ወንጀል ፈፃሚዎቹ በወጣትነት የእድሜ ክልል ላይ የሚገኙ ናቸው፡፡ አካላዊ ጥንካሬ እና ትኩስነት የሚታይባቸው ሲሆን፤ ወጣትነታቸውን በሥራ እና በትጋት ማሳለፍ የግድ መሆኑን ዘንግተዋል፡፡ ከእነርሱ አልፎ ወጣትነት የማሕበረሰብ ሁለንተናዊ ጌጥ እና ውበት እንዲሁም የዕድገት... Read more »
ይወዳታል ከልቡ። በሁለቱ መካከል ያለው የእድሜ ልዩነት ግን ፍቅሩን በአግባቡ እንዳያጣጥም አድርጎታል። አይደለም ወጣ ገባ ብላ ቤት ውስጥም ብትሆን አምሮባት ሲመለከት በቅናት እርር ድብን ይላል። ቅናት በተቃራኒ ፆታ ግንኙነት ውስጥ በተለያዩ ምክንያቶች... Read more »
በልጅነት ፍቅር ተጫውተው ቦርቀው ነበር አብረው ያደጉት። ከጎሬቤታሞቹ ወላጆቻቸው ቅርበት የተነሳ እንደ ወንድማማች ነበር የሚተያዩት። አብረው አፈር ፈጭተው፤ ያደጉቱ ሕፃናት ከፍ ሲሉ ለእረኝነት ከብቶቻቸውን ይዘው የወጡትም አብረው ነበር። ለእረኝነት ሜዳ ሲውሉ ልፍያቸው... Read more »
ሰው በሚል መጠሪያ በፈጣሪ አምሳል የተሠራው ሰው ተወልዶ ሙሉ እስኪሆን በብዙ እጆች ተደግፎ ብዙዎች ዋጋ ይከፈልበታል። በበርካታ ሰዎች ርብርብ ሰው አድጎ ሙሉ ከተባለ በኋላ በአንድም በሌላም ጉዳይ ከተፈጥሮ ሞት ቀድሞ ከዚህ ዓለም... Read more »
አሁናዊ ሁኔታው በጣም አሳዛኝ ደረጃ ላይ ደርሷል። አደገኛ በሆነ ሁኔታ ግብረሰዶማዊነት እየተስፋፋ ነው። ሆስፒታል ውስጥ ጾታ አንሞላም እስከማለት የተደረሰበት ሁኔታ እያጋጠመም ይገኛል፤ ልጁ ከትምህርት ቤት ወደቤቱ ተመልሶ እማዬ! ” እኔ ወንድ ነኝ... Read more »
ሀገር የማንነታችን መገለጫና የህልውናችን መሰረት ናት። እናት ደግሞ የሀገር ተምሳሌት ናት። እናት መኖሪያችን ፣እናት ፍቅራችን፣እናት የህይወታችን ትርጉም ናት። ብቻ እናትና ሀገር የማይነጣጠሉ የህይወታችን ክፋዮች ናቸው። ወ/ሮ ሀረገወይን አሰፋ የ36 ዓመት ጎልማሳ ስትሆን... Read more »
ጫላ ባይሳ ይባላል። በ1982 ዓ.ም በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን፣ አቡና ግንደበረት ወረዳ ገርቢ ጎሌ ቀበሌ ልዩ ቦታው ገርቢ በተባለ አካባቢ ተወለደ። እናቱ ወይዘሮ ቀበኖ መርጋም ሆኑ አባቱ አቶ ባይሳ ዱፋ ሕልማቸው... Read more »
መስፍን ኩሳ እና አዲስ ግዛው ጓደኛሞች ናቸው። ሁለቱም ኑሯቸው ጎዳና ላይ መሆኑ፤ አብረው መራባቸው እና አንድ ላይ መብላት መጠጣታቸው ይበልጥ አቀራርቧቸዋል። ሐምሌ 9 ቀን 2012 ዓ.ም እሁድ መሆኑን ተከትሎ፤ ሁለቱም መዝናናት ፈልገዋል።... Read more »
በትዳር ብዙ ዘመናት ቢቆጠሩም፤ አልፎ አልፎ በቤተሰብ ውስጥ አለመስማማት መኖሩ የተለመደ ነው፡፡ ባል እና ሚስት፣ አባት እና ልጅ፣ እናት እና ልጅ መጋጨታቸው ትልቅ ጉዳይ ሆኖ የሚቀርብ አይደለም። አቶ ተሾመ ጫካ እና ወይዘሮ... Read more »
ሴተኛ አዳሪዎችን አነፍንፎ አድኖ የከንፈር ወዳጅ ከማድረግ አልፎ፣ የትዳር አጋር ማድረግ ይቀናዋል። የከንፈር ወዳጆቹ አለፍ ሲልም የትዳር አጋሮቹ በሴተኛ አዳሪነት ሲሠሩ አድረው ያገኙትን ገንዘብ መጀመሪያ የሚያስረክቡት ለእሱ ነው። የትም ከመሄዳቸው በፊት ለእሱ... Read more »