‹‹አዲሱ የዲጅታል መታወቂያ የተጭበረበረመታወቂያን በእጅጉ ይቀንሳል›› አቶ ዮናስ አለማየሁከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመታወቂያ አገልግሎት ለተወሰኑ ጊዜያት ታግዶ ቆይቶ ከህዳር 1 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ የመታወቂያ እድሳት አገልግሎት እየተሰጠ ነው። ለህብረተሰቡ የመልካም አስተዳደር ጥያቄ የሆነውን አገልግሎት አሰጣጥ በምን መልኩ ቀልጣፋ፣ ከነዋሪው... Read more »

“ብልሹ አሰራርን ለማስቆም በተሰራው ስራ አመራርና ሰራተኞች ተጠያቂ ተደርገዋል” ኢንጂነር ስጦታው አካለ የግንባታ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር

በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የሚገነቡ ህንፃዎች ጥራትና ደህንነታቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ ምን እየተሰራ ነው? ግንባታቸውስ በምን መልኩ ክትትልና ቁጥጥር ይደረግበታል? ህንፃው ተጠናቆ የአገልግሎት ፈቃድን ካገኘ በኋላስ ለተገቢው ግልጋሎት እየዋለ ነወይ? የሚሉና ሌሎች ተያያዥ... Read more »

“ማሕበረሰቡ መንገዶች እንዲለሙለት ከሚፈልገው እኩል ለተሰሩ መንገዶች ለጥበቃና እንክብካቤው ትኩረት ሊሰጥ ይገባል” አቶ እያሱ ሰለሞን የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬከተር

አዲስ አበባን እንደ ስሟ አበባ ለማድረግ ከሚሰሩ ስራዎች መካከል አንዱ ደረጃውን የጠበቀ መንገድ በበቂ ሁኔታ እንዲኖራት ማድረግ ነው። መንገድ ይወስዳል፤ ይመልሳል። የሚወስድና የሚመልስ መንገድ ታዲያ ለሕዝብ ምቹ የሆነ ለአይን ማራኪና ሳቢ እንዲሁም... Read more »

‹‹በሁሉም ዘርፍ ቁጥጥሩ ያልተደራጀና በቴክኖሎጂ ያልተደገፈ በመሆኑ የሚፈለገው ውጤት አልመጣም›› አምባሳደር ድሪባ ኩማ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር

የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን፤ በአዋጅ ቁጥር 1263/2014 መሰረት የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን ራሱን የቻለ የሕግ ሰውነት ያለው የፌደራል መንግስት አስፈጻሚ አካል ሆኖ የተቋቋመ ሲሆን ዘርፈ ብዙ ተግባራትን ያከናውናል። የግብርና ቴክኖሎጂ፣ ግብዓት፣ ምርትና አገልግሎት ብቃትን፣... Read more »

‹‹ የመውጫ ፈተና ሲሰጥ ሞያውን መሠረት አድርጎ በጥንቃቄ እንዲለካ ይደረግ እንጂ ሁሉም ይደግፈዋል ›› ዶክተር ዮሐንስ በንቲ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ፕሬዚዳንት

የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር 700 ሺህ አባላት ያሉት ሲሆን፤ ከቅድመ መደበኛ እስከ ዩኒቨርሲቲ መምህራን ያካተተ ነው። ረጅም ዓመታትን ያስቆጠረው አንጋፋው የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር የመምህራንን መብትና ጥቅሞችን በማስከበር፤ ግዴታዎችን በማሳወቅ ዙሪያ እንደሚሰራ ይታወቃል። ማህበሩ... Read more »

‹‹የምርት እጥረት የለም፤ በአቅርቦትና ፍላጎት መካከል ግን ልዩነት አለ›› ወይዘሮ ሰርካለም ጌታቸው የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን መልከ ብዙ ገፅታዎች የተላበሰ ነው። ዘመናትን በተሻገረው አገልግሎቱ ሙገሳም ወቀሳም እያስተናገደ ይገኛል። በተለይም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የአዲስ አበቤ ነዋሪዎች ጥያቄ ንፁህ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ሆኗል። ወዲህ ደግሞ... Read more »

‹‹አመራሮችን ተመክተው መስሪያ ቤቱ የሚያስተላልፋቸውን ውሳኔዎች ላለመቀበል የሚያንገራግሩ ተቋማት አሉ›› አቶ ታረቀኝ ገረሱ የትምህርት እና ስልጠና ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር

የከፍተኛ ትምህርት አግባብነት እና ጥራት ኤጀንሲ ስሙን ቀይሮ የትምህርት እና ስልጠና ባለስልጣን ሆኗል።ለምን ስሙን ቀየረ? ስሙን በመቀየር ብቻ የቁጥጥር ስራውን በተገቢው መልኩ መፈፀም ያስችላል ወይ? የጥራት ችግር ያለው በመላው አገሪቱ ሆኖ የግል... Read more »

‹‹የኃይል መቆራረጥ አለ፤ነገር ግን በእኛም በኩል ችግሩን ለማቃለል እየሠራን ነው››አቶ በቀለ ክፍሌ የአዲስ አበባ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኮሙኒኬሽን ሥራ አስኪያጅ

ክረምትን ተከትለው በአዲስ አበባ ከሚከሰቱ ተደጋጋሚ አጋጣሚዎች መካከል የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ ዋነኛው ነው። ዝናብ ጠብ ባለ ቁጥር የሚቋረጠው የኤሌክትሪክ አገልግሎት ሰኔ ግም ማለቱን ተከትሎ በየአካባቢው የነበረ ተለምዶውን እያስቀጠለ ነው። በኤሌክትሪክ መቆራረጥ በተደጋጋሚ... Read more »

«ከሚመረተው ውሃ 25 ከመቶ ይባክናል» አቶ ሞገስ አርጋው የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ

ከአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ያገኘነው መረጃ እንደሚያስረዳው፤ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች የቧንቧ ውሃ አገልግሎት ተጠቃሚ የሆኑት በ1893 ዓ.ም ነበር። ይህም የአፄ ምኒልክ ቤተ መንግሥት የውሃ አገልግሎት ተጠቃሚ በሆነ ሰባት ዓመታት ቆይቶ... Read more »

‹‹ጦርነት ወደገበያ የመሄድ ያህል የምናቀለው ተግባር አይደለም›› አምባሳደር ጥሩነህ ዜና የቀድሞ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር

አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን ባለፉት ጊዜያት በሰውና በንብረት ላይ ያደረሰው ግድያና ውድመት በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን ሲዘገብ መቆየቱ ይታወቃል። ቡድኑ በዚህ ድርጊቱ ሳያበቃና ሳያፍር አሁንም በድጋሚ የጥፋት ጦሩን ለመስበቅ እየተዘጋጀ ስለመሆኑ እየተሰማ ነው።... Read more »