
– ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች ውስጥ የሲቪል ምዝገባ አንዱ ነው:: በቅርቡም የማንነት ግንባታ ሥርዓት በተሟላ ደረጃ እውን ለማድረግ ከዚህ ቀደም የነበረውን የሲቪል እና... Read more »

የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር፣ የንግድ አሠራርን የማዘመን ግልፅ፣ ተደራሽና ፍትሀዊ ውድድር የሰፈነበት እንዲሆን የማድረግ ተልዕኮ ይዞ እየሠራ ያለ እንደሆነ ይታወቃል። ቀጣናዊ ትስስርን በማጠናከር የወጭ ንግድን በማስፋፋትና በማሳደግ በኩልም ሚናውን እየተወጣ እንደሆነ... Read more »

የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን የተሰጠውን ተልዕኮ ለመወጣት የተለያዩ እንቅስቃሴዎችን በማድረግ ላይ ይገኛል:: በተለይም ወደ ውጪ ሀገር ኤክስፖርት የሚደረጉና ወደ ሀገር የሚገቡ የግብርና ምርቶችን ደህንነትና ጥራት በመቆጣጠር ረገድ ሚናውን በመወጣት ላይ ያለ ተቋም ነው::... Read more »

– ዮናስ አዳዬ (ዶ/ር) የሀገራዊ ምክከር ኮሚሽን ኮሚሽነር የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፣ በተቀመጠለት የሶስት ዓመት የሥራ ዘመኑ ያላጠናቀቃቸው ተግባራት በመኖራቸው የሥራ ጊዜው ለተጨማሪ አንድ ዓመት እንዲራዘም መደረጉ ይታወቃል። ይህ ከፖለቲካ ወገንተኝነት፣ ከማንኛውም... Read more »

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አደጋን ቀድሞ መከላከል፤ ከደረሰም አደጋውን የመቆጣጠር እና የመልሶ ማቋቋም ሥራ የሚሰራ ተቋም ነው። አሁን ያለንበት ወቅት የጸሀዩ ሙቀት እየበረታ የመጣ እንደመሆኑና ነፋሱም... Read more »

አቶ ሽመልስ ታምራት የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በከተማ ውስጥ ያለውን የቤት አቅርቦት ችግር እንዲቀርፍ ታስቦ በከተማ አስተዳደሩ የተቋቋመ ነው። ባለፉት ዓመታት የተለያየ አደረጃጀት የነበረው... Read more »

አቶ እንጋ እርቀታ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምግብና መድሃኒት ባለሥልጣን ምክትል ሥራ አስኪያጅ የአዲስ አበባ ከተማ ምግብና መድሃኒት ባለሥልጣን በአዋጅ ቁጥር 84/2016 የምግብ፣ ጤና እና ጤና ነክ ብቃት ማረጋገጥ፤ የምርት እና... Read more »

ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ ሀገር የምትመራው በሕግ እና በሥርዓት ነው፡፡ በተደራጀ ማኅበረሰብ ውስጥ ሕጎች እና መመሪያዎች የማኅበራዊ እና የአስተዳደር ሥርዓት የጀርባ አጥንት ሆነው ያገለግላሉ። ሕግ... Read more »

የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን እንደሀገር ሊከሰቱ የሚችሉ ሠው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች ሊያስከትሉት የሚችሉትን አደጋ ሥጋት በመለየት እና የአደጋ ምክንያቶችን በጥናት በመለየት መከላከልና ለመቀነስ ስትራቴጂዎችን ቀይሶ መሥራት፣ የአደጋ ሥጋት ዝግጅት ማድረግና... Read more »

የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የጤና ሥጋቶችን በመለየት የኅብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ማድረግ፤ መምራት፤ ምላሽ መስጠት በአዋጅ ከተሰጡት ተግባራት መካከል ናቸው:: የዝግጅት ክፍላችን ኢንስቲትዩቱ የኅብረተሰብ ጤና አደጋዎችን በመለየት አደጋዎች ሳይከሰቱ ቀድሞ የመዘጋጀትና የመከላከል... Read more »