መልካምነት – ካለንበት ፈተና ለዘለቄታው መውጣት የምንችለው ዋነኛው መንገድ

መልካምነት ለሰው ልጆች የተሰጠ የበጎነት መግለጫ ምግባር ነው:: ሰው ስለሆን ብቻ ለሰው የምናደርጋቸው መልካም ነገሮች ፤ በዚህም የሚሰማን ጥሩ ስሜት ፣ ሰብዓዊነትና ፍቅርን የምንገልጽበት መንገድ ነው:: መልካምነት ዘመን የማይሽረው የበጎነት ጥግ ማሳያ... Read more »

የኢትዮጵያውያን ህልውና ኢትዮጵያ እንጂ…

በግልፅ እንደሚታወቀው ለብዙዎቻችን የአሁኑ ወቅት ተወዳጅ ዜማ “እንደምንም ብሎ ይሄስ ቀን ባለፈ” የሚለው የኤፍሬም ታምሩ ዜማ ነው፤ ወይም እሱን መሰል ሌላ ዜማ። ብቻ ምንም ሆነ ምን፣ የትኛውም አይነት ግጥምና ዜማ ይሁን አጠቃላይ... Read more »

ኢትዮጵያን አለማወቅ ውድቀትን……

አሜሪካ ከመስከረም አስራ አንዱ የአልቃኢዳ የሽብር ጥቃት በኋላ ወደ አፍጋኒስታን የገባችው “የዜጎቸን ጠላት ለመበቀልና በዚያ ያለውን የአልቃኢዳ ክንፍ ታሊባንን ከስልጣን ለማንሳትና ከምድረ ገጽ ለማጥፋት” ነበር። እናም ከመስከረም 2001 ጀምሮ አሜሪካ ከትንሿ ሊትዊኒያ... Read more »

ከኢትዮጵያ ጋር ፍቅር የወደቀው የፀጥታው ምክር ቤት

እንደሚታወቀው ዓለማችን ሩብ ክፍለ ዘመን በማይሞላ ጊዜያት ውስጥ ብቻ አውሮፓ ውስጥ ጀምረው መላ ዓለምን በሁለት ጎራ ከፍለው እርስ በእርስ ያጫረሱ ሁለት እጅግ አስከፊ ጦርነቶችን አይታለች፡፡ ይህም ማህበራዊ ቀውሱንና ኢኮኖሚያዊ ውድመቱን ሳይጨምር ከሃምሳ... Read more »

ዝርፊያ ለህልውና ማቆያ

ዘራፊነት ፣ ተንኮልና ዋሾነት የአሸባሪው ህወሓት መገለጫ ባህሪያት ናቸው። ያውም ከጥንስሱ ጀምሮ የተጠናወተው አብሮት ተወልዶ አድጎ ጥርሱን የነቀለበት። በግልጽ የሚፈጽማቸው እኩይ ድርጊቶቹ ለዚህም ምስክሮች ናቸው። ለሰብዓዊ እርዳታ የሚውሉ የዕለት ደራሽ ድጋፎች መዝረፉ... Read more »

ታሪክ የማይረሳው – ትውልድ የማይዘነጋው ግፍ

ህጻኑ በኮልታፋ አንደበቱ የእናት አባቱን ስም ደጋግሞ ይጠራል። አሁንም ልክ እንደ ትናንቱ ከጎኑ መሆናቸውን እያሰበ ነው። ዛሬም እናቱ በፍቅር ዓይን እያየች ከሞሰቡ እንጀራ፣ከጓዳው ወተት እንድትሰጠው ይጠብቃል። ለእሱ በቤቱ የተሰባሰቡት ሀዘንተኞች ትርጉም የሰጡት... Read more »

ፓትሪስ ሉሙምባ እና የምዕራባዊያን ሴራ

ለዴሞክራቲክ ኮንጎ ነጻነት ከተዋደቁት የኮንጎ ተወላጆች መካከል ፓትሪስ ሄመሬ ሉሙምባ አንዱ እና ግንባር ቀደም ተጠቃሽ ነው ፡፡ ፓትሪስ ሉሙምባ እ.ኤ.አ ጁላይ 1925 በኦላንጎ መንደር በቀድሞው መጠሪያው የቤልጅያን ኮንጎ በአሁኗ ዴሞክራቲክ ኮንጎ ተወለደ፡፡... Read more »

ምስጋና ለ’ነሱ – ሩሲያ፣ ቻይና፣ ህንድ እንዲሁም ኬንያ

ሰው ማለት ሰው ማለት ሰው የሆነ ነው   ሰው የጠፋ ‘ለት።  ገጣሚውን ባላስታውስም (የህዝብ?) ስለ ግጥሙ ግን ሳላመሰግን አላልፍም። ከማመስገንም በላይ ተገቢው ቦታ ላይ ተጠቅሜበታለሁ ብዬ አስባለሁና አርኬው ከዚህ ጉዳይ ጋር በተያያዘ... Read more »

እየገደሉና እየዘረፉ በህዝብ ስም መማል የለም!

በ1967 ዓ.ም መጨረሻ በበታችነት ስሜት ደደቢት በረሃ የወረደው አሸባሪው የህወሓት ቡድን፤ ደርግ ማለት አማራ ነው፤ አማራን ማጥፋት ደርግን ማጥፋት ነው የሚል አጀንዳ በግልጽ ይዞ በትጥቅ ትግል ሲንቀሳቀስ ነበር። የኢትዮጵያን ህዝብ እንደሰም አቅልጦ... Read more »

በሰው ቁስል እንጨት ሰዳጅ

ሰው ነፍስና ስጋ ያለው ፍጡር ነው።ነፍስና ስጋ እንዳለው ሁሉ ህሊናና አዕምሮ የተባሉ ወቃሾች በሰውነቱ ውስጥ አሉ።ሰው በህሊና እና አዕምሮ ተመርቶ መልካም እና መጥፎውን ደጉንና ክፉውን ይለያል።አዕምሮውንና ህሊናውን ተጠቅሞ ከጨለማ ወደ ብርሃን፤ ከድንቁርና... Read more »