‹‹አገልግሎቱን የተሻለ ደረጃ ላይ ለማድረስ የሚያስችሉ ስትራቴጂዎችን ቀርጸን እየሠራን ነው›› – ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት

– ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች ውስጥ የሲቪል ምዝገባ አንዱ ነው:: በቅርቡም የማንነት ግንባታ ሥርዓት በተሟላ ደረጃ እውን ለማድረግ ከዚህ ቀደም የነበረውን የሲቪል እና... Read more »

“ሕግ በጣሱ ከ110 ሺህ በላይ በሆኑ ነጋዴዎች ላይ ርምጃ ወስደናል”-ካሣሁን ጎፌ (ዶ/ር) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር

የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር፣ የንግድ አሠራርን የማዘመን ግልፅ፣ ተደራሽና ፍትሀዊ ውድድር የሰፈነበት እንዲሆን የማድረግ ተልዕኮ ይዞ እየሠራ ያለ እንደሆነ ይታወቃል። ቀጣናዊ ትስስርን በማጠናከር የወጭ ንግድን በማስፋፋትና በማሳደግ በኩልም ሚናውን እየተወጣ እንደሆነ... Read more »

“የትኞቹም የግብርና ምርቶች ባለስልጣኑ የሚሰጠውን ፓስፖርት ሳይዙ ድንበር አቋርጠው ሊሔዱ አይችሉም” – አምባሳደር ድሪባ ኩማ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር

የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን የተሰጠውን ተልዕኮ ለመወጣት የተለያዩ እንቅስቃሴዎችን በማድረግ ላይ ይገኛል:: በተለይም ወደ ውጪ ሀገር ኤክስፖርት የሚደረጉና ወደ ሀገር የሚገቡ የግብርና ምርቶችን ደህንነትና ጥራት በመቆጣጠር ረገድ ሚናውን በመወጣት ላይ ያለ ተቋም ነው::... Read more »

‹‹ሀገራዊ ምክክሩ አሸናፊና ተሸናፊ የሚለይበት ሳይሆን ሁሉም አሸናፊ የሚሆኑበት ነው›› – ዮናስ አዳዬ (ዶ/ር)

– ዮናስ አዳዬ (ዶ/ር) የሀገራዊ ምክከር ኮሚሽን ኮሚሽነር የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፣ በተቀመጠለት የሶስት ዓመት የሥራ ዘመኑ ያላጠናቀቃቸው ተግባራት በመኖራቸው የሥራ ጊዜው ለተጨማሪ አንድ ዓመት እንዲራዘም መደረጉ ይታወቃል። ይህ ከፖለቲካ ወገንተኝነት፣ ከማንኛውም... Read more »

“ከተማዋን የሚመጥን የአደጋ መከላከል ተቋም ተቋቁሟል ወይ የሚለውን ጥያቄ መመለስ ያስፈልጋል” ኮማንደር አሕመድ መሀመድ – የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አደጋን ቀድሞ መከላከል፤ ከደረሰም አደጋውን የመቆጣጠር እና የመልሶ ማቋቋም ሥራ የሚሰራ ተቋም ነው። አሁን ያለንበት ወቅት የጸሀዩ ሙቀት እየበረታ የመጣ እንደመሆኑና ነፋሱም... Read more »

‹‹ኮርፖሬሽኑ በሚፈልገው መጠን እንዳይንቀሳቀስ አስሮ የያዘው ፋይናንስ ነው›› -አቶ ሽመልስ ታምራት

አቶ ሽመልስ ታምራት የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በከተማ ውስጥ ያለውን የቤት አቅርቦት ችግር እንዲቀርፍ ታስቦ በከተማ አስተዳደሩ የተቋቋመ ነው። ባለፉት ዓመታት የተለያየ አደረጃጀት የነበረው... Read more »

‹‹ለባህል ህክምና እውቅና የምንሰጥበት ሕጋዊ ማሕቀፍ የለንም›› አቶ እንጋ እርቀታ

  አቶ እንጋ እርቀታ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምግብና መድሃኒት ባለሥልጣን ምክትል ሥራ አስኪያጅ የአዲስ አበባ ከተማ ምግብና መድሃኒት ባለሥልጣን በአዋጅ ቁጥር 84/2016 የምግብ፣ ጤና እና ጤና ነክ ብቃት ማረጋገጥ፤ የምርት እና... Read more »

«ሕገወጥ ግንባታን ሲያካሂዱ በተገኙ 2ሺ 454 ግለሰቦች ላይ ርምጃ ተወስዷል»ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ

ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ ሀገር የምትመራው በሕግ እና በሥርዓት ነው፡፡ በተደራጀ ማኅበረሰብ ውስጥ ሕጎች እና መመሪያዎች የማኅበራዊ እና የአስተዳደር ሥርዓት የጀርባ አጥንት ሆነው ያገለግላሉ። ሕግ... Read more »

‹‹70 ከመቶ የሚሆነው ሰብአዊ ድጋፍ የሚሸፈነው በማኅበረሰባችን ነው›› – አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር

የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን እንደሀገር ሊከሰቱ የሚችሉ ሠው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች ሊያስከትሉት የሚችሉትን አደጋ ሥጋት በመለየት እና የአደጋ ምክንያቶችን በጥናት በመለየት መከላከልና ለመቀነስ ስትራቴጂዎችን ቀይሶ መሥራት፣ የአደጋ ሥጋት ዝግጅት ማድረግና... Read more »

‹‹የወባ ሥርጭት ያለባቸው 222 ወረዳዎች ተለይተው የመከላከል ሥራ እየተሠራ ነው›› – ዶክተር መሳይ ኃይሉ የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር

የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የጤና ሥጋቶችን በመለየት የኅብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ማድረግ፤ መምራት፤ ምላሽ መስጠት በአዋጅ ከተሰጡት ተግባራት መካከል ናቸው:: የዝግጅት ክፍላችን ኢንስቲትዩቱ የኅብረተሰብ ጤና አደጋዎችን በመለየት አደጋዎች ሳይከሰቱ ቀድሞ የመዘጋጀትና የመከላከል... Read more »