የዩኒቨርሲቲዎች ልየታ መርሐግብር- የዓመቱ ቁልፍ ተግባር

 የሀገራችን የትምህርት ጉዳይ ሁሌም ቢሆን የመነጋገሪያ አጀንዳ ነው፡፡ ከታች እስከ ላይ እንዳነጋገረ አለ። በሁሉም የትምህርት እርከኖች ላይ እንዳወያየ ነው። በሁሉም የትምህርት ይዘቶች ላይ ውዝግብ ነበር፤ አሁንም አልተፈታም – አለ። በተለይም፣ የትምህርት ጥራት... Read more »

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናና ትሩፋቶቹ

 ብሔራዊ ፈተናን በተመለከተ ከቅርብ ዓመታት ጀምሮ ስናነሳ ኩረጃና ስርቆት የሚሉት ነገሮች ቀድመው ትዝ ይሉናል። ስርቆቱ ደግሞ ተማሪው አካባቢ ሲደርስ ነው የሚሰማው። እናም በጥረቱ ዩኒቨርሲቲ የሚገባው ከጊዜ ወደጊዜ እየቀነሰ መጥቷል። እንደውም ጎበዙ ተስፋ... Read more »

“መጻሕፍትን ለተቋማት መለገስ እውቀትን ለትውልድ እንደማስረከብ ይቆጠራል”- አቶ አስፋወሰን ሺመላሽ

ባለፈው ሳምንት በዚሁ አምድና ገጽ ላይ “ወሰኑ እስከ መጻሕፍት ልገሳ የዘለቀው ኢትዮጵያዊ እሴት” በሚል ርእስ ከዛሬው ርእሳችን ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያለው ጽሑፍ ለንባብ አብቅተን ነበር። ፕሬስ ድርጅትም “በአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ የሆነውና... Read more »

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ከፍታ ያስጠብቃል ተብሎ የሚጠበቀው ሥልጠና

ቅዳሜ ታህሳስ 9 ቀን 2014 ዓ.ም የኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ኢንስቲትዩት ከጀርመኑ ጂ.አይ.ዜድ እና ሌሎችም ጋር በመተባበር፣ በከፍተኛ ትምህርት አመራር ጥበብ ለሶስት አመት ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና ያጠናቀቁ የሁለተኛው ዙር ሰልጣኞችን በስካይላይት ሆቴል (አዲስ... Read more »

አዲሱ የትምህርት ዘመን – ኮቪድን የመከላከል ዝግጅት

መስከረም ከትርጉሙ ጀምሮ ታሪኩ ብዙ ነው። ይሁን እንጂ የእኛ ትኩረት ወቅቱን ታሳቢ ባደረገ መልኩ አንድ ጉዳይ ሲሆን እሱም ከትምህርት ቤቶች መከፈት ጋር በተያያዘ የተደረገውን ዝግጅት የሚመለከት ይሆናል። መስከረም በኢትዮጵያዊያን ዘንድ በጉጉት የሚጠበቅ... Read more »

የቴክኖሎጂ አቅም ለማሳደግ የተጣለው መሠረት እና በጎው ጅማሮ!!

በሀገር ዕድገትና በማህበረሰብ ልማት ላይ ትልቅ ሚና እንዳለው እና በእውቀትና ክህሎት የበለፀገ ዜጋን ለማፍራት ሳይንስና ቴክኖሎጂ ድርሻው ከፍተኛ ነው። ቀድመው በዚህ ዘመን ሳይንስ የማይተካ ሚና እንዳለው የተረዱ ሃገራት ሳይንስና ቴክኖሎጂን በማሳደግና ከቱርፋቱ... Read more »

የአካዳሚክ ነፃነትን የሚሹት ዩኒቨርሲቲዎቻችን!

ዳንኤል ዘነበ በማኅበረሰብ የንቃተ ህሊና መለኪያ (Social Pyra­mid) ከፍ ያለ ቦታ ከሚሰጣቸው የማኅበረሰብ ክፍሎች በቀደምትነት የምናገኘው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ወይም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ነው። ዩኒቨርሲቲ የሚለው ቃል “ዩኒቨርሳል” ከሚለው የእንግሊዝኛ ቃል የተወሰደ ሲሆን፤... Read more »

ዓለም አቀፍ የጥራት መስፈርትን የማያሟሉ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት!

ዳንኤል ዘነበ  ኢትዮጵያ በ2022 ዓ.ም. መካከለኛ ገቢ ካላቸው አገሮች ተርታ የመሰለፍ ህልም አንግባ እየተንቀሳቀሰች ትገኛለች ። ሀገሪቷ ያላትን ፍላጎት ዕውን ለማድረግ ትምህርትን ተደራሽና ፍትሐዊ ማድረግ ብቻ ሳይሆን በጥራት ላይ አተኩራ መስራት እንዳለባት... Read more »

‹‹አይቻልምን በይቻላል” የሰበሩ የበረሀ ንግስት››

ብዙዎች “ይህማ አይቻልም” የሚሉትን ሥራ መሞከር ይወዳሉ። ሴትነታቸው አንድም ቀን ከሥራ አግዷቸው እንደማያውቅ ያስረዳሉ። የወንድ ፣ የሴት ብለው በስራ ላይ ክፍፍል አያደርጉም። ”የወንዶች ብቻ” የሚባለውን ከባድ መኪና(ተሳቢ) ያለረዳት በረሀ አሽከርክረውታል። የመካኒክነት ሙያ... Read more »

ለሁሉም ልጆች እናቶች

ሌሊቱ ተጋምሶ ንጋቱ እስኪቃረብ ዕንቅልፍ በአይኗ አይዞርም።ጨለማው ገፎ ብርሀን እኪታይም ትዕግስት ይሉትን አታውቅም። በሀሳብ ውጣ ውረድ ስትጨነቅ ያደረችበትን ጉዳይ ልትከውን ፈጥና ከመኝታዋ ትነሳለች።የቤት የጓዳ ጣጣዋ ደግሞ በቀላሉ የምትተወው አይደለም።ለልጆቿ ቁርስ ማዘጋጀት፣ አባወራዋን... Read more »