
ክብርት ፕሬዚዳንት ፣ ክቡር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የተከበራችሁ ሚኒስትሮች ፣ ከሁሉ በላይ በዚህ ታላቅ ፕሮጀክት ላይ የተሳተፋችሁ ሰራተኞች እና መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በዛሬው ዕለት በምናስጀምረው ሁለተኛው ዩኒት እና አጠቃላይ ግድቡ የስራ ውጤት... Read more »

አዲስ አበባ:- መንግስት በጥልቀት ገምግሞ ባሳለፋቸው ውሳኔዎች መሰረት በተከታታይነት በተሰሩ ስራዎች ግድቡ አሁን ለደረሰበት የግንባታ ምዕራፍ እንዲደርስና ሩቅ የሚመስለውም የማመንጨት ሂደት እውን እንዲሆን እንዳስቻለው የታላቁ ህዳሴ ግድብ ምክትል ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ኤፍሬም... Read more »

አዲስ አበባ፡- የታችኛው ተፋሰስ ሀገራት ለዕኩይ ዓላማቸው ድጋፍ ለማሰባሰብ ቢንቀሳቀሱም የግድቡ ሥራ የኢትዮጵያ ሕዝብና መንግሥት ሉአላዊ መብት በመሆኑ በድል ታጅቦ መቀጠሉን ኢንጂነር ፈቂ አህመድ ነጋሽ ገለጹ፡፡ የሕዳሴው ግድብ ተደራዳሪ ቡድን አባል የነበሩት... Read more »

ኢትዮጵያና ልጆቿ ፈተናዎችን በማለፍ አሁንም ድል በድል መሆናቸውን ቀጥለዋል፤ አዳዲስ የብስራት ዜናዎች ሲሰሙ የቆዩ ሲሆን፤ ትናንት ደግሞ ሌላ አዲስ ብስራት አዳምጠዋል:: በየካቲት 2014 በዩኒት አስር ብርሃን መስጠት የጀመረው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ... Read more »

አዲስ አበባ፡- የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታን በቀጣይ ሁለት ተኩል ዓመታት ውስጥ ሙሉ ለሙሉ ለማጠናቀቅ ታስቦ እየተሰራ መሆኑን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ ገለጹ፡፡ የፕሮጀክቱ አፈጻጸም 83 ነጥብ... Read more »

አዲስ አበባ፡- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የታላቁ ህዳሴ ግደብ 2ተኛው ተርባይን ኃይል ማመንጨት በመጀመሩ ለመላው ኢትዮጵያውያን የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ግድቡ ኢትዮጵያውያን ተቸግረንና ከመቀነታችን ቀንሰን የገነባነው ነው ያሉት ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ፤ አባይ የጠላቶቹን... Read more »

አዲስ አበባ፡- ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አሁን ያለበት ደረጃ የኢትዮጵያ ብልፅግና እውን የሚሆንና ማንም ሊያስቆመው እንደማይችል ማሳያ መሆኑን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትናንትናው እለት በጉባ ተገኝተው የታላቁ... Read more »

አዲስ አበባ፡- ብልጽግና ፓርቲ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ተርባይን ሃይል ማመንጨት በመጀመሩ ለመላ ኢትዮጵያውያን የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈ፡፡ ፓርቲው ፣ የኢትዮጵያዊነታችን ዓርማ የጋራ ጥረታችን አሻራ የሆነው ታላቁ የህዳሴ ግድባችን ሁለተኛ... Read more »

– ግድቡ እስኪጠናቀቅ ድጋፋቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉም ተናግረዋል አዲስ አበባ፦ የሁለቱ ተርባይኖች ሃይል ማመንጨት ለጠላት ሽንፈት ለኢትዮጵያውያን ደግሞ ትልቅ ድል መሆኑን የአዲስአበባ ነዋሪዎች ገለጹ። ግድቡ እስኪጠናቀቅ የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉም ተናግረዋል። አራት ኪሎ... Read more »

አዲስ አበባ፡- የታችኛው ተፋሰስ ሀገራት ለዕኩይ ዓላማቸው ድጋፍ ለማሰባሰብ ቢንቀሳቀሱም የግድቡ ሥራ የኢትዮጵያ ሕዝብና መንግሥት ሉአላዊ መብት በመሆኑ በድል ታጅቦ መቀጠሉን ኢንጂነር ፈቂ አህመድ ነጋሽ ገለጹ፡፡ የሕዳሴው ግድብ ተደራዳሪ ቡድን አባል የነበሩት... Read more »