
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር በሀገር አቀፍ ደረጃ በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመረ ነው። ከዚያ ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን ለሰባት ተከታታይ ዓመታት በተካሄደው የአረንጓዴ ዐሻራመርሃ ግብር ከ40 ቢሊዮን በላይ... Read more »

– አቶ ውብሸት ታደለ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የተቋማት ፈቃድ አሰጣጥና ጥራት ኦዲት ምክትል ዋና ዳይሬክተር የኢፌዴሪ ትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የትምህርት ጥራትን የሚያስተዳድር፣ የሚቆጣጠር እና የሚገመግም አስፈጻሚ ተቋም እንደመሆኑ መጠን ራሱን ሪፎርም በማድረግ... Read more »

ኢ-መደበኛ በሆነ መንገድ ሰዎችን የሚያዘዋውሩ አካላት ዋና ዓላማቸው የችግሩ ሰለባ በሆኑ አካላት መጠቀምና ትርፍ ማጋበስ ነው፤ ድንበር አሻጋሪዎችም ያላቸው ዓላማ ተመሳሳይ ነው:: ሕጋዊ ባልሆነ መንገድ መሰደድ ምርጫቸው የሚያደርጉ የችግሩ ሰለባዎች ደግሞ፤ ፈተናቸው... Read more »

ኢትዮጵያን ጨምሮ የዓለም ሀገራትን ደኅንነት እየፈተነ ከሚገኘው ወንጀሎች ውስጥ አንዱ በዜጎች መነገድና ኢ-መደበኛ በሆነ መንገድ ዜጎችን ድንበር ማሻገር ነው። በመሆኑም ይህን ወንጀል በመመርመርና በማስቀጣት ደረጃ ሊያሠራ የሚችል ሥርዓት መዘርጋት ተቀዳሚው ተግባር መሆን... Read more »

ኢትዮጵያን እየፈተናት ከሚገኙ ማኅበራዊ ችግሮች መካከል አንዱ ዜጎች ሕጋዊ ባልሆነ መንገድ ከሀገራቸው ወደ ተለያዩ ሀገራት በመፍለስ የሚደረስባቸው ሞት፣ ስቃይና መከራ ተጠቃሽ ነው፡። ይህ ሕጋዊ ባልሆነ መንገድ የሚደረግ የዜጎች ፍልሰት ጉዳቱ በእነርሱ ላይ... Read more »

-ዶክተር ከበደ ወርቁ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአፍሪካ ቀዳማይ ልጅነት ልማት ማዕከል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ከእውነት በስተቀር ውሸት የማያውቁ፣ ስስ ልብ ያላቸው፣ አንደበታቸው ጣፋጭ፣ ስሜታቸውንም የማይደብቁ ናቸው። ንጹህ ፍቅራቸውንም ሲሰጡ አይሰስቱም። ሲጎዱም... Read more »

– አቶ ኢዘዲን ሙስባህ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ሥልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ተግባሩ በከተማ አስተዳደሩ ያሉ ትምህርት ቤቶች ብቁ... Read more »

– አቶ ቦንሳ ባይሳ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር መንግሥት የተስማሚነት ምዘና አካላት ብቃታቸው በአክሬዲቴሽን ተቋም እንዲረጋገጥ የጥራት ፖሊሲ ነድፎ እየሠራ ይገኛል። ለዚህም ያበረታታል ይደግፋል። የኢንዱስትሪውን ፍላጎት ለማሟላት የፍተሻና የኢንስፔክሽን ሥራዎች የአክሬዲቴሽን... Read more »

– አቶ ገዛኸኝ ደሲሳ የአ/አ/ከ/አ የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን፤ በዋናነት የሚያከናውነው በከተማ አስተዳደሩ የሚገነቡ ሕንጻዎች ጥራታቸውን የጠበቁ፣ ተወዳዳሪና ብቃት ያለው ግንባታ... Read more »
አቶ ቢኒያም ኢሮ የተቋማት ቁጥጥር ኢኒስፔክሽንና የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ ም/ዋና ዳይሬክተር መግቢያ አዲስ ዘመን ጋዜጣ በፍረዱኝ ዓምዱ፣ የኢፌዴሪ ትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣንን በተመለከተ፣ “አገልግሎት ለማግኘት ተቋሙን በእንባ ደጅ የሚጠኑ ቅሬታ አቅራቢዎች” በሚል ርዕስ... Read more »