልክ ሳይንስ ሼርድ ካንፓስ አላማ በተግባር የተደገፈ ትምህርት በመስጠት የላቁ ተመራማሪዎችን ማፍራት ቢሆንም በተግባር ግን ከመደበኛው ትምህርት የተለየ ትምህርት እየሰጠ አይደለም፡፡ ስሜ አይጠቀስ ያሉት የሼርድ ካንፓሱ... Read more »
የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር የሚገኙ በአጠቃላይ ከ300 በላይ የሚሆኑ የትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚያስተምሩ ከ20 ሺህ በላይ መምህራንን መብትና ጥቅም ለማስጠበቅ የተደራጀ የሙያ ማህበር ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ከአጠቃላይ... Read more »
በ2000 ዓ.ም የመማር ማስተማር ሥራውን የጀመረው የሰመራ ዩኒቨርሲቲ በአሁኑ ወቅት በሰባት ኮሌጆች ከሰባት ሺ አምስት መቶ በላይ ተማሪዎችን በመደበኛ መርሐ ግብር ተቀብሎ በማስተማር ላይ ነው፡፡ ተቋሙ አምስት የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞችን እንዲሁም በ38... Read more »
የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ዘርፍ የአገሪቱ ኢኮኖሚ በዝቅተኛና በመካከለኛ ደረጃ የሚያስፈልገውን የሠለጠነ ሙያተኛ በማፍራትና ቴክኖሎጂ በማቅረብ በኩል ከፍተኛ ሚና እንደሚጫወት ዕሙን ነው፡፡ በመሆኑም ዘርፉ አገሪቱ ከግብርና መር ወደ ኢንደስትሪ በምታደርገው ኢኮኖሚያዊ ሽግግር... Read more »
‹‹ዝዋይ አዋሳ ዝዋይ…›› በአንድ በኩል የሚሰማ የተሽከርካሪ ረዳቶች ድምፅ ነው። በሌላኛው ጠርዝ የቀኑን ብርሃን በጫት መቃምና በሺሻ የሚያሳልፉ የዕለት ጉርሳቸውን ለማግኘት ሌቱን ሲዋትቱ የሚያድሩ የወሲብ ተዳዳሪ ሴቶች የምሬት ሕይወታቸውን የሚያሳብቅ ጫጫታ አዕምሯቸው... Read more »
የሰውን ልጅ በእውቀት የሚወልድ የሙያ ሁሉ አባት ነው፤ መምህርነት። እውቀትና ትምህርት ባለበት ሁሉ መምህር አሻራው በአንድም በሌላም መልኩ ይገኛል። የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አሕመድ ደግሞ መምህራንን እንደ ዋርካ ናችሁ አሏቸው። ጥላ... Read more »
ህዝብ ዥንጉርጉር ባህርይ አለው፡፡ በመልክና በአካላዊ ቅርፅ የመለያየቱን ያህል በግላዊ ባህርይውም የተለያየ ገጽታ ይኖረዋል፡፡ ይህንን እውነታ ማስወገድ አይቻልም፡፡ ከሰፊው ህዝብ ውስጥም ጥቂት ስለህዝብ የሚሠው ይፈልቃሉ፡፡ በአንጻሩ ከሰፊው ህዝብ ውስጥ፤ ጥቂት ግለሰቦች ለራስ... Read more »
የአገሪቱን የትምህርትና ስልጠና ሥርዓት ለማሻሻል ባለፉት ሦስት ዓመታት የአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎችን ያካተተ ጥናት ሲካሄድ ቆይቶ ካለፈው ነሐሴ 14 እስከ 17 ቀን 2010 ዓ.ም ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ በተገኙበት የጥናቱ... Read more »
ከአንጋፋ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ እንደመሆኑ ራሱን በኢትዮጵያ ግንባር ቀደም፣ በአፍሪካም ታላቅና በዓለምም ታዋቂ ለማድረግ እየሠራ ይገኛል፡፡ በመማር ማስተማር ሥራው እያከናወነ ባለው ተግባርም እስካሁን ካፈራቸው በርካታ ሙያተኞች ባሻገር በአሁኑ ወቅት 42ሺ500 ተማሪዎችን በተለያዩ መርሃግብሮች... Read more »
የመምህርነት ሙያ በመማር ማስተማር አውድ ውስጥ ትውልድን አገር ተረካቢና ገንቢ ዜጋ አድርጎ የመቅረጽ ከባድ ኃላፊነት ያለበት ነው፡፡ ይህ ተግባር ከውጤት መድረስ የሚችለው ደግሞ መምህራን ሙያቸውን አፍቅረው ሲሰሩና በሚሰሩት ሥራም ስኬት ማስመዝገብ ሲችሉ፤... Read more »