
በቁመትም በመልክም ለሚያያቸው ሰው ይመሳሰላሉ:: አንዳንዶች ወንድማማቾች ናችሁ ወይ? ብለው ይጠይቋቸዋል:: እነርሱ ግን በአንድ አካባቢ ተወልደው ያደጉ አብሮአደግ ባልንጀሮች እንጂ ስጋ ዝምድና እንኳን የላቸውም:: አዲስ አበባ መጥተው መኖር ከጀመሩ አምስት ዓመት ያህል... Read more »
ጌታቸው አለምጸሀይ ክፍሉ በሚሠራበት የሥራ ተቋም ውስጥ የፋይናንስና ልማት ክፍል ውስጥ የሂሳብ ባለሙያ ሆኖ ያገለግላል። በዚህ የሥራ ዘርፍ ከ10 ዓመት በላይ የሆነው ጌታቸው በአጠቃላይ 20 ዓመታትን በሥራ አሳልፏል። የሥራ ቦታው ከእርሱ ረጅም... Read more »

ለዘመናት በቆየውና በምንታወቅበት አብሮ በመኖር ሂደት ውስጥ ያለው የሌለውን ማገዝ የተለመደ ተግባር ነው። አንዱ እርስ በእርስ የመወዳጀት ምክንያት ብቻም ሳይሆን ሰዎች እርስ በእርሳቸው ቤተሰባዊነትን ፈጥረው ረጅም ጊዜ በመልካም ጉርብትና እንዲኖሩ የሚያስችላቸው ነው።... Read more »
በማለዳ የገጠር ከተማዋ ላይ ወጣቶች በብዛት ይታያሉ። በርካታ ኮበሌዎችና ኮረዶች የሚበዙባት የአማራ ክልሏ ሲሪንቃ ከተማ። ቆነጃጅቶቹና ጎበዛዝቱ ወላጆቻውን በሥራ ከማገዝ ያለፈ ይህ ነው የሚባል ውጤታማ ሥራ አይሠሩም ነበር። ልባቸው ከሀገር በመውጣት ምኞት... Read more »
እናትነት መልካም ገጽታዎችን ደራርቦ የያዘ የሴት ልጅ ትልቅ መገለጫ ነው። እናትነት ከፍ ያለ ሥልጣን ነው። እናትነት ጥልቅና ሰናይ ባሕሪያት የሚፈልቁበት ምንጭ ነው። እናትነት የደግነት፣ የጥራት፣ የልህቀትና ተፈላጊነት ማሳያ ተምሳሌት ነው። እናትነት ሞት... Read more »

ቅናት በሕይወት ውስጥ መርዛማ ከሆኑ ጉዳዮች መካከል አንዱ ነው። የጓደኝነትን ክር የሚበጥስ ከሰው ጋር ያለ ግንኙነትን የሚያጠለሽ ነው ቅናት። የራስ ያሉትን የሚየሳጣ የሌላውንም ሕይወት የሚረብሽ እስከ ነፍስ ጥፋት የሚያደርስ ነው ቅናት። ቅናት... Read more »

ወርቂቱ ሸመና ትባላለች :: ወደ አዲስ አበባ ስትመጣ ገና የ17 ዓመት ታዳጊ ልጅ ነበረች :: ወርቂቱ በዳውሮ ዞን ተርጫ ወረዳ ከሌሎች ሁለት ታናናሽ ወንድሞቿ ጋር እና ከታላቅ ወንድሟ ጋር አብረው ይኖራሉ ::... Read more »

ሰላሙ ተወልዶ ያደገው ከአዲስ አበባ በቅርብ ርቀት ላይ በምትገኘው በምንጃር ነው፡፡ የተለያዩ እቃዎችን ለመሸጥ ወደ አዲስ አበባ በተደጋጋሚ በሚመጣበት ወቅት በተዋወቃቸው ሰዎች አማካኝነት አዲስ አበባ ለመቅረት ልቡ ቢሸፍትም ባለመወሰኑ ምክንያት ተመልሶ ወደ... Read more »

አሰፋ አህመድ ሀሰን የ25 ዓመት ወጣት ነው። ትውልድ እና እድገቱ በአማራ ክልል ነው። ሕይወት በብዙ አጋጣሚ እና መንገድ ከትውልድ ቦታው ወጥቶ ወደ ሌላ አካባቢ መኖር እንዲጀምር አድርጎታል። በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ የሥራ... Read more »

ታሪኩ ኩማ ኡቴ ገና 20 ዓመቱ ነው። ትምህርቱንም መዝለቅ የቻለው እስከ 7ተኛ ክፍል ብቻ ነው። እስከ ሰባተኛ ክፍል የተማረው ታሪኩ፤ በትምህርት ባለመዝለቁ ሞያዊ ሥራዎችን መሥራት አልቻለም። በዚህ የተነሳ ገቢው አነስተኛ ነው። የሚሠራው... Read more »