የ137 ዓመት የእድሜ ባለጸጋዋ አዲስ አበባ መልኳን እየለወጠች ነው። አዲስ አበባ የዓለም የዲፕሎማሲ መዲና፣ የአፍሪካ ሀገራት ዋና ከተማ፣ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ፣ የኢኮኖሚና የማኅበራዊ እንቅስቃሴ መናኸሪያ እንደ መሆኗ ይህን የሚመጥን ልማት እየተከወነላት ይገኛል።... Read more »

ሸማ በየፈርጁ ይለበሳል እንደሚባለው ጀግንነትም እንደዘመኑ እና እንደ ሁኔታው ይለያያል:: የሀገር ሉአላዊነት በተደፈረ፤ የሀገር ዳርድንበር በተወረረ፤ ነጻነት በተዋረደ ወቅት መሳርያን ወልውሎ መነሳት፤ አጥንትን መከስከስ እና ደምን ማፍሰስ ተገቢ እና የግድ የሚል ነው::... Read more »

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቃለ መሐላ ፈጽመው በትረ መንግሥቱን ከጨበጡ ትናንት ሰባተኛ ዓመት ሞላቸው:: የለውጡ ዕደሜ አንድ ሁለት ሦስት እየተባለ የተቆጠረው እንዲሁ እንደዋዛ አልነበረም:: ብዙ ውጣ ውረዶች ታልፈዋል:: በብዙ የምስራቾች ምስር... Read more »

በዘመነ ደርግ በነበረው ፖለቲካ ውስጥ ተሳትፎ የነበራቸው እናቶች ጨዋታ ይዘዋል:: ዛሬ እርጅና ገጻቸው ላይ የሚያፏጭባቸው የያኔዎቹ ኮረዶች ያሳለፉትን ክፉና ደግ እያነሱ ይስቃሉ፤ ደግሞም ይተክዛሉ:: ወጣት ሴቶችን ማደራጀት ላይ በስፋት የተሳተፉ ነበሩ:: በየአውራጃው... Read more »

በዓለማችን መረጋጋት ከጠፋባቸው ቀጣናዎች መካከል አንዱ የአፍሪካ ቀንድ ነው፡፡ የአፍሪካ ቀንድ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የሚያልቁባቸውን ጦርነቶች የሚያስተናግድ ቀጣና ነው። በዜጎች መብት ጥሰት ስማቸው በክፉ የሚነሱ ሀገራት መሪዎች መገኛ ከሆኑ አካባቢዎች መካከልም... Read more »

ወቅቱ እኤአ አቆጣጠር 1869 የስዊዝ ካናል መከፈቱን ተከትሎ የግብጽ ተሰሚነት ከፍ አለ። አልፎ ተርፎም የቀይባሕር እና አካባቢውን ለመቆጣጠር እና ኢትዮጵያን ከቀጣናው የማራቅ ሴራ በስፋት ተጀመረ፡፡ ከእንግሊዝ የቅኝ ገዢ ኃይል ጋር በመሆን ኢትዮጵያ... Read more »
ለሁለተኛ ግዜ አሜሪካንን ለማስተዳደር ይሁንታ ያገኙት ፕሬዚዳንት በመጀመሪያዎቹ ቀናት ካስተላለፏቸው ውሳኔዎች አንዱ አሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩኤስ ኤይድን) ይሰጠው የነበረውን እርዳታ አገልግሎት ማቋረጥ ነው፡፡ ይህ የትራምፕ ውሳኔ ብዙዎችን ከማስደንገጡም በላይ በዩኤስ ኤይድ ላይ... Read more »

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ወደ ሥልጣን ከመጡ ወዲህ በተደጋጋሚ ከሚናገሯቸው ጉዳዮች አንዱ የውጭ ባንኮች ወደ ሀገር ውስጥ መግባትን በተመለከተ ነው:: የባንክ ኢንዱስትሪው ከዓለም የፋይናንስ ሥርዓት ጋር ተወዳዳሪ እንዲሆን እና ሀገሪቱም ከዘርፉ... Read more »

አንድ ወጣት አርሶ አደር እግር ጥሎት ወደ ከተማ መጣ፤ ለከተማው እንግዳ ለሰውም ባዳ ስለሆነ በከተማው ትርምስ እና በሰው ብዛት ተደመመ። ወዲህ ወዲያ ሲል ስለዋለ የሚቀማመስ ፈልጎ ከአላፊ አግዳሚው አንዱን ጠርቶ ጠየቀ። በአቅራቢያው... Read more »

ኢትዮጵያ ከሶማሌ ላንድ ጋር ያደረገችውን የመግባቢያ ሰነድ ተከትሎ የኢትዮጵያን እድገት እና ለውጥ የማይፈልጉ ኃይላት ጉዳዩን ከልኩ በላይ ማጦዝ ጀመሩ። ኢትዮጵያን በጠብ አጫሪነት ፈረጁ። ለቀጣናውም ስጋት መፍትሄ ነን ብለው ተከሰቱ። በሰላም አስከባሪነት አንድም... Read more »