ከማማረር መተባበር

ዝናብ የጠገበው መንገድ በየቦታው ውሃ አቁሯል። በማይመች የእግረኛ መንገድ የሚጓዝ ሰው በአንዳንድ አካባቢ በአሽከርካሪ የቆሸሸ ውሃ መረጨት ግዴታው ይመስል መላ አካላቱ በውሃ ይርሳል። መኪናው እና እግረኛው ተመሳሳይ ቦታ ላይ ሲገናኙ፤ አሽከርካሪው አቀዝቅዞ... Read more »

 ኃላፊነትን አለመወጣት

 ራሱን እንደነሐሴ የጠዋት ዝናብ በማያባራ ጭንቀት ውስጥ ከቶ እየባዘነ ያለው ተሰማ መንግስቴ ፊቱ ገርጥቷል። በሥራው ለምን ደስተኛ እንዳልሆነ እያሰላሰለ ሳያስበው ጓደኞቹ ከሚጨዋወቱበት ማምሻ ግሮሰሪ ደረሰ፡፡ ዘውዴ መታፈሪያ እና ገብረየስ ገብረማሪያም እንደልማዳቸው ፊታቸው... Read more »

ዘመቻ – ችግኝ ተከላ ለችግር ነቀላ

ወፈፌው ይልቃል አዲሴ ዛሬም በሠፈራችን ተከስቷል፡፡ ሁልጊዜም እንደሚያደርገው ዛሬም ሁሉም የሰፈራችን ሰዎች ወደ ዋርካው ስር እስኪሰበሰቡ ድረስ …“በአህያ ታረሰ በበግ ተበራዬ ፤ ክፉ አይናገርም ፖሊስ ጣቢን ያዬ፡፡” እያለ የተለመደ ዲስኩሩን በጩኸት ይናገር... Read more »

ራሱን ማከም የማይችል ሐኪም

 ለበርካታ ወራት ተሰውሮ የነበረው ወፈፌው ይልቃል አዲሴ ዛሬ በሠፈራችን ተከስቷል፡፡ በሠፈራችን ከሚገኘው ዋርካ ስር ቆሞ ይጮሃል፡፡ ወደ በተስኪያን የሚሄዱት የእኛ ሰፈር ሰዎች፤ ወፈፌው ይልቃል አዲሴ ዛሬ ስለተከሰተ በተስኪያን መሄዳቸውን ትተው ንግግሩን ለማዳመጥ... Read more »

ሳይማሩ መተርጎም ሳይበጡ ማከም

ወፈፌው ይልቃል አዲሴ ከሰሞኑ ደጋግሞ በሰፈራችን መታየት አብዝቷል። ሰማይ የአህያ ሆድ ሲመስል ተነስቶ በሰፈራችን ከሚገኘው ዋርካ ስር ቆሞ መጮሁን ሥራዬ ብሎ ተያይዞታል። ሰዓቱ የሰፈራችን ሰዎች ወደ «በተስኪያን» የሚሄዱበት ነው። በእኛ ሰፈር ያሉ... Read more »

ጠኔ አርካሽ ቀዳሽ

ለበርካታ ወራት ተሰውሮ የነበረው ወፈፌው ይልቃል አዲሴ ዛሬ በሰፈራችን ተከስቷል፡፡ ሰማይ የአህያ ሆድ ሲመስል ተነስቶ በሰፈራችን ከሚገኘው ዋርካ ስር ቆሞ ይጮሃል፡፡ ጊዜው የሰፈራችን ሰዎች ወደ «በተስኪያን» የሚሄዱበት ሰዓት ነበር፡፡ በእኛ ሰፈር ያሉ... Read more »

የአገልግሎት ሥፍራ የይገባኛል ውዝግብ

የልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ ስድስት አስተዳደር ጽህፈት ቤት ከሳሽ ሆኖ ከደብረ አማን ተክለኃይማኖት ቤተክርስቲያን ጋር ፊት ለፊት ተፋጠዋል:: አንዱ ከሳሽ ሌላው ተከሳሽ ሆነው ቀርበዋል:: ፍርድ ቤቱም ጉዳዩን መርምሮ ፍትህ እንዲሰጣቸው ሁለቱም በየፊናቸው... Read more »

በራሳችን ላይ እንዲሆን የማንፈልገውን በሌሎች ላይ የምናደርገው ለምንድን ነው?

ወፈፌው ይልቃል አዲሴ፣ ዛሬም በለሊት ተነስቶ በሰፈራችን ከሚገኘው ዋርካ ስር ቆሞ ይጮሃል:: የዛሬው ጩኸት በውዝዋዜ የታጀበ በመሆኑ ግራ የገባቸው የሰፈራችን ሰዎች ከመቅጽበት ወደዋርካው ተሰብስበው በዋርካው ስር ባሉ ድንጋዮች ላይ ተኮለኮሉ:: የሰፈራችን ሰዎች... Read more »

ህክምና ያጣው ክፉ ልክፍት – አለመግባባት

ወፈፌው ይልቃል አዲሴ፣ ዛሬም በሌሊት ተነስቶ ሰፈራችን ከሚገኘው ዋርካ ስር ቆሞ ይጮሃል:: የዛሬው ጩኸት በውዝዋዜ የታጀበ በመሆኑ ግራ የገባቸው የሰፈራችን ሰዎች ከመቅጽበት ወደዋርካው ተሰብስበው በዋርካው ስር ባሉ ድንጋዮች ተኮለኮሉ:: የሰፈራችን ሰዎች በመሰብሰብ... Read more »

ፖለቲካን ብቻ ሳይሆን ልማቱንም !

ሰማይ የአህያ ሆድ ሲመስል ከመኝታው እየተነሳ ሲጮክ የከረመው ወፈፌው ይልቃል አዲሴ፣ ዛሬ ላይ ደግሞ ሰዓቱን ቀይሮ የሰፈራችን ሰዎች “ከበተስኪያን” ሲመለሱ ያለውን ሰዓት መርጦ በተለመደው ቦታው ተከስቷል። ዛሬም ላብ ላብ እስከሚለው ይጮሃል። ጩኸቱን... Read more »